Friday, November 13, 2020

በምዕራብ ሸዋ ዞን በተደረገው ኦፕሬሽን የኦነግ ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ ተወሰደ

በምዕራብ ሸዋ ዞን በተደረገው ኦፕሬሽን  የኦነግ ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ ተወሰደ
*******************************

በምዕራብ ሸዋ ዞን በቅርቡ በተደረገው ኦፕሬሽን 5 የኦነግ ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ የተወሰደ ሲሆን፣ 7 ደግሞ በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ለእነዚህ አካላት መረጃ አቀብለዋል የተባሉ 45 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የምዕራብ ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ ገልጿል፡፡

በዞኑ የተለያዩ ወረዳዎች ውስጥ በቅርቡ በተደረገው ኦፕሬሽን በቡድኑ የህዝቡን ሰላም ለማወክ የተዘጋጁ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች በጸጥታ ኃይሎችና በህዝቡ ትብብር በቁጥጥር ስር መዋላቸውን በምዕራብ ሸዋ ዞን የፖሊስ መምሪያ የወንጀል ምርመራና ፍትሕ አሰጣጥ ኃላፊ ኮማንደር ኑረሳ አከና ገልጸዋል፡፡

በቁጥጥር ስር የዋሉ የጦር መሳሪያዎች  4 ክላሽ ጠመንጃዎች፣ 5020 የክላሽ ጥይቶች፣ 5 ኋላቀር የጦር መሳሪያዎች፣  9 ሽጉጦች፣ 16 ቦምቦች እና 2 ፈንጂዎች መሆናቸው ተገልጿል፡፡ 

ከተያዙት ፈንጂዎች ውስጥ አንዱ ድልድዮችና መኪኖች ላይ ጥቃት ለመፈጸም የሚውል ነው ተብሏል፡፡ 

የቀድሞ የመከላከያ ሰራዊትና የኦሮሚያ ፖሊስ አልባሳትና የተለያዩ ስለት ያላቸው እቃዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ኦቢኤን ዘግቧል፡፡

No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.

የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት በሙሉ እንዲሁም አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አናስተካክላለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment) እንችላለን። የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViberም ሆነ Whatspp ይደውሉልን። ስልክ ቁጥራችን 619 255 5530 ነው ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Translate

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon

Call Yebbo

የቦ ኮሚኒኬሽን ኔት ወርክ ፣ ለ25 አመታት በላይ የስራ ልምድ ያካበተው የእናንተው በእናንተው። ከምሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ የውክልና አገልግሎት መስጠት የኢትዮጵያ ፓስፖርት አገልግሎት መስጠት የቢጫ ካርድ የማውጣት አገልግሎት የታክስ አገልግሎት መስጠት (የትም የኢትዮጵያ ግዛት ይኑሩ) የጉዞ ወኪል የትርጉም ስራ አገልግሎት ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 619-255-5530 ይደውሉ።