በ 530 ዓ/ም ተመሰረተች። (video)

Kidane Mihret Church -Ethiopia- Gojjam - Debre Markos- Build on 537 or 530 Ethiopian Calender
ደብረሲና መንበረ መንግስት ግምጃ ቤት ኪዳነ ምህረት በ አፄ ገብረ መስቀል ዘመነ መንግስት በ 530 ዓ/ም ተመሰረተች።
ጣሊያን በአውሮፕላን ቦምብ ጥሎ ሊያቃጥላት ሲል ቦምቡ ሳይፈነዳ እንደ ድንጋይ ተንከባሎ ወድቋል።
አሜን
ቤተ ክርስትያኗ የምትገኘው በጎጃም ክፍለ ሀገር ደብር ማርቆስ ከተማ ልዩ ስሙ ግምጃ ቤት ኪዳነ ምህረት በሚባለው ደብር ነው።
ቪዲዮና ምስል ቅንብር በ የቦ ኮሚኒኬሽን ኔት ወርክ



No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon