አፋልጉን። አልማዝ ገብረመድህን ለስራ እንደወጣች ሳትመለስ ቀረች
የቴክሳስ ግዛት ነዋሪ የሆነችው እና የሁለት ልጆች እናት የሆነችው ወ/ሮ አልማዝ ገብረመድህን ለስራ ብላ እንደውጣች ያለችበት ሳይታዎቅ ሳምንት አለፋት። የወ/ሮ አልማዝ ባለቤትና በተሰቦቿ አልማዝን የወሰዱ ግለሰቦች ካሉ እንዲመልሱ እየተማጠኑ ሲሆን የ ወ/ሮ አልማዝ መኪናም ሆነ ሌላ ምልክት አልተገኘም። የ ወ/ሮ አልማዝን ያለችበትን ቦታ ለተናገረ የ$15,0000 ዶላር ስጦታ ተዘጋጅቷል።
No comments:
Post a Comment