Shop Amazon

Thursday, November 5, 2020

The airspace in the northern Ethiopian Tigray region is closed for any flight.


 The airspace in the northern Ethiopian Tigray region is closed for any flight and we recommend that no aircraft pass this warning.
Ethiopian Civil Aviation Authority *************************** It is to be recalled that the Ethiopian Civil Aviation Authority has announced to all international countries that international and domestic flights crossing the northern Ethiopian airspace have been closed for any flight service since October 25, 2013. In addition, the airline in the northern Ethiopian region of Tigray is closed for any flight, and we urge you to refrain from flying any aircraft.

በሰሜን የኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ውስጥ ያለው የአየር ክልል ለማንኛውም በረራ የተዘጋ በመሆኑ ይህንን ማሳሰቢያ ተላልፎ በረራ የሚፈጽም ማንኛውም አውሮፕላን እንዳይኖር እናሳስባለን

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን
*************************
ከጥቅም 25/2013 ዓ.ም ጀምሮ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በሰሜን የኢትዮጵያ የአየር ክልል ውስጥ የሚያቋርጡ የአለም አቀፍ እና የሃገር ውስጥ የበረራ መስመሮች ለማንኛውም የበረራ አገልግሎት የተዘጉ መሆኑን ለሁሉም አለም አቀፍ አገሮች ማስታወቁ የሚታወስ ነው፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞ በሰሜን የኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ውስጥ ያለው የአየር ክልል ለማንኛውም በረራ የተዘጋ በመሆኑ ይህንን ማሳሰቢያ ተላልፎ በረራ የሚፈጽም ማንኛውም አውሮፕላን እንዳይኖር እናሳስባለን::

No comments:

Post a Comment