YebboMedia
Micro Blog in Amharic by YebboMedia since 1999
Pages
(Move to ...)
Home
▼
Sunday, November 15, 2020
በሞጣ ከተማ አስተዳደር ያረፈችው ሄሊኮፍተር በቴክኒክ ብልሽት በመሆኑ ተገለጠ
#አታወናብዱ_ሞጣ_ሰላም_ነው
በምስራቅ ጎጃም አስተዳደር ዞን በሞጣ ከተማ አስተዳደር ህዳር 06/2013 ዓ.ም ከምሽቱ 12:30 አካባቢ ያረፈችው ሄሊኮፍተር በቴክኒክ ብልሽት በመሆኑ ህዝባችን በመረጋጋት የአካባቢያችንን ሰላም በመጠበቅ እያደረገ ያለውን ጥረት አጠናክሮ እንዲቀጥል መልክታችንን እናስተላልፋለን።
የሞጣ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ፅ/ቤት
#መረጃውን_ሸር_አድርጉ??
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment