ሳንድያጎ የኢትዮጵያ ቀን እና የቡሄ በአል በደማቅ ስነ ስርዓት ተከበረ
(Yebbo.com San Diego Aug 8 25, 2014) በኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ሳንድያጎ አስተባባሪነት የተዘጋጀው የኢትዮጵያ ቀን ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ ኢትዮጵያውያን በተገኘበት በታዋቂው የሰላማዊ ውቅያኖስ ዳርቻ ላይ ትናንት እሁድ ነሃሴ 24፣2006 ዓም በታላቅ ድምቀት ተከበረ። በዚህ ዝግጅት ላይ የእግር ኳስ ጨዋታ ግጥሚያ፣ ጭውውት፣ ሙዚቃ፣ ነፃ የምግና መጠጥ፣ ባህላዊ የኢትዮጵያ ቡና፣ የበቆሎ እሽት ጥብስና የተለያዩ ባህላዊ ጭፈራዎች የተደረጉ ሲሆን በእለቱም የክብር እንግዳ የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን ተጫዋች አቶ ሽዋንግዛው አጎናፍር የማበረታቻ ንግግር ሲያደርጉ የማህበረሰቡ ፕሬዘዳንት አቶ ተረፈ መኮንንም በቦታው ለተገኙት የበአሉ ተሳታፊዎች ታላቅ ምስጋና አቅርበው ይህ በሀል የጋራችን የሆነ አንድ የሚያደርገን የኢትዮጵያውያን መመኪችን በመሆኑ ለወደፊቱ ከዚህ በበለጠ ለማክበር የማንኝውም ኢትዮጵያዊ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን አስታውቀው ምሽቱ የቡሄ ችቦ በማብራት ተጥናቋል።
Attn: Did you take some pictures of video and would like to share it with others, tag us #yebbo from your facebook or email it to info@yebbo.com
Ethiopian Day Celebration. Photo Credit Yedidaya |
(Yebbo.com San Diego Aug 8 25, 2014) በኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ሳንድያጎ አስተባባሪነት የተዘጋጀው የኢትዮጵያ ቀን ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ ኢትዮጵያውያን በተገኘበት በታዋቂው የሰላማዊ ውቅያኖስ ዳርቻ ላይ ትናንት እሁድ ነሃሴ 24፣2006 ዓም በታላቅ ድምቀት ተከበረ። በዚህ ዝግጅት ላይ የእግር ኳስ ጨዋታ ግጥሚያ፣ ጭውውት፣ ሙዚቃ፣ ነፃ የምግና መጠጥ፣ ባህላዊ የኢትዮጵያ ቡና፣ የበቆሎ እሽት ጥብስና የተለያዩ ባህላዊ ጭፈራዎች የተደረጉ ሲሆን በእለቱም የክብር እንግዳ የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን ተጫዋች አቶ ሽዋንግዛው አጎናፍር የማበረታቻ ንግግር ሲያደርጉ የማህበረሰቡ ፕሬዘዳንት አቶ ተረፈ መኮንንም በቦታው ለተገኙት የበአሉ ተሳታፊዎች ታላቅ ምስጋና አቅርበው ይህ በሀል የጋራችን የሆነ አንድ የሚያደርገን የኢትዮጵያውያን መመኪችን በመሆኑ ለወደፊቱ ከዚህ በበለጠ ለማክበር የማንኝውም ኢትዮጵያዊ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን አስታውቀው ምሽቱ የቡሄ ችቦ በማብራት ተጥናቋል።
Attn: Did you take some pictures of video and would like to share it with others, tag us #yebbo from your facebook or email it to info@yebbo.com
No comments:
Post a Comment