የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Thursday, January 6, 2022

A cannon will be fired at 12 noon on Christmas Day

የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12፡ዐዐ ሰዓት ላይ መድፍ  ይተኮሳል 
******************

ታህሳስ 29/2ዐ14 ዓ.ም የሚከበረውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ  ከንጋቱ 12፡ዐዐ ሰዓት ላይ መድፍ የሚተኮስ መሆኑን የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።

በዓሉን አስመልክቶ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስም የኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክቶሬት ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በላከው መልዕክት አስታውቋል።
የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12፡ዐዐ ሰዓት ላይ መድፍ  ይተኮሳል 
******************

ታህሳስ 29/2ዐ14 ዓ.ም የሚከበረውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ  ከንጋቱ 12፡ዐዐ ሰዓት ላይ መድፍ የሚተኮስ መሆኑን የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።

በዓሉን አስመልክቶ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስም የኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክቶሬት ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በላከው መልዕክት አስታውቋል።

A cannon will be fired at 12 noon on Christmas Day
 ******************

 The Ministry of Defense of the Federal Democratic Republic of Ethiopia (FDRE) has announced that a cannon will be fired at 12 noon on the occasion of Christmas Day, December 29, 2011.

 The Directorate General of Indoctrination said in a message to Ethiopian Television that nine cannons will be fired on the occasion.
 A cannon will be fired at 12 noon on Christmas Day


No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.

Curated Products for Generation X

https://amzn.to/3VhbwJz GenX Essentials - Curated Products for Generation X ...

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon