የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Wednesday, November 18, 2020

ባለፉት 15 ቀናት የሀገርን ሰላም ለማደፍረስ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ከ287 በላይ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የፌዴራል ፖሊስ ገለፀ

ባለፉት 15 ቀናት የሀገርን ሰላም ለማደፍረስ ባለፉት 15 ቀናት የሀገርን ሰላም ለማደፍረስ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ከ287 በላይ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የፌዴራል ፖሊስ ገለፀ የነበሩ ከ287 በላይ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የፌዴራል ፖሊስ ገለፀ
******************

ባለፉት 15 ቀናት የፌዴራል ፖሊስ እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ባካሄዱት የተቀናጀ ኦፕሬሽን የሀገርን ሰላም ለማደፍረስ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ከ287 በላይ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ።

ከፅንፈኛው ሕወሓት እና ኦነግ ሸኔ ጋር ግንኙነት አላቸው ተብው የተጠረጠሩት 287 ግለሰቦች ከጦር መሳሪያዎች ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን ነው የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ያስታወቀው።

ፅንፈኛው የሕወሓት ቡድን በትግራይ ክልል በነበረው የሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት እና የተለያዩ መሰረተ ልማቶችን ሲጠብቁ በነበሩ የፌዴራል ፓሊስ አባላት ላይ በፈፀመው ጥቃት ግድያ እና አፈና መፈፀሙን ኮሚሽኑ አስታውሷል።

ይህ ቡድን በመሀል ሀገርም ሊያደርስ የሚችለውን ማንኛውንም ጥቃት አስቀድሞ ለመከላከል ከቡድኑ ጋር ግንኙነት ያላቸውን አካላት ከእኩይ ተግባራቸው ለመግታት የፌዴራል እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽኖች ላለፉት 15 ቀናት ዘመቻ ሲያካሂዱ ቆይተዋል።

በዚህም አንድንድ ድርጅቶች ከተቋቋሙበት ዓላማ ውጭ ለሀገር እና ለህዝብ ስጋት የሆነ ተግባር ላይ መሰማራታቸው እንደተደረሰበት ነው ኮሚሽኑ የገለፀው።

ለአብነት ሱር ኮንስትራክሽን በተባለው ድርጅት ላይ በተደረገ ህጋዊ ብርበራና ፍተሻ ለተለያዩ ዘመቻዎች የተዘጋጁ ተሽከርካሪዎች፣ የፀሀይ ሀይል ማመንጫ፣ ተንቀሳቃሽ እና ቋሚ ወታደራዊ ሬዲዮ መገናኛዎች በህንፃው ምድር ቤት ተሸሽጎ እንዳለ መያዙን የፌዴራል ፓሊስ ኮሚሽን በመግለጫ ላይ አስታውቋል።

በአጠቃላይ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ከፅንፈኛው ሕወሓት እና ከኦነግ ሸኔ ጋር ግንኙነት አላቸው ብሎ የጠረጠራቸውን 287 ሰዎች በቁጥጥር ስር አውሎ ምርምራ እየተካሄደባቸው ነው ተብሏል።

በከተማዋ በተደረገ ብርበራ፣ ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ፣ በፖሊስ አሰሳ እና ከግለሰቦቹ እና ከተጠረጠሩ ተቋማት 1 ሺህ 32 የተለያዩ ጠመንጃዎች፣ 131 የተለያዩ ሽጉጦች እና 46 ሺህ 39 ጥይቶች ተይዘዋል። 

እንዲሁም 14 ቦምቦች፣ 1 ፈንጂ፣ 5 ጂ ፒ ኤስ፣ 8 የጦር ሜዳ መነፀር፣ 5 ካቴና፣ 55 የክላሽ መጋዘን እና እጀታ፣ 1 ሺህ 339 የተለያዩ የኮሙኒኬሽን መሳሪያዎች፣ 845 ሺህ 434 የሀገር ውስጥ ገንዘብ እና 227 ሺህ 271 የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች እንደተያዙ ነው ፓሊስ የገለፀው።

በተጨማሪም የተለያዩ የሰራዊት አልባሳት፣ ፓስፖርቶች፣ የውጭ ሀገር የስራ ፍቃድ ሰነዶች፣ በርካታ ገንዘብ ያዙ የባንክ ደብተሮች ፣ በሽጉጥ ላይ የሚገጠም የድምፅ ማፈኛ፣ የተለያዩ ኮምፒዩተሮች፣ ፀረ ታንክ መሳሪ እና ሌሎች መሳሪያዎች መያዛቸውም ተጠቁሟል።

በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተካሄደ ከሚገኘው ዘመቻ ጋር ተያይዞ የጥፋት ሀይሉ ተላላኪዎች ሊጠቀሙባቸው የነበሩ የጦር መሳሪያዎች ሆን ብለው ዜጎች ላይ ጉዳት ሊያደርስ በሚችል መልኩ በየቦታው ጥለዋቸው የነበረ ቢሆንም ፓሊስ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት ሊያከሽፋቸው እንደቻለ ነው የተገለፀው። . Federal Police says it has arrested more than 287 individuals who were involved in disturbing the peace in the past 15 days.
 ******************

 The Federal Police Commission (FPC) said it has arrested more than 287 individuals who were involved in a joint operation by the Federal Police and the Addis Ababa Police Commission over the past 15 days.

 The Federal Police Commission has announced that 287 individuals suspected of links to the extremist TPLF and OLF have been arrested with weapons.

 The commission noted that the extremist TPLF had killed and abducted members of the Northern Command in the Tigray region and members of the Federal Police guarding various infrastructure.

 Federal and Addis Ababa police commissions have been campaigning for the past 15 days to prevent any possible attacks by the group inside the country.

 As a result, some organizations have been found to be engaged in activities that pose a threat to the country and the people, according to the commission.

 The Federal Police Commission (FPC) said in a statement that vehicles, solar panels, mobile and stationary military radios were found hidden in the basement of the building during a legal search of Sur Construction.

 In all, 287 people suspected of links to the extremist TPLF and OLF Shene are being investigated in various sub-cities of Addis Ababa.

 During the search, 1,32 different rifles, 131 pistols, and 46,399 rounds of ammunition were seized from the suspects, police, and individuals and suspects.

 Police also seized 14 bombs, 1 bomb, 5 GPS, 8 battle goggles, 5 cats, 55 cache and handguns, 1,339 various communication equipment, 845,434 domestic currency and 227,271 foreign currency notes.  Explained.

 They also seized a variety of military uniforms, passports, foreign work permits, banknotes, pistols, computers, anti-tank weapons and other equipment.

 At national level, weapons that were going to use the power of destruction associated with the Couriers campaign was panic everywhere in a manner that deliberately harm the citizens of this policy is to extend liyekeshifechewi according to the Society of receipt of the referral mentioned.

TPLF forces and militias are abandoning their trenches and feeling to Mekele due to a lack of logistic food supply

 TPLF Army: “Mekele, We Have A Problem!”

18 Nov 2020 – (EP) TPLF forces and militias are abandoning their trenches and feeling to Mekele due to a lack of logistic food supply, a source tells Eritrean Press.
“The TPLF soldiers are suffering from a number of problems including the lack of direct communication with superiors in Mekele and fuel shortage that has put greater pressure on the logistic system,” said the source.
The source added that Mekele has failed to solidify and strength the defeated and demoralized ‘special force’ and militia, therefore “pitting the weak, hungry and leaderless combatants against each other.”

የአገር ክህደት ወንጀል በፈጸሙ 76 ጄነራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች እና የበታች ሹማምንቶች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ ወጣ፡፡

#ሰበር ዜና

የሀገር ክህደት ወንጀል በፈጸሙ 76 ጀነራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ ወጣባቸው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሀገር ክህደት ወንጀል በፈጸሙ 76 ጀነራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ እንደወጣባቸው ተገለፀ፡፡

የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የላከው መግለጫ ቀጥሎ ይቀርባል፡፡

በትግራይ ክልል በሚገኘው በሀገር መከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት በመፈፀም አገር የማፍረስ ሴራ አቅደው ሲንቀሳቀሱ የነበሩና የአገር ክህደት ወንጀል የፈጸሙ የጁንታ ውህዋሃት ወንበዴ ቡድን የበላይ አመራሮችን አድኖ ለህግ ለማቅረብ ከሳምንት በፊትማለትም ህዳር 3/2013ዓ.ም የፍርድ ቤት ትዕዛዝ እንደወጣባቸው መገለፁ ይታወቃል፡፡

በተመሳሳይም ከጁንታው የህዋሃት ቡድን አባላት ጋር እየተገናኙ አገር በማፍረስ ሴራ ውስጥ በመሳተፍ የሀገር ክህደት ወንጀል በፈፀሙ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ጀነራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች እንዲሁም በፖሊስ አመራሮች ላይ የፍርድ ቤት የመያዣ ትዕዛዝ እንደወጣባቸው ያስታወሰው የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን መግለጫ፤ ከጁንታው የህዋሃት የጥፋት ቡድን አገር የማተራመስና የማፍረስ ሴራ እጃቸውን ባስገቡና በአገር ክህደት ወንጀል የተሳተፉ ሌሎች ተጠርጣሪዎችን ተከታትሎ በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ የማድረግ ስራው ተጠናክሮ መቀጠሉን ኮሚሽኑ ገልጿል።    
 
በዚህም መሰረት በሀገር መከላከያ ሠራዊት በስራ ላይ ያሉና በጡረታ የተሰናበቱ ጀነራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታችሹማምንቶች የተጣለባቸውን ህዝባዊና አገራዊ አደራና ኃላፊነት ወደ ጎን በመተው እና የጁንታው የህወሃት ቡድን የሴራ አካል በመሆን የአገር ክህደት ወንጀል የፈጸሙ ተጠርጣሪዎችንም አድኖ ለህግ ለማቅረብ የፍርድ ቤት የመያዣ ትዕዛዝ እንደወጠባቸው የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡

የሀገር ህልውናን አደጋ ላይ በመጣልና ህገ-መንግስቱንና ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን በሀይል በመናድ ወንጀል ውስጥ በመሳተፍ የሚፈለጉትና የፍርድ ቤት የመያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው በስራ ላይ ያሉና በጡረታ የተሰናበቱ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ጀነራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች ስም ዝርዝር እንደሚከተለው ይቀርባል፡-

1. ሜጀርጀነራልማህሾበየነ

2.  ሜጀር ጀነራል መሀመድ አይሻ ዘይኑ
 
3. ሜጀር ጀነራል ሙሉግርማይ ገ/ህይወት

4. ሜጀር ጀነራል ሀለፎም እጂጉ

5. ብርጋዴል ጀነራል ፍትዊፀሃዬ ገ/እግዚአብሔር

6. ብርጋዴል ጀነራል ግደይ ሀይሉ ገ/እግዚአብሔር

7. ብርጋዴል ጀነራል ነጋሽ ዳኘው

8. ብርጋዴል ጀነራል መብራቱ ወ/አረጋይ

9. ብርጋዴል ጀነራል ወልደጊዮርጊስ

10. ብርጋዴል ጀነራል አብዲሳ ፍላንሳ

11. ብርጋዴል ጀነራል ጉሽ ገብሬ

12.ብርጋዴል ጀነራል ከበደ ፍቃዱ

13. ብርጋዴል ጀነራል ገብረጊዮርጊስ

14. ብርጋዴል ጀነራል ህንፃ ወ/ገወርጊስ

15. ኮሎኔል ተወልደ ገ/ትንሳይ

16.ኮሎኔል ንጉሴ ገብሩ

17.ኮሎኔል መብራቱ አሰፋ /አልማዝ/

18. ኮሎኔል ዘገየ ንጉስ

19. ኮሎኔል ያለም

20. ኮሎኔል መብራቱ ተድላ

21. ኮሎኔል ነጋሽ መብራቱ

22. ኮሎኔል ተክሉ በላይ

23. ኮሎኔል ጥጋቡ መለስ

24. ኮሎኔል ግርማ ተካ

25. ኮሎኔል ሙሉጌታ ገብረክርስቶስ ነጋሽ

26. ኮሎኔል አራሞ ገ/መድህን 

27. ኮሎኔል ተስፋዬ ገ/መድህን 

28. ኮሎኔል ግርማል አለማየሁ 

29. ኮሎኔል ነጋሽ አለፎም 

30. ኮሎኔል ተስፋዬ ምሩፅ 

31. ኮሎኔል ካሳየ አሰፋ 

32. ኮሎኔል ነጋሲ ታደሰ ስዩም 

33. ኮሎኔል ኪሮስ ሓጎስ ገ/ዝጋብሔር 

34. ኮሎኔል ሙርፅ ገብረሊባኖስ አብርሃ

35. ኮሎኔል ሓ/ስላሴ ኪሮስ ተስፋይ 

36. ኮሎኔል ምሩፅ በርሔ/ተወርወር/ 

37. ኮሎኔል ሀይለስላሴ አሰፋ 

38. ኮሎኔል ደርበው ኃጎስ 

39. ኮሎኔል ወልዴ ሀጎስ 

40. ኮሎኔል ንጉሴ አማረ 

41. ኮሎኔል ነጋሲ ታደሰ 

42. ኮሎኔል ባራኪ /ወዲ ራያ/ 

43. ኮሎኔል ከበደ ገ/ሚካኤል 

44. ኮሎኔል ፀጋ ብርሀን ገ/እዜር 

45. ኮሎኔል ዘሩ ሀ/መለኮት 

46. ኮሎኔል ሀይለ መዝገብ 

47. ኮሎኔል አርአያ ገብሩ ግደይ 

48. ኮሎኔል የማነ ገ/ሚካኤል 

49. ኮሎኔል ዘሩ መረሳ 

50. ኮሎኔል ልጃለም ገ/ህይወት 

51. ኮሎኔል አስመላሽ ወልዴ 

52. ኮሎኔል ፍሰሀ ግደይ 

53. ኮሎኔል አምባቸው ወ/ገብርኤል 

54. ኮሎኔል ገብረመስቀል ወልደገብርኤል 

55. ኮሎኔል ወልዱሀጎስ ገብሩ 

56. ኮሎኔል ገ/ሚካኤል ሀጎስ 

57. ኮሎኔል ስብሀቱ መብራቱ 

58. ኮሎኔል ጣሰው ወ/ጊዮርጊስ 

59. ኮሎኔል ገ/እግዚያብሔር አለምሰገድ 

60. ኮሎኔል ነጋሲ ታደሰ 

61. ኮሎኔል ተክለ በላይ 

62. ሌተናል ኮሎኔል ተወልደ አብርሃ ወ/ሚካኤል 

63. ሌተናል ኮሎኔል ሙዘይ ተሰማ ስዩም 
64. ሌተናል ኮሎኔል ሀዲሽ ገብረፃድቅ አለማየሁ 

65. ሌተናል ኮሎኔል ፍስሃ በየነ ገ/ኪዳን 

66. ሌተናል ኮሎኔል ምሩፅ ወ/አረጋይ ገ/መስቀል 

67. ሌተናል ኮሎኔል ሙሩፅ በርሀ ኣበራ 

68. ሌተናል ኮሎኔል ፀሀዬ ሀጎስ 

69. ሌተናል ኮሎኔል ሀጎስ ኪሮስ 

70. ሌተናል ኮሎኔል ገብረ ህንፃ ሀዲሽ
 
71. ሌተናል ኮሎኔል ገብረመድህን ወ/ማርያም አሉላ 

72. ሌተናል ኮሎኔል ፈለቀ አይጠገብ 

73. ሻለቃ አስገዶም መስፍን 

74. ሻምበል ባሻ ሙእዝ መልካም 

75. ሻምበል አርአያ ተ/ኃይማኖት 

76. ሻምበል ተስፋ ህይወት ናቸው። 

ከላይ ስማቸው የተዘረዘረው ጀነራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች ከሀገር መከላከያ ሰራዊት እሴቶች መካከል ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም የሚለውን ወደ ጎን በመተው የወንበዴው ጁንታ ህዋሃት የጥፋት ቡድን የሴራ አካል በመሆን በወንጀል የሚፈለጉ መሆናቸውን ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን በመግለጫው አሳውቋል፡፡

በመሆኑም መላው የሃገራችን ህዝቦች በተለይም ደግሞ የትግራይ ህዝብ፤ የክልሉ ልዩ ሀይል አባላትና ሚሊሻዎች እንዲሁም የሀገር መከላከያ ሰራዊት፤ የአገራችን የፖሊስ ሰራዊትና የደህንነት ተቋማት እነዚህን የጁንታውን የህዋሃት የጥፋትቡድንተፈላጊዎች አድኖ ለህግ ለማቅረብ እየተደረገ ባለው ጥረት በያላችሁበት የድርሻችሁን እንድትወጡ ሲል ኮሚሽኑ አቅርቧል። 

በቀጣይም በጁንታው የህዋሃት የጥፋት ቡድን አገር የማተራመስና የማፍረስ ሴራ እንዲሁም በአገር ክህደት ወንጀል የተሳተፉትንና በየትኛውም የኃላፊነት ደረጃና መዋቅር ላይ ያሉ ተጠርጣሪዎችን ተከታትሎ በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ የማድረግ ስራውም ሆነ በጉዳዩ ዙሪያ ተከታታይ መረጃዎችን በመገናኛ ብዙሃን በኩል ለህብረተሰቡ ይፋ የማድረግ ሂደቱ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ገል

አሜሪካን ከመቀሌ ዜጎቼን አወጣለው ካለቻቸው አንድ ሺህ ሰዎች ውስጥ አብዛኞቹ የትህነግ/ህወሃት ከፍተኛ ባለስልጣናት ልጆችና ሚስቶች ናቸው::

ሰበር ዜና ‼️

#Ethiopia : አሜሪካን ከመቀሌ ዜጎቼን አወጣለው ካለቻቸው አንድ ሺህ ሰዎች ውስጥ አብዛኞቹ የትህነግ/ህወሃት ከፍተኛ ባለስልጣናት ልጆችና ሚስቶች ናቸው:: አነዚህ የጁንታው የባልስልጣናት ቤተሰቦች ላለፉት 27 አመታት የኢትዮጵያን ህዝብ እየዘረፉ አሜሪካን ሀገር በመመላለስና በመነገድ እዛው በመውለድና በመቀመጥ የአሜሪካን ፖስፓርት የያዙ እንደሆነ ተረጋግጧል:: 

ይህ በእንድህ እንዳለ የትህነግ/ህወሃት ልዩ ሀይል መሪና አሰልጣኝ የሆነው ጁንታው ታደሰ ወረደ ቤተሰቦች ልጆችና ሚስቱ በአሜሪካን በካሊፎርኒያ ስቴት ኦክላንድ ከተማ እንዳሉ ተረጋግጧል:: ልጅና ሚስቱን ውጪ በመላክ ደሀውን የትግራይ ወጣት ልዩ ሀይል አሰልጥኖ እይስጨረሰ ነው ታደሰ ወረደ ወያነ ማለት እንዲህ ነው:: የባለስልጣኖቹ ልጆችና ምስቶች ስም ዝርዝር እንድድረሰኝ ይዜ እመለሳለሁኝ::
Breaking News

 #Ethiopia: Most of the 1,000 people who claim  who will be evacuates are US  citizens  from Mekelle are children and wives of senior TPLF officials.  It has been confirmed that these Junta officials have been robbing the Ethiopian people for the past 27 years, traveling to and from the United States, giving birth and living there and holding US passports.

 Meanwhile, the TPLF Special Forces leader and trainer, Junta Tadesse Worede, has confirmed that the children and his wife are in Oakland, California.  Tadesse Worede Woyane is saying that he is finishing training the poor youth of Tigray by sending his son and wife abroad.  I will return with the names of the children and wives of the officials.

Benishangul-Gumuz Command Post cracks down on anti-peace forces

Benishangul-Gumuz Command Post cracks down on anti-peace forces
 *************

 "The Command Post, which was established months ago to disrupt the ongoing security situation in various parts of the zone and ensure lasting peace in the region, has taken the TPLF's destructive mission, dismantling, arresting and prosecuting many anti-peace forces."  ፡ Searching

 The security forces, the federal police, members of the regional anti-insurgency, local militias and private militias have been able to work together to ensure security in all areas of the zone.

 The public should be aware that the Metekele Zone Command Post will continue to intensify its efforts to bring the perpetrators to justice by strengthening the coordinated action against the anti-peace forces.

 More than 20 anti-peace forces were reportedly killed in a crackdown by anti-peace forces who attacked innocent civilians in Debate Woreda last week.

 The command post said it will continue its mission to strengthen its crackdown on innocent civilians and uphold the rule of law.

 While the command post has been working day and night to ensure the safety and security of the people in the zone since its announcement, the command post has not been fulfilling its mandate in a way that does not take into account the above-mentioned activities and outcomes by some extremist social media users.  The command post urged groups and individuals to refrain from their actions.

 According to Benishangul-Gumuz Communication, the command post has called on the security forces, including the kebele militias, to maintain order in the area and not to disturb the security situation in the area.
 Benishangul-Gumuz Command Post cracks down on anti-peace forces
 *************

 The command post, which was established months ago to disrupt security in the area and ensure lasting peace in the region, has taken the TPLF's destructive mission to destroy, arrest, and prosecute many anti-peace forces who have been disturbing the peace.

 The security forces, the federal police, members of the regional anti-insurgency, local militias and private militias have been able to work together to ensure security in all areas of the zone.

 The public should be aware that the Metekele Zone Command Post will continue to intensify its efforts to bring the perpetrators to justice by strengthening the coordinated action against the anti-peace forces.

 More than 20 anti-peace forces were reportedly killed in a crackdown by anti-peace forces who attacked civilians in Debate Woreda last week.

 The command post said it will continue its mission to strengthen its crackdown on innocent civilians and uphold the rule of law.

 While the command post has been working day and night to ensure the safety and security of the people in the zone since its announcement, the command post has not been fulfilling its mandate in a way that does not take into account the above-mentioned activities and outcomes by some extremist social media users.  The command post urged groups and individuals to refrain from their actions.

 According to information received from the Benishangul-Gumuz Communications, the command post has called on the security forces, including the kebele militias, to maintain order in the area.

 Via Ebc
‏በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት በርካታ ጸረ ሰላም ኃይሎች ላይ እርምጃ መ ገለጸ
*************

‏" በመተከል ዞን የተለያዩ አካባቢዎች በተደጋጋሚ የሚፈጠሩ የፀጥታ ችግሮችን በዘላቂነት ለማስቆም እና የቀጠናውን ሠላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ ከወራት በፊት ጀምሮ የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት  ከሕወሓት የጥፋት ተልዕኮ በመውሰድ የአከባቢውን ሠላም ሲያናጉ የነበሩ በርካታ የፀረ-ሠላም ኃይሎችን በመደምሰስ፣ በቁጥጥር ስር በማዋል፣ እንዲሁም በርካቶች ደግሞ ለህግ እንዲቀርቡ  ማድረጉን ገልጿል፡፡

‏በዞኑ በሁሉም አከባቢዎች የሚፈጠሩ የፀጥታ ችግሮችን ለመቆጣጠር የመከላከያ ሠራዊት፣ ፌዴራል ፖሊስ፣ የክልሉ ፀረ-ሽምቅ አባላት፣ የአከባቢው ሚሊሻዎች እና የግል ታጣቂዎች በተቀናጀ መልኩ የህብረተሰቡን ሠላምና ደህንነት በማስጠበቅ ረገድ  በተሰሩት መጠነ ሰፉ ስራዎች ውጤት መገኘቱ ተገልጿል፡፡

‏የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት ወደፊትም ቢሆን የአከባቢውን ሠላም በሚያውኩ ፀረ-ሠላም ኃይሎች ላይ የተጀመረውን የተቀናጀ እርምጃ የበለጠ በማጠናከር፣ አጥፊዎችን ለህግ የማቅረብ ተግባሩን አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ህረተሰቡ በሚገባ ሊገነዘበው ይገባል ተብሏል።

‏ባለፈው ሳምንት በድባጤ ወረዳ በንጹኃን ዜጎች ላይ ጥቃት ባደረሱ ፀረ-ሠላም ኃይሎች የጸጥታ አካላት በወሰዱት ቁርጠኛ እርምጃ ከ20 በላይ የሚሆኑ ፀረ-ሠላም ኃይሎችን መደምሰስ መቻሉ ተገልጿል፡፡

‏ ኮማንድ ፖስቱ በንጹኃን ዜጎች ጥቃት አድራሾች ላይ የጀመረውን እርምጃ እና የህግ የበላይነት የማስከበር ተግባር ከመቼውም ጊዜ በላይ በማጠናከር ተልዕኮውን በቁርጠኝነት እንደሚወጣ ገልጿል፡፡

‏ኮማንድ ፖስቱ ከታወጀ ጊዜ አንስቶ በዞኑ የሚስተዋለውን የፀጥታ ችግር ለመፍታት የዜጎችን ሠላምና ደህንነት ለማረጋገጥ ሌት ተቀን እየሰራ ባለበት በዚህ ወቅት፣ በአንዳንድ ጽንፈኛ ተልዕኮ ባነገቡ ማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች በኩል በተደጋጋሚ ከላይ የተከናወኑትን ተግባራትና የተገኙ ውጤቶችን በተጨባጭ እና ነባራዊ ሀቁ ባላገናዘበ መልኩ ኮማንድ ፖስቱ የተሰጠውን ተልዕኮ እየተወጣ እንዳልሆነ በማንሳት የሚያራግቡ ቡድኖች እና ግለሰቦች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ኮማንድ ፖስቱ አሳስቧል፡፡

‏ከህወሓት የጥፋት ተልዕኮ የተሰጣቸው የጸረ- ሠላም ኃይሎች እዚህም እዚያም በሚፈጥሩት የፀጥታ ችግር ህብረተሰቡ ሳይረበሽ እንደ ከዚህ በፊቱ ከቀበሌ ሚሊሻዎች ጀምሮ በየደረጃው ከሚገኙ ከሚመለከታቸው የጸጥታ አካላት ጎን በመሆን በተጀራጀ መልኩ የአከባቢያቸው ሠላም እንዲጠብቁ ኮማንድ ፖስቱ ጥሪ ማቅረቡን ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ኮሚዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
‏በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት በርካታ ጸረ ሰላም ኃይሎች ላይ እርምጃ መውሰዱን ገለጸ
*************

‏በመተከል ዞን የተለያዩ አካባቢዎች በተደጋጋሚ የሚፈጠሩ የፀጥታ ችግሮችን በዘላቂነት ለማስቆም እና የቀጠናውን ሠላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ ከወራት በፊት ጀምሮ የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት  ከሕወሓት የጥፋት ተልዕኮ በመውሰድ የአከባቢውን ሠላም ሲያናጉ የነበሩ በርካታ የፀረ-ሠላም ኃይሎችን በመደምሰስ፣ በቁጥጥር ስር በማዋል፣ እንዲሁም በርካቶች ደግሞ ለህግ እንዲቀርቡ  ማድረጉን ገልጿል፡፡

‏በዞኑ በሁሉም አከባቢዎች የሚፈጠሩ የፀጥታ ችግሮችን ለመቆጣጠር የመከላከያ ሠራዊት፣ ፌዴራል ፖሊስ፣ የክልሉ ፀረ-ሽምቅ አባላት፣ የአከባቢው ሚሊሻዎች እና የግል ታጣቂዎች በተቀናጀ መልኩ የህብረተሰቡን ሠላምና ደህንነት በማስጠበቅ ረገድ  በተሰሩት መጠነ ሰፉ ስራዎች ውጤት መገኘቱ ተገልጿል፡፡

‏የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት ወደፊትም ቢሆን የአከባቢውን ሠላም በሚያውኩ ፀረ-ሠላም ኃይሎች ላይ የተጀመረውን የተቀናጀ እርምጃ የበለጠ በማጠናከር፣ አጥፊዎችን ለህግ የማቅረብ ተግባሩን አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ህረተሰቡ በሚገባ ሊገነዘበው ይገባል ተብሏል።

‏ባለፈው ሳምንት በድባጤ ወረዳ በንጹኃን ዜጎች ላይ ጥቃት ባደረሱ ፀረ-ሠላም ኃይሎች የጸጥታ አካላት በወሰዱት ቁርጠኛ እርምጃ ከ20 በላይ የሚሆኑ ፀረ-ሠላም ኃይሎችን መደምሰስ መቻሉ ተገልጿል፡፡

‏ ኮማንድ ፖስቱ በንጹኃን ዜጎች ጥቃት አድራሾች ላይ የጀመረውን እርምጃ እና የህግ የበላይነት የማስከበር ተግባር ከመቼውም ጊዜ በላይ በማጠናከር ተልዕኮውን በቁርጠኝነት እንደሚወጣ ገልጿል፡፡

‏ኮማንድ ፖስቱ ከታወጀ ጊዜ አንስቶ በዞኑ የሚስተዋለውን የፀጥታ ችግር ለመፍታት የዜጎችን ሠላምና ደህንነት ለማረጋገጥ ሌት ተቀን እየሰራ ባለበት በዚህ ወቅት፣ በአንዳንድ ጽንፈኛ ተልዕኮ ባነገቡ ማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች በኩል በተደጋጋሚ ከላይ የተከናወኑትን ተግባራትና የተገኙ ውጤቶችን በተጨባጭ እና ነባራዊ ሀቁ ባላገናዘበ መልኩ ኮማንድ ፖስቱ የተሰጠውን ተልዕኮ እየተወጣ እንዳልሆነ በማንሳት የሚያራግቡ ቡድኖች እና ግለሰቦች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ኮማንድ ፖስቱ አሳስቧል፡፡

‏ከህወሓት የጥፋት ተልዕኮ የተሰጣቸው የጸረ- ሠላም ኃይሎች እዚህም እዚያም በሚፈጥሩት የፀጥታ ችግር ህብረተሰቡ ሳይረበሽ እንደ ከዚህ በፊቱ ከቀበሌ ሚሊሻዎች ጀምሮ በየደረጃው ከሚገኙ ከሚመለከታቸው የጸጥታ አካላት ጎን በመሆን በተጀራጀ መልኩ የአከባቢያቸው ሠላም እንዲጠብቁ ኮማንድ ፖስቱ ጥሪ ማቅረቡን ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ኮሚዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።"

Benishangul-Gumuz Command Post cracks down on anti-peace forces
 *************

 "The Command Post, which was established months ago to disrupt the ongoing security situation in various parts of the zone and ensure lasting peace in the region, has taken the TPLF's destructive mission, dismantling, arresting and prosecuting many anti-peace forces."  ፡ Searching

 The security forces, the federal police, members of the regional anti-insurgency, local militias and private militias have been able to work together to ensure security in all areas of the zone.

 The public should be aware that the Metekele Zone Command Post will continue to intensify its efforts to bring the perpetrators to justice by strengthening the coordinated action against the anti-peace forces.

 More than 20 anti-peace forces were reportedly killed in a crackdown by anti-peace forces who attacked innocent civilians in Debate Woreda last week.

 The command post said it will continue its mission to strengthen its crackdown on innocent civilians and uphold the rule of law.

 While the command post has been working day and night to ensure the safety and security of the people in the zone since its announcement, the command post has not been fulfilling its mandate in a way that does not take into account the above-mentioned activities and outcomes by some extremist social media users.  The command post urged groups and individuals to refrain from their actions.

 According to Benishangul-Gumuz Communication, the command post has called on the security forces, including the kebele militias, to maintain order in the area and not to disturb the security situation in the area.
 Benishangul-Gumuz Command Post cracks down on anti-peace forces
 *************

 The command post, which was established months ago to disrupt security in the area and ensure lasting peace in the region, has taken the TPLF's destructive mission to destroy, arrest, and prosecute many anti-peace forces who have been disturbing the peace.

 The security forces, the federal police, members of the regional anti-insurgency, local militias and private militias have been able to work together to ensure security in all areas of the zone.

 The public should be aware that the Metekele Zone Command Post will continue to intensify its efforts to bring the perpetrators to justice by strengthening the coordinated action against the anti-peace forces.

 More than 20 anti-peace forces were reportedly killed in a crackdown by anti-peace forces who attacked civilians in Debate Woreda last week.

 The command post said it will continue its mission to strengthen its crackdown on innocent civilians and uphold the rule of law.

 While the command post has been working day and night to ensure the safety and security of the people in the zone since its announcement, the command post has not been fulfilling its mandate in a way that does not take into account the above-mentioned activities and outcomes by some extremist social media users.  The command post urged groups and individuals to refrain from their actions.

 According to information received from the Benishangul-Gumuz Communications, the command post has called on the security forces, including the kebele militias, to maintain order in the area.

 Via Ebc




Source Ebc

ሰባርው ድልድይ

አዲስ መረጃ!

⭐️ትናንት ማታ ህወሃት  በመድፍ በመምታት አፍርሳ የሄደችውን ሶስት ድልድይ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የራሱን ተንከቀሳቃሽ ድልድይ ወደቦታው በመውሰድ  መድፎችን፣ ታንኮችን እንዲሁም መኪኖችን በማሳለፍ ወደፊት በመገስገስ ላይ ነው!!👌👍

ድል ለመከላከያችን ድል ለኢትዮጵያ  💪

Curated Products for Generation X

https://amzn.to/3VhbwJz GenX Essentials - Curated Products for Generation X ...

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon