A Yebbo Global Information Hub

EthioVibes Global

World travel, documents, money, auto, food, culture, history, sports, diaspora, business and technology.

Passport Photo Translation Notary Tax Travel ለኢትዮጵያውያን
Advertisement

በምዕራብ ወለጋና በቄለም ወለጋ የሚንቀሳቀሱ የታጠቁ አካላት እጃቸውን መሰብሰብ አለባቸው:- አቶ ለማ መገርሳ

Published

በምዕራብ ወለጋና በቄለም ወለጋ የሚንቀሳቀሱ የታጠቁ አካላት እጃቸውን መሰብሰብ አለባቸው:- አቶ ለማ መገርሳ
********************************

በምዕራብ ወለጋና ቄለም ወለጋ ዞኖች በኦነግ ስም ታጥቆ የሚንቀሳቀስና ህዝቡን ለችግር እየዳረገ ያለው አካል እጁን መሰብሰብ አለበት ብለዋል የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ለማ መገርሳ፡፡

ፕሬዝዳንቱ መንግስት ይህንን ድርጊት በትዕግስት ሲከታተል መቆየቱን  ገልጸው፣ ከዚህ በኋላ የህዝቡ ደህንነት እንዲጠበቅና ሕግ እንዲከበር እንሰራለን ብለዋል፡፡

ህዝቡም ሆነ የአገር ሽማግሌዎች በዚህ ድርጊት  የተሳተፉ አካላት ከድርጊታቸው ተቆጥበው ወደ ሰላማዊ መንገድ እንዲመለሱ ጥሪ እንዲያቀርቡላቸው ጠይቀዋል አቶ ለማ መገርሳ፡፡

ምንጭ: OBN

Comments