Tuesday, October 30, 2018

በምዕራብ ወለጋና በቄለም ወለጋ የሚንቀሳቀሱ የታጠቁ አካላት እጃቸውን መሰብሰብ አለባቸው:- አቶ ለማ መገርሳ

በምዕራብ ወለጋና በቄለም ወለጋ የሚንቀሳቀሱ የታጠቁ አካላት እጃቸውን መሰብሰብ አለባቸው:- አቶ ለማ መገርሳ
********************************

በምዕራብ ወለጋና ቄለም ወለጋ ዞኖች በኦነግ ስም ታጥቆ የሚንቀሳቀስና ህዝቡን ለችግር እየዳረገ ያለው አካል እጁን መሰብሰብ አለበት ብለዋል የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ለማ መገርሳ፡፡

ፕሬዝዳንቱ መንግስት ይህንን ድርጊት በትዕግስት ሲከታተል መቆየቱን  ገልጸው፣ ከዚህ በኋላ የህዝቡ ደህንነት እንዲጠበቅና ሕግ እንዲከበር እንሰራለን ብለዋል፡፡

ህዝቡም ሆነ የአገር ሽማግሌዎች በዚህ ድርጊት  የተሳተፉ አካላት ከድርጊታቸው ተቆጥበው ወደ ሰላማዊ መንገድ እንዲመለሱ ጥሪ እንዲያቀርቡላቸው ጠይቀዋል አቶ ለማ መገርሳ፡፡

ምንጭ: OBN

No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon