YebboMedia
Micro Blog in Amharic by YebboMedia since 1999
Pages
(Move to ...)
Home
▼
Tuesday, November 10, 2020
አይን ያወጣ ሙስና። የበለሳ ሊቀመንበር ዘመዶቹን መርጦ ወደ ዘመቻ በመላክ ህዝባዊ ክስ ቀረበበት!
"#የበለሳ ወረዳ # ሊቀመንበር ዘመዶቹን መርጦ ወደ ዘመቻ በመላክ ህዝባዊ ክስ ቀረበበት!
የጋይንት ህዝብ ደግሞ ከኮታ በላይ የዘመች ቁጥር ከአቅም በላይ በመብዛቱ የዘመቻው አስተባባሪዎች ቁጥሩን ለመቀነስ የተጠቀሙበት፣የዕድሜ ጣራ፣የአካል ብቃት ና መሰል የምልመላ ስልት ሁሉ ውድቅ ሁኖባቸው መቸገራቸው ከቅርብ ምንጮች ባረጋገጥኩ ጊዜ...!
#እውነትም #"ጦርነት ሰርግና ምላሹ የሆነ ህዝብ ነው" አልኩ
//////////ይኸው ነው!///////////
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment