Thursday, March 13, 2014

የአሳ ደም አለው ?


የአሳ ደም አለው ?
የሞኝ ጥያቄ እንደምትሉ አልጠራጠርም። በዚህ በአብይ ጾም የአሳ ነገር የኦርቶዶክ ተዋህዶ ተከታዮችን ለሁለት የከፈለ ጉዳይ ነው። እንደሚታወቀው በዚህ አብይ ጾም  ስጋ፣ እንቁላል፣ ወተትና የመሳስሉት አይበሉም/አይጠጡም። በዚህ ጉዳይ ላይ ሁሉም አንድ ሲሆን የአሳ ጉዳይ ግን ትንሸ ግራ ያጋባል። እኔ በበኩሌ የአሳ የመብላት ፍላጎቴ የሚያይለው አሁን ስለሆን በቃ ደስ ብሎኝ ነው የምበላው። ግን ማን ብላ እንዳለኝ ስለማላውቅ ያው የወረስሁት ልምድ ስለሆነ ለማቆም ሃሳቡም የለኝም። ግን ድሮ ልጅ ሳለሁ የተነገረኝ አሳ ደም የለውም ነበር። ዛሬ ውሎየ አሳ ገበያ ስለነበር ያየሁት አሳ ደም ሳይሆን በቃ ለዚያውም ደማቅ ቀይ ደም ነው ያለው። መብላቴን ባላቆምም እስኪ አሳ የምትበሉ አሳ ደም የለውም ከሚለው ውጭ የተፈቀደበትን ሌላ ምክንያት ለንባብ አብቁት::


No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon