Monday, January 3, 2022

The nomination of commissioners to the National Consultative Commission has begun

The nomination of commissioners to the National Consultative Commission has begun
 ***************************

 The commissioners' recommendations were launched to the National Consultative Commission, which was established to help create national consensus.

 The suggestion is valid from today until January 6.

 The Speaker of the House of Peoples' Representatives, Tagesse Chafo, said 11 commissioners will be appointed to ensure the success of the national consultation, which plays a key role in putting Ethiopia on a strong footing.

 "Ethiopians need to actively participate in the success of the national consultation," he said.

 In addition to the Speaker of the House, the President of the Federal Court, the Speaker of the House of Federation, the Secretary General of the Council of Religious Institutions and civil society organizations have been established.

 He asked for suggestions on how to make the consultation more effective, and said it would be possible to do so from today.

 According to the FBC, submission forms can be found on the council's website.


ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የኮሚሽነሮች ጥቆማ ተጀመረ
**************************

ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር ያግዛል በሚል ለተቋቋመው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የኮሚሽነሮች ጥቆማ ተጀመረ፡፡

ጥቆማው ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥር 6 የሚቆይ ነው፡፡

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ መግለጫ የሰጡ ሲሆን ኢትዮጵያን በጠንካራ መሰረት ላይ ለማስቀመጥ ቁልፍ ሚና ያለው ሀገራዊ ምክክር ውጤታማ እንዲሆን 11 ኮሚሽነሮች እንደሚሾሙ ተናግረዋል።

ኢትዮጵያውያን ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬት በንቃት መሳተፍ ይጠበቅባቸዋል ያሉት አፈጉባኤው አጠቃላይ የኮሚሽነሮች ምርጫ ሂደቱ በአንድ ወር ከ15 ቀን ይጠናቀቃል ብለዋል።

ለውጤታማነቱ በአዋጁ ሥልጣን ከተሰጣቸው የምክር ቤቱ አፈጉባኤ በተጨማሪ የፌደራል ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት፣ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ፣ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዋና ጸሐፊና የሲቪክ ማኅበራት የተካተቱበት አማካሪ ኮሚቴ መቋቋሙን ተናግረዋል።

ምክክሩ ውጤታማ እንዲሆን የሚያስችሉ ግለሰቦች እንዲጠቆሙ የጠየቁ ሲሆን÷ ከዛሬ ጀምሮ መጠቆም እንደሚቻልም ገልፀዋል።

የጥቆማ መስጫ ቅጾችን በምክር ቤቱ ድረገፅ ማግኘት እንደሚቻልም መግለፃቸውን ኤፍቢሲ ዘግቧል።

No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.

የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት በሙሉ እንዲሁም አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አናስተካክላለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment) እንችላለን። የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViberም ሆነ Whatspp ይደውሉልን። ስልክ ቁጥራችን 619 255 5530 ነው ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Translate

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon

Call Yebbo

የቦ ኮሚኒኬሽን ኔት ወርክ ፣ ለ25 አመታት በላይ የስራ ልምድ ያካበተው የእናንተው በእናንተው። ከምሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ የውክልና አገልግሎት መስጠት የኢትዮጵያ ፓስፖርት አገልግሎት መስጠት የቢጫ ካርድ የማውጣት አገልግሎት የታክስ አገልግሎት መስጠት (የትም የኢትዮጵያ ግዛት ይኑሩ) የጉዞ ወኪል የትርጉም ስራ አገልግሎት ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 619-255-5530 ይደውሉ።