በምስራቅ ጎጃም አስተዳደር ዞን በሞጣ ከተማ አስተዳደር ህዳር 06/2013 ዓ.ም ከምሽቱ 12:30 አካባቢ ያረፈችው ሄሊኮፍተር በቴክኒክ ብልሽት በመሆኑ ህዝባችን በመረጋጋት የአካባቢያችንን ሰላም በመጠበቅ እያደረገ ያለውን ጥረት አጠናክሮ እንዲቀጥል መልክታችንን እናስተላልፋለን።
የሞጣ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ፅ/ቤት
#መረጃውን_ሸር_አድርጉ??
World travel, documents, money, auto, food, culture, history, sports, diaspora, business and technology.
Comments