ከ200 በላይ አስገራሚ የታክሲ ላይ ጥቅሶች
1. እንኑር ብለን ነው እንጂ መሞት አያቅተንም!
2. የያዝናት እድሜ አይደለም ለጠብ ለፍቅር እንኩአን
አትበቃም!
3. ብቸኝነት ደስ የሚለው ሽንት ቤት ብቻ ነዉ
4. ማች ከመሞቱ በፊት ፍቅረኛውን ዜብራላይ ይስም ነበር
5. ጭቅጭቁን ትተን ብንፋቀር ምነው ሁሉም ቅርብ ወራጅ ነው
ከፈጣሪ በቀር
6. ታክሲ ዉስጥ መጨቃጨቅ ኣሸባሪነት ነው
7. ሰዉ ብቻ ነዉ የምንጭነዉ በስህትት የተሰቀለ ካለ ይዉረድ
8. የሰራ የእጁን የተቀመጠ የቂጡን ያገኛል
9. አንገትክ ብቆረጥም ዋናዉ ጤና ነዉ
10. መብትዎን ታክሲ ላይ ትዝ ኣይበልዎ
11. ጤፍና በርበሬ ሲወደድ ችላቹ ታክሲ ላይ ታማርራላቹ
12. መንግስትና ተሳፋሪ ሊወርዱ ሲሉ ነገር ነገር ይላቸዋል
13. ስልጣን የህዝብ ማስተዳደሪያ እንጂ ማስፈራሪያ አይደለም
14. የምተኛዉ የማይተኛ ጌታ ስላለኝ ነዉ
15. አምላኬ 100000000 ዶላር እና ጤንነቴን ስጠኝ
16. ጡትና መንግስት ጊዜውን ጠብቆ መውደቁ አይቀርም
17. ምከረው ምከረው አንቢ ካለ በሴት አስመክረው
18. ጎንበሥ ቀና ብዬ ባገለግላቸው ከወንዝ የተገኘ ድንጋይ
መሠልኳቸው
19. ፍቅረኛዬን አጣው ብለህ አትጨነቅ ታክሲም ማጣት አለና
20. ጠጋ ጠጋ በሉ! ! በኛ ታክሲ ተዋውቀው ብዙ ሰው ተጋብቷል
21. ነገረኛ ተሳፋሪ አደባባይ ላይ " ወራጅ አለ " ይላል
22. ሰውን ስትወድ ከመልካም ስብዕናው ውጪ ምኑንም ሳታይ
ይሁን
23. አንድ ማፍቀር ግድ ነው ሁለት ማፍቀር ግን ንግድ ነው
ሶስት ማፍቀር ግን ኮንትሮባንድ ነው
24. መዶሻ ጭንቅላት ያለው ሰው ሁሉም ስው ሚስማር
ይመስለዋል
25. ከሰራህ ትበላለህ ካልሰራ ሲበሉ ታያለህ
26. እግዝአብሄር ድሃን ማስደሰት ሲፈልግ አህያውን አጥፍቶ
እንዲያገኘው ያደርጋል
27. የበታችነት ከተሰማ ዛፍ ላይ ዉጣ
28. ጨበሶ ከመቃጠል በልቶ መመዘን ይሻላል
29. ቅናት ያገረጣዉ ፊት ቅባት አያወዛዉም
30. አስተዉሎ የሚራመድ ጫት ተራ ይደርሳል
31. እንኳን ተሳፋሪ ሙታንም ይሸጋሸጋል
32. ተሳፍሪ ጠጋጠጋ በሉ የአባይ አደራ አለብን
33. ባለጌ ሰው ዜብራ ላይ ወራጅ ይላል
34. ከጫት ሙቀት እንጂ አይገኝም እውቀት
35. ዜብራውን አንስተን አህያ እናስተኛልህ ወይ(ለሹፌሮች)
36. ለወሬኛ እና ለአምስት ሳንቲም መልስ የለንም
37. ፍቅር ፍቅር እያልሽ አትጨማለቂ ልቤ ዉስጥ ለመግባት
ጫማሽን አዉልቂ
38. አባይን ያላየ ሄዶ ማየት ይችላል
39. ሴት ልጅ ታርሳ የምትገኝ ቢሆን ኖሮ ወንድ ሁላ ገበሬ
ይሆን ነበር
40. ሰዉን አትናቁ ሰው እንዴት ይናቃል ቅማል እንኳን በአቅሙ
ሱሪ ያስወልቃል
41. እስቲ ይሁን ብለን የተከለዉ ቃጋ ጎበስ ጎበስ አለ እኛኑ
ሊወጋ
42. ባላገር ሲሰለጥን በዜና ይደንሳል
43. መሀይም ሀብታም ደሃን የፈጠረ ይመስለዋል
44. ምን ጊዜው ቢረዝምም ቋንጣ እና ባለ ስልጣን መውረዱ
አይቀርም
45. ዝናብ ጥሎ ጥሎ መሬቱ ጭቃ ሲሆን ያን እያነሱ
ግርግዳዉ ላይ ልጥፍ
46. በፍየል ዘመን በግ አትሁን
47. ሹፌሩን በፍቅር ማሣቅ እንጅ በነገር ማሣቀቅ ክልክል ነው
48. ትሞህርት በዱላ ቢሆን ኖሮ አህያ ፕሮፌሰር ትሆን ነበር
49. ሴት ልጅ ሒሣብ ሥትማር እንጂ ስትከፍል አይተን አናቅም
50. ደሀ ነዉ ችስታ ነዉ ብለሽ ትይኛለሽ ጭንና ዳሌ እንጂ
አንችስ ምን አለሽ
51. መልስ ለረሳ ማትሪክ ላይ እንመልሳለን
52. ሴትና ሎተሪ ለማይፈልጋቸዉ እንጂ ለሚፈልጋቸዉ
አይወጡም
53. ሹፌር ለጠበሰ ባለ 100ብር ረዳት ለጠበሰ ባለ 50
ብርካርድ እንሞላለን
54. የቅድብ ፀጉርና ምቀኛ አያድጉም
55. ንፁህ ህሊና ምቹ ትራስ ነዉ
56. ላታመልጪኝ አታሩጪኝ
57. ስራ ያጣ ተሳፋሪ ጋቢና ይቀመጣል
58. የማያልፍለት ደሃ ሀብታምን ይጋብዛል
59. በባጃጅ ስትጋዝ ንፋስ መታኝ አትበል ባጃጅ የመኪናዎች
የልጅ ልጅ ናትና
60. ደንበኛ ካልቀበጠ ንጉስ ነዉ
61. ጧት ስትሄድ በእንቅፋት የመታህ ድንጋይ ማታ ከደገመህ
ድንጋዩ አንተ እንጂ እሱ አይደለም
62. ጋይስ እንጀራ የለም እንጂ ወጥ ቢኖር ኖሮ በልታቹ ትሄዱ
ነበር
63. ድብርትንና ጥይትን ተኝቶ ማሳለፍ ነው
64. ጠጋ ጠጋ በሉ ሁሉም ቅርብ ወራጅ ነው ከፈጣሪ በቀር
65. ከድሃ ቤት ጥቅስ ከሀብታም ቤት ጥብስ አይጠፋም
66. የቤትክን አመል እዛው
67. በፍርፍር ያዘነ በጥብስ ይደሰታል በፍቅር ያዘነ.....?
68. የመኖር ወርቃማ ዘዴ መቻቻል ብቻ ነው
69. ሁለት ክንድ አንድ ሜትር ነው ከዛ ያሳለፈ ውሸታም ነው
70. የሰው ልጅ አረም የበዛበት የመከራ ተክል ነው
71. የሚፈልገውን ያላገኘ ልብ ዘውትረ መንገደኛ ነው
72. የአለም ሙቀት መጨመር መንስኤ ጭቅጭቅ ነው
73. ፈገግታዬ ብዙ ነው ልቤ ግን ለአንድ ሠው ነው
74. ባለጌና ዋንጫ ወደ አፉ ሰፊ ነው
75. መስታወት በቆጣሪ ቢሆን ኖሮ ሴቶች ምን ይዉጣቸዉ ነበር
76. ድሀ በህልሙ ቂቤ ባይጠጣ ኖሮ ምን ይዉጠዉ ነበር ?
77. ማንበብ ከቻልክበት ሁሉም ሰው መፅሀፍ ነው
78. ለሚያልፍ ቀን የማያልፍ ቃል አትናግር
79. ባጃጅን አወቅሽ አወቅሽ ሲሏት ታፔላ አወጡላት
80. ይሄ አናት ለቴስታ እንጂ ለትምህርት አይሆንም
81. ለኛ ከራሳችን የበለጠ የሚያስብልን የለም
82. ዝቅ ብለህ ስትሰራ ሁሉም ነገር ዝቅ ብሎ ይታይሃል
83. ማንም ሠው የጣለውን ሲያነሱበት አይወድም
84. ከሹፌሩ ጋር የምትጨቃጨቁ በኢቦላ እለቁ
85. ፍቅር ካለ ታክሲ ባሥ ይሆናል
86. የኪስ ሌቦች ቆዩ ሒሳቡን ሳንቀበል ስራ እንዳትጀምሩ
87. ሲጠሉህ ሳይሆን ሲወዱህም ለምን በል
88. ለሰዉ ሳይሆን ለራስህም ታመን
89. አለመዘጋጀት ለውድቀት መዘጋጀት ነው
90. ሂሳብ ሳይከፍሉ ሀሳብ አይጀምሩ
91. ሰርቶ የማይዝናና አህያ ብቻ ነዉ
92. ሹፌሩን በፍቅር እንጂ በነገር መጥበስ ክልክል ነው
93. እንደምን አደራቹ ውሸት መሮኛል ስራ ፈልጉልኝ
94. ኑሮና ታክሲ ካልታገሱት አይሞላም
95. እስክናውቅ እንጂ እስክናብድ አንማርም
96. የትም ፍጪው ምግቡን ብቻ ስጪኝ
97. አንድን ሳትይዝ ሁለትን አታገኝም
98. ያለዉን የሰጠ ባዶዉን ይቀራል
99. ሱሪህን ሳይሆን ራስህን ዝቅ አድርገህ ኑር
100. ህይወት በደረጃ ፈተና በኩረጃ
101. ለመኖር ብላ እንጂ ለመብላት አትኑር
102. ሾርባ ያቃጠለው በርጎ ይናደዳል
103. ያልተነገረ እንጂ ያልተባለ የለም
104. ሠርቶ የማይዝናና አህያ ብቻ ነዉ
105. የጊዜ ጀግና እንጂ የሰው ጀግና የለውም
106. ሰው እና ድፎ በትዛዝ እንደፋለን
107. እንደ ባሪያ ከሰራ እንደ ንጉስ ትኖራለህ
108. አንድ ጎል እና አንድ ሚስት አትመን
109. ወይ ጉድ ሀይሩፍ በዶልፊን ይስቃል አሉ
110. ሰዉን ማመን ቀብሮ ሳይሆን ቀብድ ተቀብሎ ነዉ
111. በፍቅር ለወደቀ የመሬት ስበት ተጠያቂ አይደለም
112. የማያልፍለት ደሀ ሀብታም ይጋብዛል
113. በሰዉ ላይ ከምትስቅ መጀመሪያ ራስህን እወቅ
114. አበሻ አንድ እግሩን ካልቆጹለት የሁለተኛው እግር ጥቅም
አይገባውም
115. ከምታማ ወንጌል ሰማ
116. ዝቅ ብሎ የሠራ ከፍ ብሎ ይኖራ
117. የሰነፍ አእምሮ የሰይጣን ቤተ_ሙከራ ነዉ
118. ለስራ ያልታደለ አእምሮ ለተንኮል ማንም አይወዳደረዉም
119. የሴት ልጅ ውበቷ ታማኝኀቷ
120. ከማይረባ ጉልበት ይሸለል ልብ አርጉልኝ ማለት
121. መኖር ደጉ ብር ባያስቆጥረን ቀን ያስቆጥረናል
122. የእናት ሞትና የድንጋይ መቀመጫ እያደር ይቆሮቁራል
123. "ቀስ ብሎ ማደግን ሳይሆን ቁሞመቅረትን ፍራ"አለች
ባጃጅ!!!
124. አራዳ እናቱን ሚረዳ
125. ሞላ የሰው ስም ነዉ ተጠጉ
126. አፍ ከመክፈት ሱቅ መክፈት
127. ውፍረትና ውሸት ለባለቤቱ አይታወቅም
128. ለላዳና ለካፌ ብዙብዙ ይከፍላሉ ምነው እኛጋ ሲመጡ
ለምን ይጨቃጨቃሉ
129. አንበሳ ሲያረጅ ቢሾፍቱ መጣ
130. ያለ ምክንያት መኖር ክልክል ነዉ
131. ታክሲና መግስተ ሰማያት ሞልቶ አያውቅም
132. ሲሰሩ አትስራና አዞሩብኝ በል ስትዞር ዋልና
133. በጎ አሳቢ ከስድብ ምክር ያወጣል
134. ዝምታዬ ካልገባችሁ ንግግሬ አይገባችሁም
135. ተጠጉ ሲባሉ ቦታ የለም አይበሉ፣ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ
ነዉ
136. ጥይትንና ድህነትን ተኝቶ ነዉ ማለፍ
137. ጠጋ ጠጋ በሉ የቻይና እዳ አለብን
138. መቆጨት የለብክ በማፍቀርክ ሳይሆን ማፍቀር ያለብክን
ሠው ባለማወቅክ ነው
139. ጠንካራ ሠው በጨለማ በስተጀርባ ብርሀን ይታየዋል
140. ሣያሥቡ መናገር ሣያልሙ መተኮስ ነው
141. ጓደኞችህ አካውንት ይከፍታሉአንተ አፍህን ትከፍት አለህ
142. ከምታማኝ ምከረኝ
143. በፍየል ዘመን በግ አትሁን
144. ድንች ቢውፍር ሹካ ያነሳዋል
145. ያሳደግናት ውርንጫ መልሳ በእርግጫ
146. አመል ከሌለሽ ወደ ባስሽ።
147. ወረድ ወረድ ይህ ታክሲ እንጂ ፌስቡክ አይደለም
148. እዉነት የሚያዳምጥ እዉነት ከሚናገር አይተናነስም
149. መማሩንስ ተምረሃል ማስተዋልን ዘንግተሃል
150. ያለፈለት ሀብታም ደሀን አይጋብዝም
151. ፍቅር ማለት የምትወዳትን ልጂ ደስታ ማገኘት ማለት ነዉ
152. መኖርህ ማንንም ካልጠቀመ መሞትህ ማንንም
አይጎዳም
153. ወረኛ ገንፎ አድሮም ላቃጥል ይላል
154. ማቀድ ካልቻክ ዉድቀትህን እያቀድክነዉ
155. ያህያ ውርንጫ ጠጉሮ ጉፍፍ ያለው
156. የምንወደውን ስንከተል የምወደንን እናጣለን
157. ማስቲካ የሚታደል መስሎቹ አፋቹን አትክፈቱ
158. ይህችም እንጀራ ሆና ምጥምጣ በዝብት
159. ትችትና ሻወር ከራስ ይጀምራል
160. አራዳ እና ጭስ መውጫ አያጣም
161. ፋራ ከሚስመኝ አራዳ ይንከሰኝ
162. የምግብ ቅመሙ ረሀብ ነዉ
163. ፍቅር ካለ ፍሪጅ ይሞቃል
164. ባጎረስኩ ተነከስኩ
165. ወሬ ዳቦ አይሆንም
166. ዘሎ የወረደ ዋጋው ይቀንሳል
167. ቆንጆ ቆንጆ ሴቶች አትግቡ ጋቢና ሹፈሩ ላደጋ
ይጋለጣልና
168. ብድር መጠየቅና እንግሊዝኛ መናገር ድፍረት ይጠይቃል
169. ለኔ ብላ ለኔ ብላ ትገዛለች ሊፋን መኪና
170. የምትወደዉን እስክትሰራ የምትሰራዉን ዉደደዉ
171. ፍቅር ካለ የቁንጫ ቆዳ ለሺ ሠው ይበቃል
172. በሬ ያረደና ቆንጆ ያገባ ብቻውን አይበላም
173. የዉሸት እየኖርን የእዉነት እንሞታለን
174. ከሰው ጋር ስትሆን አፍህን ብቻህን ስትሆን ራስህን
ጠብቅ
175.የማታፈቅርህን ማፋቀር ኤርፕርት ሄዶ በቡር መጠበቅ
ነዉ
176. መባልን ሳይሆን መሆንን ፍራ
177. የአራዳ ልጅ መልስ አይጠይቅም
178. ነጋልሽ ደግሞ ልትጠበሽኝ
179. ከባጃጅ ላይ ሳይከፍሉ መዉረድ ከህፃን ልጅ ላይ ዳቦ
እንደመንጠቅ ይቆጠራል
180. ገንዘብ ከድህነት እንጂ ከሞት አያስጥልም
181. እባክዎን በፀባይ ይዉረዱ እምቢ ካሉ እንደ ጋዳፊ
ይወርዳሉ
182. ሦስት ቀን ለመኖር አራት ቀን አትጨነቅ
183. እባክዎን መስኮት በመክፈት ለትራፊክ አያጋልጡን
184. ከሙስና የፀዳ የስራ ዘርፍ የታክሲ ሹፌር ብቻ ነዉ
185. ለሰዉ ቅን እንጂ ቅንቅን አትሁን
186. ከስልጣን እና ከጫት ላይ መነሳት ይከብዳል
187. ምንም ብታምሪ ከሚስትነት አታልፊም
188. ሐብታም ግጦ በጣለዉ አጥንት ደሀዉ ይሰቃያል
189. የእከክ መድሀኒት ጠንክሮ ማከክ ነዉ
190. ፊትሽ ላይ የሌለዉ የካዲስኮ ቀለም ብቻ ነዉ
191· የታክሲ ከሌለህ ወርደህ በባስ ሂድ
192· ፍቅር ካለ ባጃጅ ባስ ይሆናል
193· ሒሳብ ሳይከፍሉ ሀሳብ አይጀምሩ
194· ባለጌና ዋንጫ ከወደአፉ ይሠፋል
195· ኤች.አይ.ቪንና የጫማ ሽታን በጋራ እንከላከል
196· ማንችስተር ያሸንፋል አርሠናል ለዘለዓለም ይኑር
197· ሠው አካውንት ይከፍታል አንዳንዱ አፉን ይከፍታል
198· ሞባይል ለጣለ ሲም እንመልሳለን
199· ሹፌሩን መጥበስ ክልክል ነው በነገር
200· ሠው ብቻ ነው የምንጭነው በስህተት የገባ ይውረድ
201· ታክሲ ለሚጠቀሙ ብቻ
202· ክቡራን ተሳፋሪዎቻችን በአገልግሎት አሰጣጣችን
ላይአስተያየት፣ ቅሬታ፣ ትዝብት ወይም መሻሻል
አለበት የምትሉት ነገር ካለ
አንቀበልም!! መውረድ ይቻላል::
203. ለሠው ቅን ሁን እንጂ ቅንቅን አትሁን
204· ማስቲካ የሚታደል መስሎአችሁ አፋችሁን እንዳትከፍቱ
205· መስኮቱን በመክፈት ለትራፊክ ፖሊስ አያጋፍጡን!
206· ጥብቅ ማሳሰቢያ ለክቡራን ሌቦች ሒሳብ
ሰብስበን ሳንጨርስ ስራችሁን መጀመር አትችሉም!
የማይስማማ ሌባ ካለ መውረድ ይችላል፡፡
207· ታክሲና መንግስተ ሰማያት ሞልቶ አያውቅም።
የተደደጋገሙት ቁጥር ለማብዛት
ሳይሆን ከዚህም ከዚያም የተሰበሰበ ስለሆነ ነው።
ADDIS ABABA – Operations undertaken by the Ethiopian federal government have freed the Tigrayan people from decades of misrule by the Tigray People’s Liberation Front (TPLF). This has ignited new hopes, but also anxieties, about Ethiopia’s future and its role in the Horn of Africa and beyond.
The hopes stem from the removal – for good – of the corrupt and dictatorial TPLF. Ethiopians can now imagine a future based not on ethnic chauvinism, but on unity, equality, freedom, and democracy. Moreover, the source of ethnic division that had poisoned inter-state relations across the Horn of Africa has now been overcome.
But I cannot deny that the removal of the TPLF has fueled unease in the international community. Concerns about ethnic profiling in Tigray and obstacles to humanitarian relief abound. My government is determined to address and dispel these concerns.
So, to borrow from Thomas Jefferson, “a decent respect to the opinions of mankind” compels me to explain why my government acted to restore peace in Tigray, how we are alleviating suffering there, and why our efforts – supported, I hope, by the international community – will benefit all my country’s people, including those in Tigray and throughout the Greater Horn.
No government can tolerate its soldiers and innocent civilians being ambushed and killed in their dozens, as happened at the hands of the TPLF last autumn. My primary duty as prime minister and commander in chief of the national armed forces, after all, is to protect Ethiopia and its people from internal and external enemies.
Our operations in Tigray were designed to restore peace and order quickly. In this, we succeeded, but the suffering and deaths that occurred despite our best efforts have caused much distress for me personally as well as for all peace-loving people here and abroad.
Ending the suffering in Tigray and around the country is now my highest priority. This is why I am calling for the United Nations and international relief agencies to work with my government so that we can, together, deliver effective relief to all in Tigray who need it.
Meanwhile, we are working, day and night, to deliver necessary supplies to our citizens in Tigray and to those in want in neighboring provinces, as well as to ensure that human rights are respected and normal lives restored. To succeed, many challenges must be overcome. For example, reconnecting communication lines deliberately destroyed by the TPLF is testing our capacity to deliver humanitarian aid. In this work of reconstruction, the international community can be of enormous help.
My government is also prepared to assist community leaders in Tigray who are dedicated to peace. Indeed, we are already reaching out to them.
The international community understood what the TPLF was. Many had condemned its ethnic-based violence. Sadly, some were ready to turn a blind eye to TPLF torture, disappearances, and extrajudicial killings. Without the TPLF, it was said, Ethiopia risked fragmenting along ethnic lines, like Yugoslavia in the 1990s. Ethiopia’s collapse, the argument went, would usher in chaos across the Horn of Africa.
Common sense tells us that a regime based on ethnic division cannot last; but, as the saying goes, common sense is not always common. Fortunately, human societies can tolerate racial, ethnic, and religious violence for only so long.
In the roughly five years leading to my election in April 2018 as leader of the then-ruling Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front, which until then had included the TPLF, popular challenges to the regime multiplied. The TPLF responded with its usual brutality. The 2018 vote moved the country in a new and inclusive direction. The political party I now lead is the first in Ethiopia that is not based on race, religion, or ethnicity.
The TPLF’s regional policy was a crude extension of its domestic divide-and-rule strategy. TPLF Ethiopia, for example, adopted a policy of exclusion and ostracism toward Eritrea, against which it waged proxy wars from the sovereign territory of unstable neighboring countries – entrenching their fragility.
An Ethiopia free of the TPLF will champion peace and inclusive development. Internally, our “New Ethiopia” will be based on equality among all of our constituent groups, including the suffering people of Tigray. Externally, we will act in a way that recognizes that our national interests are inseparably linked to those of our neighbors.
The peace deal signed with Eritrea in 2018 is a living example of what Ethiopia is able and willing to do. That agreement resolved a violent two-decade-old stalemate, and allowed Eritrea to reintegrate within the Horn and the global community. Most important, its citizens, and those in my country residing along the border, can now live without the shadow of war hanging over them.
My government has also sought to reset Ethiopia’s relations with our other neighbors. Following the political crisis in Sudan in 2019, Ethiopia was instrumental in bringing that country back from the brink of civil war, helping create a transitional government of civilians and military representatives. Likewise, Ethiopia’s stabilizing role in Somalia is second to none, and our efforts to bring stability to South Sudan are unbroken.
Ethiopia’s current foreign policy is premised on a belief that closer regional integration benefits all. Our efforts to make operational the African Continental Free Trade Area is a key part of this.
More concretely, just a few weeks ago, we inaugurated a highway that links the Addis Ababa-Nairobi-Mombasa Corridor, a project that removes physical barriers to cross-border trade between Kenya and Ethiopia. Likewise, the road from Addis Ababa to the Eritrean port of Assab is being rehabilitated as a transport artery for international trade.
Moreover, in partnership with the private sector, new expressways are being planned to connect Ethiopia with the ports of Djibouti and Assab (to replace the older road now being rehabilitated), which will then be linked with Juba, South Sudan’s capital, providing that impoverished, landlocked country with a viable outlet for trade. Joint projects in ports and logistics, industrial parks, and potash mining are also being developed. And it is my profound hope that the Grand Ethiopian Renaissance Dam, when completed, will gain the support of all of our neighbors and offer unprecedented opportunities for everyone in East Africa.
Only an Ethiopia at peace, with a government bound by humane norms of conduct, can play a constructive role across the Horn of Africa and beyond. We are determined to work with our neighbors and the international community to deliver on this promise.
Support High-Quality Commentary
For more than 25 years, Project Syndicate has been guided by a simple credo: All people deserve access to a broad range of views by the world's foremost leaders and thinkers on the issues, events, and forces shaping their lives. At a time of unprecedented uncertainty, that mission is more important than ever – and we remain committed to fulfilling it.
But there is no doubt that we, like so many other media organizations nowadays, are under growing strain. If you are in a position to support us, please subscribe now.
As a subscriber, you will enjoy unlimited access to our On Point suite of long reads and book reviews, Say More contributor interviews, The Year Ahead magazine, the full PS archive, and much more. You will also directly support our mission of delivering the highest-quality commentary on the world's most pressing issues to as wide an audience as possible.
By helping us to build a truly open world of ideas, every PS subscriber makes a real difference. Thank you
Abiy Ahmed, Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia, received the Nobel Peace Prize in 2019.