የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Wednesday, November 11, 2020

An open note to Ms. Tsedale Lemma

An open note to Ms. Tsedale Lemma

I hope this open note finds you in good health. I initially wanted to drop you a private message. Having second thoughts, I changed my plan given the circumstances. This is because the matters I want to raise are in the public sphere already in the form of an article you just published in the New York Times, “What’s Happening in Ethiopia Is a Tragedy.” 

While I appreciate your effort to inform the international community on current developments in our country, the article reads more like a TPLF propaganda pamphlet than a piece written by someone who claims to be a well-informed journalist. In sum, you claimed that only one person was to take the blame for the current escalations and whatever has gone wrong in the last two years. 

You wrote: “Mr. Abiy overreached. His first cardinal mistake was to sideline the Tigray People’s Liberation Front, for decades the most powerful political force in the country, in the peace he brokered between Ethiopia and Eritrea. By pushing the Tigrayan leadership aside as he sealed his signature achievement, Mr. Abiy made clear the limits to his talk of unity.” 

You are entitled to your opinion, but not to your own fact. If what you are saying is true, the TPLF is a victim of Mr. Abiy’s machinations. Far from it, we the people of Ethiopia, have been victims of TPLF’s misrule, domination, exploitation, discrimination, gross human rights violations, and massive corruption, to say the least, for nearly three decades. Even if this glaring fact is the very reason why we needed a radical change in the first place, you claimed that the TPLF was sidelined. Contrary to your claims, TPLF has been throwing every spanner at its disposal to undermine and reverse the reform and wreak havoc across Ethiopia in its futile bid to retake the power and privilege it has lost. 

You presented the TPLF as a blameless victim and portrayed the Prime Minister as guilty of waging a war of “overreaction” and acting more like “a commander in chief than a prime minister.” What else did you expect him to be when the army under his command came under attack by enemy forces? The tragedy is that the enemy did not come from afar. It came from your fictional victim called the TPLF, a formidable terrorist group whose history is checkered with betrayal, brutality, destruction and greed. Did you expect the Prime Minister to kneel down under the feet of the TPLF and beg for mercy on behalf of the army and the nation? It seems downright naïve to make such a preposterous claim. 

In case you do not know, you need to be informed that the Prime Minister is the commander in chief, not TPLF’s private chef, as they would have liked him to be just like his predecessor. While Mr. Abiy made his own share of missteps in the last two years, his achievements and failures need to be weighed in light of the enormous challenges he has faced from powerful adversaries such as the TPLF. 

In conclusion, please stop misinforming the international community at this critical juncture in our history ostensibly because your political allies like Jawar Muhammed have fallen into their own traps. No matter how angry and frustrated you could be, going to great lengths to distort and misrepresent the facts on the ground is a shameful disservice to journalism.

በአዲስ አበባ ወድቆ የተገኘ ቦምብ ፈንድቶ በአንድ ግለሰብ ላይ ቀላል የአካል ጉዳት አደረሰ

በአዲስ አበባ ወድቆ የተገኘ ቦምብ ፈንድቶ በአንድ ግለሰብ ላይ ቀላል የአካል ጉዳት አደረሰ
*************************************

በአዲስ አበባ ወድቆ የተገኘ ቦምብ ፈንድቶ በአንድ ግለሰብ ላይ ቀላል የአካል ጉዳት ማድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ 

ህዳር 2 ቀን 2013 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት አካባቢ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው አድዋ ድልድይ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ በአንድ ግለሰብ ላይ ቀላል ጉዳት እንደደረሰ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ 

በደረሰበት ጉዳት በምኒልክ ሆስፒታል ህክምና እየተከታተለ የሚገኘው ግለሰብ ለመፀዳዳት ወደ ድልድዩ እንደገባና በማዳበሪያ የተጠቀለለ እቃ ተመልክቶ በእግሩ ሲረግጠው ከዚያ በኋላ ራሱን እንደሳተ ተናግሯል፡፡

የህገ-ወጡ ህወሓት ቡድን ተላላኪዎች በከተማችን የጥፋት ተግባር ለመፈፀም ያዘጋጇቸው የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች በህብረተሰቡ ጥቆማና በፀጥታ ሀይሉ ክትትል በቁጥጥር ስር መዋሉን ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡ 

የፀጥታ ኃይሉ ጠንከራ እንቅስቃሴ እና ሕብረተሰቡ ከፀጥታ ኃይሉ ጋር በመሆን እያደረገ ያለው ክትትል ያስጨነቃቸው የሽብር ቡድኑ ተላላኪዎች በአዲስ አበባ በተለያዩ ስፍራዎች በህዝቡ ላይ ጉዳት ለማድረስ በማቀድ ልዩ ልዩ የጦር መሳሪያዎችን በመጣል ጉዳት ሊያደርሱ ስለሚችሉ ህብረተሰቡ ባለማወቅ ራሱን ለአደጋ እንዳያጋልጥ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ  መልእክቱን አስተላልፏል፡፡

እስካሁን ለተገኘው ውጤት የህብረተሰቡ አስተዋፅኦ ከፍተኛ መሆኑን ኮሚሽኑ ገልፆ በህገወጥ ቡድኑ እየተወሰደ ያለው  እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ማስታወቁን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡


A bomb explodes in Addis Ababa, injuring one person
 *****************************************

 Addis Ababa Police Commission says a bomb has exploded in Addis Ababa, injuring one person.

 The Addis Ababa Police Commission announced that a person was slightly injured in the area known as Adwa Bridge, Yeka Sub-City, Woreda 7, around 2:00 am on November 10, 2013.

 The man, who is being treated at Menelik Hospital, said he entered the bridge to defecate and saw a trampoline trampled on his feet and then fainted.

 The commission said that various weapons prepared by the illegal TPLF operatives to carry out criminal activities in our city have been seized at the suggestion of the community and under the supervision of the security forces.

 He called on the public to be vigilant so as not to inadvertently endanger the safety of the terrorists, who are worried about the security forces' hard work and the community's monitoring of the security forces.

 According to information obtained from the Addis Ababa Police Commission, the commission said the community's contribution has been significant so far. 


 Prime Minister Abiy Ahmed called on the people to protect the area in an active and organized manner

 Prime Minister Abiy Ahmed called on the people to protect the area in an active and organized manner.

 Prime Minister Abiy Ahmed called on the people to protect the area in an active and organized manner.

 The Prime Minister said on his social media page that the sun is setting.

 He asserted that his confession had been obtained through torture.

 "It is time for the junta to lose its grip on power," he said.

 He called on the people to be vigilant and organized in order to protect the environment.

 In this regard, he also conveyed a message to the people of Tigray to be the guardians of all his brothers so that they are not harmed in any way.

 He said the enemy of Ethiopia is the greedy Junta, adding that the people of Tigray are suffering like the other people.

 He said the people of Tigray are fighting alongside the Defense Forces to bring Junta to justice.

 I will protect my people;  I will break the yoke of the Ethiopian people;  "I will bring Junta to justice," he said.

 Subscribe to our right YouTube channel to get our video information

Tuesday, November 10, 2020

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ሕዝቡ በንቃትና በተደራጀ መንገድ አካባቢውን እንዲጠብቅ ጥሪ አቀረቡ።

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ሕዝቡ በንቃትና በተደራጀ መንገድ አካባቢውን እንዲጠብቅ ጥሪ አቀረቡ።

 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሕዝቡ በንቃትና በተደራጀ መንገድ አካባቢውን እንዲጠብቅ ጥሪ አቀረቡ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው  የጁንታው ፀሐይ እየጠለቀች ነው ብለዋል ።

ይሄንን መርዶ ጁንታው በቁሙ እንደተረዳው ነው የገለፁት።

ጁንታው አሁን የሚይዘውን የሚጨብጠውን የሚያጣበት ጊዜ በመሆኑ በጣዕር መንፈስ በየቦታው የመጨረሻውን የጥፋት ድግስ ይደግስ ይሆናልም ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ።

በመሆኑም ሕዝቡ በንቃትና በተደራጀ መንገድ አካባቢውን እንዲጠብቅ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ አቅርበዋል ።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ የትግራይ ተወላጅ የሆኑ ወገኖች በየአካባቢው ምንም ዓይነት አሉታዊ ተጽዕኖ እንዳይደርስባቸው ሁሉም የወንድሞቹ ጠባቂ እንዲሆንም መልዕክት አስተላልፈዋል።

የኢትዮጵያ ጠላት ስግብግቡ ጁንታ መሆኑን በመጥቀስም የትግራይ ሕዝብ እንደሌላው ሕዝብ በጁንታው መከራ ያየ ሕዝብ መሆኑንን አስታውቀዋል።

ጁንታው ለፍርድ እንዲቀርብ የትግራይም ሕዝብ ከመከላከያ ሠራዊት ጋር አብሮ እየተዋጋ መሆኑንም ጠቅሰዋል።

ህዝቡም አካባቢዬን እጠብቃለሁ፤ የኢትዮጵያን ሕዝብ የመከራ ቀንበር እሰብራለሁ፤ ጁንታውን ለፍርድ አቀርባለሁን ቃል ኪዳኑ ሊያደርግ እንደሚገባም ገልፀዋል ።

የቪዲዮ መረጃዎቻችንን ለማግኘት ትክክለኛውን የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
 Prime Minister Abiy Ahmed called on the people to protect the area in an active and organized manner.

 Prime Minister Abiy Ahmed called on the people to protect the area in an active and organized manner.

 The Prime Minister said on his social media page that the sun is setting.

 He asserted that his confession had been obtained through torture.

 "It is time for the junta to lose its grip on power," he said.

 He called on the people to be vigilant and organized in order to protect the environment.

 In this regard, he also conveyed a message to the people of Tigray to be the guardians of all his brothers so that they are not harmed in any way.

 He said the enemy of Ethiopia is the greedy Junta, adding that the people of Tigray are suffering like the other people.

 He said the people of Tigray are fighting alongside the Defense Forces to bring Junta to justice.

 I will protect my people;  I will break the yoke of the Ethiopian people;  "I will bring Junta to justice," he said.

ጦርነት ልሄድ ስለሆነ የጀመርኩት ክርክር ይቆይልኝ ... !

ጦርነት ልሄድ ስለሆነ የጀመርኩት ክርክር ይቆይልኝ ... !
(አምሳ አለቃ አያሌው ሙሔ)
*****
የምታዩት 50 አለቃ አያሌው ሙሄ ይባላል ። ወደ ዘመቻ ማቅናቴ ስለሆነ የጀመርኩት ክርክር ባለበት እንዲቆይ ይደረግልኝ በሚል በደቡብ ወሎ ዞን ለቦረና ሳይንት (ሳይንት አጅባርና ቦረና ሳይንት ይባላል) ወረዳ ፍርድ ቤት በችሎቱ ለተሰየሙት ዳኛ ጥያቄውን አቀረበ ።
የችሎቱ ዳኛ ጉዳዩ ከሚመለከተው የመንግሥት ጽ/ቤት ካረጋገጠ በኋላ በሠላም ይመልስህ ሲል መዝገቡን ለሌላ ጊዜ ዘግቶታል ። @Voice of Justice
አማራ ጦርነቱን ባሚገባ ወደ ራሱ ስቦ ከራሱ አልፎ ለአማራ ፖለቲከኞች የሥልጣን መደራደሪያ ዕድል ሰጥታል ። ፖለቲከኞች ዕድሉን ተጠቀሙበት ።

GMC - Gihon Media Center

የሰሜን ዕዝ የመገናኛ ሥርዓት እንዲቋረጥ እና በዕዙ ላይ ጥቃት እንዲፈፀምበት ሲያመቻቹ የነበሩ ጀነራል መኮንኖች ከነግብረ አበሮቻቸው በቁጥጥር ሥር ዋሉ

የሰሜን ዕዝ የመገናኛ ሥርዓት እንዲቋረጥ እና በዕዙ ላይ ጥቃት እንዲፈፀምበት ሲያመቻቹ የነበሩ ጀነራል መኮንኖች ከነግብረ አበሮቻቸው በቁጥጥር ሥር ዋሉ  
******************** 

የሰሜን ዕዝ ከማዕከል ጋር የሚኖረው የመገናኛ ሥርዓት እንዲቋረጥ በማድረግ በጁንታው የሕዋሓት የጥፋት ቡድን ጥቃት እንዲፈፀምበት ሲያመቻቹ የነበሩ ጀነራል መኮንኖች ከነግብረ አበሮቻቸው በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። 

ኮሚሽኑ ለመገናኛ ብዙኃን በላከው መግለጫው በመንግሥት፣ በሕዝብ እና በሀገር መከላከያ ሠራዊት የተጣለባቸውን አደራ እና ኃላፊነት ወደ ጎን በመተው የጁንታው ሕወሓት ሴራ አካል በመሆን የአገር ክህደት ወንጀል በመፈጸም የተጠረጠሩ ጀነራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች እና የበታች ሹማምንቶች በድምሩ 17 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን አስታውቋል። 

በሀገር መከላከያ ሠራዊት አባል ሆነው ከጁንታው ሕወሓት ጋር በመጣመር ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ምሽት ላይ በትግራይ ክልል የሚገኘው የሰሜን ዕዝ ከማዕከል ጋር የሚኖረው ግንኙነት ሙሉ ለሙሉ እንዲቋረጥና የዕዙ የመገናኛ ሥርዓት ለጁንታው የሕዋሓት ወንበዴው ቡድን እንዲመቻች  በማድረግ  የተጠረጠረው  ሜጀር ጀነራል ገብረመድህን ፈቃዱ  ወይም በቅጽል  ስሙ  ወዲ ነጮ የተባለው ተጠርጣሪ በአገር ክህደት ወንጀል ከነግብረ አበሮቹ  በሀገር መከላከያ ሰራዊትና በፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን  በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ ተደርጓል። 

የአገር ክህደትን በመፈጸም በዋነኝነት የተጠረጠረው ሜጀር ጀነራል ገብረመድህን ፍቃዱ ከለውጡ  በፊት በአገር መከላከያ ሠራዊት የአጋዚ ኮማንዶ እና ልዩ ኃይሎች አዛዥ የነበረ ሲሆን፣ በሠራዊቱ ውስጥም በተለያዩ የሥራ እርከኖች ያገለገለ መሆኑን ያመለከተው መግለጫው፤ ለውጡን ተከትሎም በአገር መከላከያ ሰራዊት የመገናኛ መምሪያ ኃላፊ በመሆን ሲሰራ እንደነበር አስታውሷል። 

ይሁንና ከመንግሥት፣ ከሕዝብና ከአገር መከላከያ ሰራዊት የተጣለበትን ከባድ አደራና ኃላፊነት አገር ለማፍረስ እና ለማተራመስ ከሚንቀሳቀሰው የጁንታው ሕዋሓት የሴራ አካል በመሆን የሰሜን እዝ ከማዕከል ጋር ያለው ግንኙነት እንዲቋረጥ እና በከሃዲዎች ጥቃት እንዲፈፀመበት ከማድረጉም በላይ፤ በውስጣቸው ቦምቦች እና የሚሳኤል መሳሪያዎችን የያዙ 11 ሳጥኖች የግንኙነት መሳሪዎች ናቸው በሚል ሽፋን ወደ ትግራይ የጁንታው ቡድን  ለመላክ ሲዘጋጅ ከተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ጋር እጅ ከፍንጅ መያዙን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በላከው መግለጫ አመልክቷል። 

የሀገር መከላከያ ሠራዊት እና የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ባደረጉት ጠንካራ ክትትል እና ባካሄዱት ኦፕሬሽን ተጠርጣሪው ሜጀር ጀነራል ገብረመድህን ፈቃዱን ጨምሮ ሌሎች ጀነራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች እና የበታች ሹማምንቶቻቸው በድምሩ 17 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውም ተገልጿል። 

በቀጣይም ከጁንታው የሕዋሓት የጥፋት ቡድን አገር የማተራመስ እና የማፍረስ ሴራ እንዲሁም በአገር ክህደት ወንጀል የተሳተፉትን እና በየትኛውም የኃላፊነት ደረጃ እና መዋቅር ላይ ያሉ ተጠርጣሪዎችን ተከታትሎ በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ የማድረግ ሥራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ገልጿል።


የሶስቱ ቀናት ፈታኝ ተጋድሎ በጀኔራሉ አንደበት

የሶስቱ ቀናት ፈታኝ ተጋድሎ በጀኔራሉ አንደበት
.
ዳንሻ ከተማ በሚገኘው የሰሜን ዕዝ አምስተኛ መካናይዝድ ክፍለ ጦር ካምፕ ጊቢ ውስጥ የመከላከያ መኪናዎች በጥይት ተበሳስተው ይታያሉ፡፡ መስታወታቸው ረግፏል፤ ዛፎቹም የጥቃቱ ሰለባ ሆነዋል፤ መጥረቢያ እንጂ የጥይት ውርጅብኝ የቆረጣቸው አይመስሉም። የግንብና ቆርቆሮ ቤቶች እንደ ወንፊት ተበሳስተዋል፡፡ የጥይቶች ቀላሃ እንደ ጠጠር ተበትኗል፡፡

ዕለተ ማክሰኞ ጥቅምት 25 ቀን 2013ዓ.ም ከምሽቱ 4፡30 ሰዓት አካባቢ በዳንሻ ከተማ ያልተጠበቀ፣ አሳዛኝ፣ አስደጋጭ ድርጊት ነው የተፈጸመው፡፡ በከተማዋ የሚገኘው የሰሜን ዕዝ የአምስተኛ መካናይዝድ ክፍለ ጦር የተደገሰለትን ጥቃት አያውቅም። በመካናይዝድ ክፍለ ጦሩ ስታፍ ውስጥ የሚሰሩት መደበኛ ስራቸውን ከውነው እንቅልፍ ላይ ናቸው፡፡

በዚህ ምሽት ግን የትግራይ ልዩ ሀይል አባላት ወደ ካምፑ ዘለቁ፤ ብርጋዴር ጀነራል ሙሉዓለም አድማሱን እንደሚፈልጉትና እንዲጠራላችሁ የበር ጥበቃዎችን ይጠይቃሉ። ጀኔራሉም እንደማይመጡ ሲነገራቸው ተመልሰው ይሄዱና ተጨማሪ ሀይል ይዘው መጥተው በካምፑ ላይ የጥይት መአት ማውረድ ይጀምራሉ፡፡ ውስጥ የነበሩ የመከላከያ ሰራዊት አባላትም በጽናት የመመከት ስራ ውስጥ ገቡ፤ለሶስት ቀንና ሌሊት በጽናት ታገሉ፡፡

አንድ የመከላከያ ሰራዊት የመረጃ ሰራተኛ ወደ ጀነራሉ ጆሮ ተጠግቶ "አካባቢውን የትግራይ ልዩ ሀይሎች ከቦታል፡፡ ፍላጎት ካለህ ሽማግሌዎቹ ከአካባቢው እናስወጣው ብለው ነግረውኛል፤ ውሳኔህ ምንድነው?" ሲል ጠየቀኝ ያሉት ብርጋዴር ጀነራሉ፣ የእነሱ ፍላጎት እኔም ወኔዬን ተሰልቤ የሲቪል ልብስ ለብሼ ተደብቄ ወደ አማራ ክልል እንድወጣ አልያም እኔን አታለው እንድያዝ በማድረግ ካምፕ ውስጥና በአቅራቢያው ባለው የመከላከያ ሰራዊት ላይ ለመሰንዘር ያቀዱትን ጥቃት የመከላከልና የመመከት ስራ ለማሰናከል ነው፡፡በዚህም በቀላሉ ሰራዊቱንና መሳሪያውን በቁጥጥር ስር ለማዋል አስበው መሆኑን ገለጹልን፡፡

እኔም ምላሼ ሽምግልናውን አለመቀበል ብቻ ሳይሆን የመረጃ ሰራተኛው ከሽማግሌዎቹ ጋር ለጥሩም ይሁን ለመጥፎ መገናኘት እንደሌለበት አስጠንቅቄ ነገርኩት። አሁን ይህን ያለኝ ልጅ ቆስሎ ለህክምና ወደ ጎንደር ሄዷል። ሲመጣ ጠይቄ ዓላማቸው ምን እንደነበር የምረዳው ይሆናል፡፡ተመትቶ ስለነበረ እኔም እንዳልሞት አስቦ ይሆናል የሚል ግምት አለኝ ብለውናል።

"የሶስት ቀን ከበባው በጣም አስቸጋሪ ነበር። 24 ሰዓት ተኩስ ነው፡፡ ያጠቃሉ እኛ እንከላከላለን፤ ይሄዱና ምግብ በልተው ሀይል ጨምረው ያጠቃሉ፤ ሲታኩሱ የነበሩት ልዩ ሀይሎች ወደ ካምፓቸው ሄደው አርፈውና ጥይት ጭነው ይመጣሉ፡፡እኛ ካለንበት ቦታ ውጭ መፈናፈኛ ስፍራ የለንም፡፡ እንደ ቀለበት ዙሪያውን ከበውና ውሃ ፣ ምግብ፣ ጥይት የለም፡፡ ያለችንን ነው በቁጠባ የምንጠቀመው" ሲሉ ያብራሩት ጀነራሉ፣ 
"እኔም አልፎ አልፎ እንደ ምሽግ ከተጠቀምኩበት ግንብ ቤት እየወጣሁ ለወታደሮቼ ጥይት በቁጠባ ተጠቀሙ እያልኩ አሳስብ ነበር" ሲሉ ይገልጻሉ፡፡ "እነሱም አላሳፈሩኝም በጽናት ተዋደቁ። የሰራዊታችን በጽናት የመከላከል ሞራል የሚገርም፣ የሚደነቅና ታምር የሚያስብል ነው" ይላሉ፡፡

"አርቢጂ፣ ቦንብ፣ መትረየስ ፤ ክላሽ እንደ ዝናብ ቢያርከፈክፉብንም ለሶስት ቀናት ቀንና ሌሊት መክተናል፡፡በፍጹም እንተርፋለን ብለን አላሰብነም ፤ ከቻልን እስከ መጨረሻው እንከላከላለን ፤ካልቻልን ደግሞ በመጨረሻ ላይ ራሳችንን እናጠፋለን የሚል አቋም ነበርን፡፡ ግን በእግዜአብሄር ቸርነት፤ በመከላከያ ሰራዊት ፈጥኖ ደራሽነት ቀለበቱ ተሰብሮ ከመከላከል ወደ ማጥቃት ተሸጋግረናል" ብለውናል ብርጋዴር ጀኔራል ሙሉዓለም፡፡

"ድርጊቱ የሚያሳዝን ነው፤ በህወሓት ከሀዲ ቡድን እንዲህ አይነት ጥቃት ይፈጸምብናል ብለን አስበን፤ አልመንም አናውቅም" የሚሉት በሰሜን ዕዝ የአምስተኛ መካናይዝድ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል ሙሉዓለም አድማሱ፤ "ምክንያቱም ከኢትዮ-ኢርትራ ጦርነት ጀምሮ ትግራይ መሬት ነው እየኖርን ያለው። ህዝቡን መሪዎቹንም በደንብ እናውቃቸዋለን" ብለዋል፡፡

“አብረህ እየበላህ እየጠጣህ፣ ተዋልደህ ተጋምደህ፤ ትዳር መስርተህ ፣ልጆች ወልደህ፤ ቤተሰብ ሆነህ በፍጹም ጥቃት ሊሰነዝርብኝ ይችላሉ ብለህ አታስብም፤ ሆኖም ያልታሰበው ተፈጸመ፤ ያልተጠበቀው ሆነ" ሲሉ በትግራይ ክልል ልዩ ሀይል የተሰነዘረባቸውን ጥቃት አሳዛኝ ሲሉ ይገልጹታል።

"ኩርፊያና የተለያዩ መገለጫዎች ይታያሉ ፡፡ ይህን ተከትሎ ጥርጣሬዎች ቢኖሩም ደፍረው መከላከያ ሰራዊት ካምፕ ውስጥ ገብተው ያጠቃሉ ብለን አላሰብንም። ምክንያቱም ወንድምህ ሊያኮርፍ ይችላል እንጂ ያጠቃኛል፤ ይገለኛል ብለህ ፈጸሞ አትገምትም" የሚሉት ብርጋዴር ጀኔራሉ፤ "ግን የትግራይ ልዩ ሀይሎች ዕለተ ማክሰኞ 25ቀን 2013ዓ.ም ከምሽቱ 4፡30 ያለምንም ርህራሄ ዙሪያውን እንደ ቀለበት ከበውን አጠቁን ፣ አጠቁን እኛም በጽናት ተከላከልን፤ መከትን" ብለዋል፡፡

"የህወሓት ቡድን ዓላማ የመከላከያ ሰራዊትን መድፎች፣ ታንኮች፣ ብረት ለበሶችን መንጠቅና መከላከያን ማፍረስ ነው፡፡ በዚህ ብቻ የተወሰነ አይደለም ፤ በራሳችን መሳሪያ ተመልሰው እኛን ለመውጋት ነበር ዕቅዳቸው፡፡ ይህ አልተሳካላቸውም፡፡ እኛም በያለንበት በጽናት ተዋግተን መክተናል፡፡ አሁን እነሱ ባሰቡት ሳይሆን እኛ ባሰብነው መንገድ እየሄደ ነው፡፡ በአጭር ጊዜ ውስጥ ጦርነቱ ይቋጫል ብለን እናስባለን" ሲሉ ገልጸውልናል።

ብረጋዴር ጀኔራል ሙሉዓለም አንድ የሚገርማቸው የሚደንቃቸው ነገር አለ፡፡
"እኔ አንድ ተራ ኢትዮጵያዊና ተራ ጄነራል ነኝ። በአንድ ክላሽ ጥይት ግፋ ቢል ደግሞ በስናይፐር መግደል ይችላሉ፤ ግን የጭካኔያቸው ጭካኔ አርቢጂ ነው የተኮሱብን ። አርቢጂ የሚባለው መሳሪያ ደግሞ ለታንክ ወይም ለጠንካራ ምሽግ ነው የሚተኮሰው፤ የእኔን ቤት ለማፍረስ ግን አርቢጂ ነው የተኮሱት" ሲሉ የከሀዲው ቡድን የጭካኔ ጥግ ምን ያህል እንደሆነ ይናገራሉ ፡፡
"እኔ ብሞትም ቤቱ የእነሱና የህዝቡ ንብረት ነው። ለትግራይ ህዝብ ሰላምና ጸጥታ ለቆምኩ፣ ለአገር ሉዋላዊነትና ለህዝብ ሰላም ውድ ህይወቴን ለመስጠት በተሰለፍኩ የክህደታቸው፣ የክፋታቸው ጥልቀት እኔን በአርቢጂና በቦንብ ነው ያጠቁት" ሲሉ የድርጊቱን ክፋት ገልጸውታል።

"የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ከትግራይ ህዝብ ጋር አብሮ እየኖረ ያለ፣ ለህዝቡ የልማት ስራዎች ወደ ኋላ የማይል፣ በማህበራዊ ድጋፎች የሚሳተፍ፣ ሁልጊዜ በየዓመቱ ለአቅመ ደካሞች የሚያርስ፣ የሚያርም፣ የሚያጭድና አንበጣ የሚከላከል ነው። በትምህርት ቤቶች፣ በጤና ጣቢያዎች፣ በመንገድ ግንባታዎች በሚሳተፍ ሰራዊት ላይ ጥቃት መፈጸም የህወሓት ቡድን እወክለዋለሁ ቆሜለታለሁ ለሚለው ህዝብ ደንታ እንደሌለው ያሳያል" ይላሉ፡፡
"የአገሩን ዳር ድንበር የሚጠብቀውን፤ የኢትዮጵያ ብሄሮችና ብሄረሰቦች ስብስብ የሆነውን የመከላከያ ሰራዊት ለማውድምና ለማጥፋት ነው ጥቃቱን የሰነዘሩት ፡፡ እነዚህ ሰዎች ከዚህ በኋላ ስለኢትዮጵያዊነት፣ብሄሮች ፣ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቢሰብኩ፣ ቢለፈልፉ፣ ቢቀሰቅሱ ማን ጀሮ ይሰጣቸዋል ፡፡ ምክንያቱም ጥቃቱን በጽናት ለመመከት የተዋደቁት ከኢትዮጵያ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች የተወጣጡ ወታደሮች ናቸው" ብለዋል፡፡

ጀኔራሉ በ1980ዓ.ም በወቅቱ ኢህዲን ተብሎ የሚጠራውን ትግል የተቀላቀሉ ናቸው፡፡ ከዚሁ ዓመት ጀምሮ ደርግ እስኪደመሰስ ድረስ በተደረጉ ውጊያዎች ተሳትፈዋል። ቆቦ አካባቢ በተካሄደው ሰላም በትግል ኦፕሬሽን፤ ሰሜን ሸዋ መራኛ፣ ጁሁርና መራቤቴ አውድ ውጊያዎች ተሳትፈዋል፡፡በጎጃም ደጀን፣ አምቦ፣ ነቀምት፣ ጅማ፣ ቡሌሆራ(አገረ ማርያም) ሞያሌ ድረስ በዘለቀው አውድ ውጊያ ተሳትፈዋል፡፡በሀረርም ጸረ ሰላም ሀይሎችን በመከላከልና በማጥቃት ዘመቻ ተሳትፈዋል፡፡
በሩዋንዳ ሰላም ማስከበር ተልዕኮ በ1986ዓ.ም ግድጃቸውን በስኬት አጠናቀው ተመልሰዋል፡፡
የሀገር መከላከያ ሰራዊት ሲቋቋምም 20ኛ ክፍለ ጦር መድፈኛ ብርጌድ አንደኛ ሻለቃ አዛዥ ሆነው አገልግለዋል፡፡በኢትዮ-ኢርትራ ጦርነትም ትምህርታቸውን አቋርጠው በመሄድ ብርጌድ አዛዥ በመሆን በጾረና፣በባድመ፣በሽራሮ አዲኋላ ግንባር ተሳትፈዋል፡፡
አሁንም በዳንሻ ከተማ በትግራይ ልዩ ሀይል የተካሄደውን ከበባና ሶስት ቀናት የዘለቀ ጥቃት ወስን ወታደሮችን መርተውና አዋግተው በተጨማሪ የመከላከያ ሰራዊት ዕገዛ መከላከሉን በድል አጠናቀው የማጥቃቱን ተልዕኮ በድል እየተወጡ ይገኛሉ።
ምንጭ፡- የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት

Curated Products for Generation X

https://amzn.to/3VhbwJz GenX Essentials - Curated Products for Generation X ...

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon