የአሳ ደም አለው ?
የአሳ ደም አለው ?
የሞኝ ጥያቄ እንደምትሉ አልጠራጠርም። በዚህ በአብይ ጾም የአሳ ነገር የኦርቶዶክ ተዋህዶ ተከታዮችን ለሁለት የከፈለ ጉዳይ ነው። እንደሚታወቀው በዚህ አብይ ጾም ስጋ፣ እንቁላል፣ ወተትና የመሳስሉት አይበሉም/አይጠጡም። በዚህ ጉዳይ ላይ ሁሉም አንድ ሲሆን የአሳ ጉዳይ ግን ትንሸ ግራ ያጋባል። እኔ በበኩሌ የአሳ የመብላት ፍላጎቴ የሚያይለው አሁን ስለሆን በቃ ደስ ብሎኝ ነው የምበላው። ግን ማን ብላ እንዳለኝ ስለማላውቅ ያው የወረስሁት ልምድ ስለሆነ ለማቆም ሃሳቡም የለኝም። ግን ድሮ ልጅ ሳለሁ የተነገረኝ
አሳ ደም የለውም ነበር። ዛሬ ውሎየ አሳ ገበያ ስለነበር ያየሁት አሳ ደም ሳይሆን በቃ ለዚያውም ደማቅ
ቀይ ደም ነው ያለው። መብላቴን ባላቆምም እስኪ አሳ የምትበሉ አሳ ደም የለውም ከሚለው ውጭ የተፈቀደበትን ሌላ ምክንያት ለንባብ አብቁት::
የቦ ታክስ
ለዲያስፓራ አባላት በሙሉ እንዲሁም አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አናስተካክላለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment) እንችላለን። የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViberም ሆነ Whatspp ይደውሉልን። ስልክ ቁጥራችን 619 255 5530 ነው ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com
Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale
Call Yebbo
የቦ ኮሚኒኬሽን ኔት ወርክ ፣
ለ25 አመታት በላይ የስራ ልምድ ያካበተው
የእናንተው በእናንተው።
ከምሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ
የውክልና አገልግሎት መስጠት
የኢትዮጵያ ፓስፖርት አገልግሎት መስጠት
የቢጫ ካርድ የማውጣት አገልግሎት
የታክስ አገልግሎት መስጠት (የትም የኢትዮጵያ ግዛት ይኑሩ)
የጉዞ ወኪል
የትርጉም ስራ አገልግሎት
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር
619-255-5530 ይደውሉ።
No comments:
Post a Comment
Note: Only a member of this blog may post a comment.