የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Thursday, December 10, 2020

The National Disaster Risk Management Commission (NDRMC) announced that wheat for humanitarian purposes is being transported to Tigray State.

ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል ስንዴ ወደ ትግራይ ክልል እየተጓጓዘ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል ስንዴ ወደ ትግራይ ክልል እየተጓጓዘ መሆኑን የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።

በዛሬው እለትም ከ12 ሺህ ኩንታል በላይ ስንዴ የጫኑ 30 ተሽከርካሪዎች መቐለ ከተማ መግባታቸውንም ነው ኮሚሽኑ የገለፀው።

በአዳማ እና ኮምቦልቻ ከሚገኙ መጋዘኖች የተጫነው ስንዴ በዕለት ደራሽ እርዳታ ትራንሸዠስፖርት በኩል ነው እየጓጓዘ ያለው።

በቀጣይም ተጨማሪ የሰብአዊ ድጋፎች ወደ ትግራይ ክልል ለማድረስ እየተሰራ ነው መሆኑንም አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።

በትናንትናው እለት ወደ ሽሬ ከተማ በ44 ከባድ የጭነት መኪና የተላከው ምግብና ሌሎች አስፈላጊ ቁሳቁሶች መድረሳቸውንም ኮሚሽኑ ጠቁሟል።

በአሁኑ ሰአትም እርዳታውን ለማከፋፈል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ይገኛል።

በተመሳሳይ ባለፉት አምስት ቀናት ወደ አላማጣ ከተማ የተላከው የእለት ደራሽ እርዳታ በመከፋፈል ላይ መሆኑን ነው ኮሚሽኑ ያስታወቀው።

በተጨማሪም 15 ሺህ ሜትሪክ ቶን የእርዳታ እህል ለመላክ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የብሔራዊ የአደጋ ስጋት እና ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ አስታውቀዋል።

በአሁኑ ወቅት እየተደረገ ያለው ድጋፍ በመንግስት ብቻ መሆኑን ጠቁመው፤ እርዳታው ሩዝ፣ ዱቄትና ሌሎች ምግብ ነክና ተያያዥ ቁሳቁሶች መሆናቸውን ገልጸዋል።

በፋሲካው ታደሰ

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
 Individual support wheat is being transported to the Tigray region

 Addis Ababa: December 20, 2014 (FBC) The National Disaster Risk Management Commission (NDRMC) announced that wheat for humanitarian purposes is being transported to Tigray State.

 The commission said 30 trucks carrying more than 12,000 quintals of wheat have entered Mekelle today.

 Wheat loaded from warehouses in Adama and Kombolcha is being transported by truck.

 Disaster Risk Management Commission also announced that it is working to provide more humanitarian assistance to the Tigray region.

 The commission also said that food trucks and other necessities arrived in Shire town yesterday in 44 trucks.

 Preparations are underway to distribute the aid.

 The commission also said that emergency aid sent to Alamata town over the past five days was being distributed.

 In addition, preparations are underway to send 15,000 metric tons of relief grain, National Disaster Risk and Management Commissioner Mituku Kassa said.

 He said the current support is only from the government.  He said the aid was rice, flour and other food items.

 Renewed at Easter

 In addition to our Facebook page, to get up-to-date, up-to-date and complete information



No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.

Curated Products for Generation X

https://amzn.to/3VhbwJz GenX Essentials - Curated Products for Generation X ...

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon