Shop Amazon

Monday, March 24, 2014

መርዶ በቴከስት:ወይ ሃየኛው ክፍለ ዘመን። የማሌዥያ አየር መንገድ በረራ MH 370 ስለባ ለሆኑት ቤተሰቦች መርዶው የመጣው በቴክስት መልክት ነበር ተባለ::

መርዶ በቴከስት
ወይ ሃየኛው ክፍለ ዘመን። የማሌዥያ አየር መንገድ በረራ MH 370 ስለባ ለሆኑት ቤተሰቦች መርዶው የመጣው በቴክስት መልክት ነበር ተባለ::

Malaysia Airlines tells victims’ families — via text message — of likely wreckage

Ear-shattering shrieks rang out at a Beijing hotel when relatives of 153 Chinese passengers aboard Malaysian Airlines Flight 370 learned all hope of finding them alive was gone. ‘Malaysia Airlines deeply regrets that we have to assume beyond any reasonable doubt that MH370 has been lost and that none on board survived,’ said a message texted to the families.

እንኳን ደህና መጡ አቶ ጃኪ ቻን

International Kungfu superstar Jackie Chan and nine members of his team including the Blive Global Initiative visited projects of the Food and Agriculture Organization of the United Nations (FAO) in Ethiopia for three days.
On March 20, 2014, in the capital, Addis Ababa , Jackie Chan and his team were welcomed by State Minister of Agriculture of Ethiopia Mr. Mitiku Kassa and FAO Sub-regional Coordinator for Eastern Africa and Representative in Ethiopia to AU and ECA, Mr. Modibo Traoré.
The visitors were shown some of FAO projects in the country and held in-depth discussions with the beneficiaries, FAO staff and experts on the ground about the implementation of the projects, their impact and the need for long-term and sustainable development. 
Photo: ታላቅ ቅናሽ ለትንሳኤ ወይም ለመስቀል ተጓዦች
FAO has long been working closely with the Ethiopian government to reduce hunger and achieve food security in the country. As an old Chinese saying goes, “teaching one to fish is better than giving him fish.” FAO provides technical assistance in agriculture and rural development, helping poor and food insecure people achieve food security and self-reliance, with remarkable achievements. 
Over the past three decades, Jackie Chan has been actively engaged in charity work while working on filmmaking. He has helped numerous disadvantaged groups around the world who suffered disease, hunger, poverty, natural disasters and the consequences of war. April 7, 2014 is his 60th birthday. He hopes to continue his work and to celebrate the big day with his friends.
World peace has always been the biggest wish of Jackie Chan. With this wish, Jackie Chan Charitable Foundation together with Blive Global Initiative Foundation, will invite non-profit organizations, media as well as superstars to launch a campaign-“Peace and Love Season – Feeding the World Initiative”.
FAO, as one of the beneficiary organizations of the Initiative, is ready to join forces with the two Foundations to fight against hunger. The campaign is a platform that will show good replicable practices of sustainable projects and to show small contributions can make a long lasting difference.
Meanwhile, Jackie Chan and his friends will also call for public involvement, in which La and Zy, two panda mascots will be passed in selected cities and universities. Public can interact with La and Zy along six routes (five in China and one abroad) to speak out everyone’s vision of “Peace and love”. “Peace and Love” campaign will begin when La and Zy arrive in Beijing.

Twit from Malaysian Airliners


Twit from Malaysian Airliners 

የማሌዥያው አየር መንገድ በረራ MH 370 የመጨረሻ እድል ምን እንደ ነበር በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተነገረ::

የማሌዥያው አየር መንገድ በረራ MH 370 የመጨረሻ እድል ምን እንደ ነበር በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተነገረ::
በማሌዥያው ጠቅላይ ሚኒስትር አገላልጽ የበረራ MH 370 የመጨረሻ መድርሻው በህንድ ውቅያኖስ  የደቡብ ክፍላይ አልቋል ነው ያሉት። እሳቸው እናዳሉትም  በረራው በጥሩ ሁኔታ እንዳላለቀና ለህዝባቸው ማዘናቸውን ግልፀዋል። ለዚህ ድምዳሜ ያበቃቸው በእንግሊዝ የበረራ አደጋ መርማሪዎች ጥናት ተደግፈው ነው። ለሁሉም ቤተስቦችና ጓደኞቻቸው ሁሉ እግዚያብሄር ያጥናቸው።  R.I.P.
Malaysian Prime Minister Najib Razak announced Monday that missing plane Malaysia Flight 370 was last positioned over the southern Indian Ocean, in a remote area far from any possible landing sites.

"Using a type of analysis never before used in an investigation of this sort, [British analysts] have been able to shed more light on MH 370's flight path … its last position was in the middle of the Indian Ocean west of Perth[, Australia]," he said during a press conference.

"It is therefore with deep sadness and regret that I must inform you that according to this new data, flight MH 370 ended in the southern Indian Ocean."

Razak says that another press conference will be held on Tuesday to share additional details.

"Malaysian Airlines have already spoken to the families of the passengers and crew to inform them of this development. For them, the past few weeks have been heartbreaking. I know this news must be harder still," he said.

Wreckage from the plane was spotted by Chinese officials, who released satellite images on Saturday of objects measuring 72 feet by 43 feet in the southern Indian Ocean.

Many families still held out hope that their loved ones would return safely.

ከሰው ለሰው ድራማ የሚገኘው ገቢ ለማንም እንዳይከፈል በፍርድ ቤት እግድ ተጣለበት

በየሳምንቱ ረቡዕ ማታና በድጋሚ ቅዳሜ ላለፉት 127 ሳምንታት በመተላለፍ ላይ ካለው ‹‹ሰው ለሰው›› ድራማ የሚገኘው ማንኛውም ዓይነት ገቢ ለማንም እንደይከፈል፣ መጋቢት 2 ቀን 2006 ዓ.ም. በፍርድ ቤት ዕግድ ተጣለበት፡፡

ክፍያው እንዳይፈጸም በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የግልግል ዳኞች ክልከላ የተጣለባቸው፣ አቶ መስፍን ጌታቸው (በአሁኑ ጊዜ የድራማው ፕሮዲዩሰርና ዳይሬክተር) አቶ ሰለሞን ዓለሙ (ስክሪፕት ጸሐፊ ተዋናይ)፣ አቶ ነብዩ ተካልኝ (የኢትዮ ኢንተር ኤጁኬት ፕሮሞሽን ባለቤት)፣ የአቶ ዳንኤል ኃይሌና የአቶ ሰለሞን ዓለሙ ስፓርክ ፊልም ፕሮዳክሽን የሚባለው ድርጅት ናቸው፡፡

የግልግል ዳኞቹ የዕግድ ትዕዛዙን ያስተላለፉበት ምክንያት፣ የሰው ለሰው ድራማ ፕሮዲዩሰርና በድራማው ‹‹ናርዶስ›› የምትባለውን ገጸ ባህሪ ወክላ የምትተውንና በፋይናንስና አድሚኒስትሬሽን ኃላፊነት ትሠራ ከነበረችው ወ/ሮ ብሥራት ገመቹ ጋር በተፈጠረ አለመግባባት ክስ በመመሥረቱ መሆኑን የዕግድ ትዕዛዙ ያስረዳል፡፡

ወ/ሮ ብሥራት ገመቹ፣ አቶ ነብዩ ተካልኝ፣ አቶ መስፍን ጌታቸው፣ አቶ ሰለሞን ዓለሙና አቶ ዳንኤል ኃይሌ ታኅሣሥ 22 ቀን 2003 ዓ.ም. በሰነዶችና ማረጋገጫና ምዝገባ ጽሕፈት ቤት ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ለማዘጋጀት ተስማምተው የሽርክና ውል መፈራረማቸውን የክስ ማመልከቻው ያስረዳል፡፡


ቀድሞ ‹‹የመጨረሻው ሰሞን›› የሚል ስያሜ ሰጥተውት የነበረውን ድራማ ‹‹ሰው ለሰው›› በማለት ሰይመው ለመሥራት ሲስማሙ፣ ወ/ሮ ብሥራትና ሦስቱ ተከሳሾች የትርፍ ክፍፍላቸውን በመቶኛ እንደየተሳትፏቸው ለመከፋፈል ተስማምተው መፈራረማቸው በሰነዶቹ ላይ ተጠቅሷል፡፡

ኢትዮ ኢንተር ኤጁኬት ፕሮሞሽን በተባለው የአቶ ነብዩ ተካልኝ የንግድ ድርጅት ፈቃድ፣ ከኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ጋር ውል ተፈራርመው ‹‹ሰው ለሰው›› ድራማን በመሥራት ላይ እያሉ፣ ንግድ ፈቃዳቸውን ሲያድሱ የአቶ ሰለሞን ዓለሙ ድርጅት መሆኑ በተጠቀሰው ስፓርክ ፊልም ፕሮዳክሽን በሚል ድርጅት ስም በማደስ፣ ከሳሽ ወ/ሮ ብሥራት የትርፍ ተካፋይ የማትሆንበት አሠራር መጀመሩን ክሱ ይገልጻል፡፡  22 ማዞሪያ አካባቢ በሚገኘው ቡና ባንክ ቅርንጫፍ አቶ ሰለሞን ዓለሙና አቶ መስፍን ጌታቸው በጋራ ሒሳብ ሲያንቀሳቅሱ እንደነበርም የክሱ አቤቱታ ይጠቁማል፡፡

ለድራማው ቀረፃ ቤቷንና መኪናዋን በማቅረብ ተባብራ ስትሠራ የነበረችው ከሳሽ ወ/ሮ ብሥራት ድራማው ከተጀመረ ጀምሮ በፕሮዲዩሰርነት፣ በፋይናንስ አድሚኒስትሬሽን በወር አምስት ሺሕ ብር ተከፍሏትና ‹‹ናርዶስ›› የተባለችውን ገጸ ባሕሪ ወክላ ትሠራ እንደነበርም ለፍርድ ቤት ያቀረበችው ሰነድ ያብራራል፡፡

በመሆኑም በኃላፊነትም ሆነ በተዋናይነት እንዲሁም ከትርፍ ሊከፈላት የሚገባው ክፍያ ሳይፈጸምላት፣ ለጊዜው በግልጽ መግለጽ በማትፈልገው ምክንያት ከአንዱ ተከሳሽ ጋር አለመግባባት በመፈጠሩ፣ ከድራማው 54ኛ ክፍል ጀምሮ ‹‹ናርዶስ››ን ሆና ትተውንበት የነበረውን ገጸ ባህሪ መነጠቋን፣ ከ90ኛው ክፍል ጀምሮ ደግሞ ከፕሮዲዩሰርነቷ መሰረዟን በክሷ ለፍርድ ቤቱ አስረድታለች፡፡ ከድራማው 26ኛ ክፍል ጀምሮም የገቢ ክፍፍል እንዳልተፈጸመላት አክላለች፡፡

አቶ መስፍንና አቶ ሰለሞን ከተለያዩ ስፖንሰሮችና ከኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት መጠኑን ያላወቀችው ክፍያ እያሰባሰቡ ለግል ጥቅማቸው እያዋሉት መሆኑን፣ አቶ ዳንኤል የተባሉት ተከሳሽም የጥቅም ተጋሪ መሆናቸውን አስረድታ፣ 100 ሺሕ ብር በካሽ አዋጥታ ካቋቋመችው የድራማ መድረክ በዕውቀትና በዓይነት ከሰጠችው አገልግሎት በላይ ሞራል የሚነካ (ለኢትዮጵያ ሕዝብ ክብር ሲባል የማይገለጽ) ተግባር እንደተፈጸመባት በክሷ ዘርዝራ አቅርባለች፡፡

ከሳሽ ወ/ሮ ብሥራት ከቴሌቪዥን፣ ከማስታወቂያና ከስፖንሰሮች ከተሰበሰበውና የአገር ውስጥ ገቢ ተቀንሶ የሚደርሳት 16.25 በመቶ ድርሻዋ በወራት ተባዝቶ ከነወለዱ እንዲከፈላት፣ በፋይናንስና አድሚኒስትሬሽን ለሠራችበት በወር የሚከፈላትን አምስት ሺሕ ብር በ35 ወራት ተባዝቶ እንዲከፈላት፣ ‹‹ናርዶስ›› የምትባለውን ገጸ ባህሪ ወክላ ለተወነችበት 56 ክፍሎች በ500 ብር ታስቦ በድምሩ 163 ሺሕ ብር እንዲከፈላት ዳኝነት ጠይቃለች፡፡

የከሳሽን አቤቱታ ዝርዝር ማብራሪያ የተመለከተው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ንፋስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ሁለተኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት በሰጠው ብይን፣ ከሳሽና ተጠሪዎች እያንዳንዳቸው አንድ ዳኛ እንዲመርጡ፣ የግራ ቀኙን ተከራካሪ የሚሰበስብ ዳኛ በጋራ እንዲመርጡና በሽምግልና ዳኝነት እንዲታይ የተወሰነ ቢሆንም፣ በአንድ ወር ውስጥ መምረጥ ባለመቻላቸው በፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር በኩል የግልግል ዳኛ እንዲሾም አዞ ነበር፡፡

የግልግል ዳኞች በሁለቱ ወገኖች መካከል ያለውን አቤቱታ በመመርመር ላይ ቢሆኑም፣ ከሳሽ ወ/ሮ ብሥራት የግልግል ዳኝነቱ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ከድራማው የሚገኘው ገቢ እንዲታገድላት ለግልግል ዳኞቹ ማመልከቻ በማቅረብዋ፣ የግልግል ዳኞቹ በፍትሐ ብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 154 መሠረት ክርክሩ እልባት እስከሚያገኝ፣ ለተጠቀሱት ተከሳሾችም ሆነ ለሦስተኛ ወገን ምንም ዓይነት ክፍያ እንዳይፈጸም የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥንን ድርጅት ታዟል፡፡

Sunday, March 23, 2014

ጎበዝ ከዚህ ሁሉ ሰማይ ላይ ካለው የሳተላይት ጋጋታ የኢትዮጵያ ደብተራ ወይም ጠንቋይ ሳይሻል አይቀርም

እያንጓላለው እንዲሉ የማሌዥያውን አየር መንገድ በረራ MH370 አንዴ እዚህ ታዬ ሌላ ጊዜ ደግሞ ወዲህ ከሚሉ እነሱን ደብተራ ወይም ጠንቋይ ማማከሩ ጥሩ አይመስላችሁ? እነሱ በሰማይ የሚያይ እውር ሳተላይት ቢኖራቸው እኛ ደግሞ ከመሬት ሆኖ ሁሉን የሚያ አለን።

Saturday, March 22, 2014

በሄሊኮፕተር አሜሪካ መግባት ተቻለ እንዴ? ከየት ተንስቶ ከአዲስ አበባ?

በሄሊኮፕተር አሜሪካ መግባት ተቻለ እንዴ? ከየት ተንስቶ ከአዲስ አበባ? እረ ተው ጥሩ አይደለም። የ አሜሪካን ድንበር በሄሊኮፕተር ተሻግሬ መጣሁ የሚል ቪዲዮ አይቼ በጣም ትንሽ ገረመኝ። የኢትዮጵያ ህዝብ ሊያምን ይችላል እዚህ ላለኖች ግን ኤዲያ ወዲያ ነው። የክራይ ሄሊኮፕተር (ቱር Tour helicopter) በመስኮት የ ሃጢያጣቷ ከተማ (Sin City) ላስቬጋስ (Las Vegas) ወለል ብላ እየታዬች። እረ ምነው? በኔ ገምት ቪዲዮውን በ አቸኳይ ቀየር፣ ወጣ ማደርግ ነው። ወንድማዊ ምክር ነው