Translate

የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት በሙሉ እንዲሁም አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አናስተካክላለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment) እንችላለን። የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViberም ሆነ Whatspp ይደውሉልን። ስልክ ቁጥራችን 619 255 5530 ነው ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Friday, May 9, 2025

የክህነት ምንጭ ከሆነው ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጀምሮ እስከአሁኑ ፓትርያርካችን እስከ አቡነ ማትያስ ያለው የክህነት ቅብብሎሽ ከላይ ያለውን ይመስላል። የእያንዳንዱ ቄስ፣ ዲያቆን፣ ጳጳስ ክህነት ቢቆጠር ነቁ እና የክህነቱ ባለቤት ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።

የክህነት ምንጭ ከሆነው ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጀምሮ እስከአሁኑ ፓትርያርካችን እስከ አቡነ ማትያስ ያለው የክህነት ቅብብሎሽ ከላይ ያለውን ይመስላል። የእያንዳንዱ ቄስ፣ ዲያቆን፣ ጳጳስ ክህነት ቢቆጠር ነቁ እና የክህነቱ ባለቤት ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።

በጉልበት ራሳቸውን የሾሙ እና ከቀኖና ቤተክርስቲያን ባፈነገጠ መልኩ የተሿሿሙ ሰዎች ክርስቶሳዊ የሆነው ክህነት የላቸውም። ይህም ማለት ቀድሰው ምሥጢራትን አይለውጡም። ጸጋ እግዚአብሔርን አያሰጡም። ስለዚህ ሕገወጥነትን አምርረን ልንቃወም ይገባናል።


 ፩) ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ

፪) ቅዱስ ማርቆስ
፫) አናንዮስ
፬) መልዮስ
፭) ካርዳኖስ
፮) ፐሪሙስ
፯) ዮስጦስ
፰) ኦማንየስ
፱) ማርያኒስ
፲) ክላንድንያስ
፲፩) አግሪጳኖስ
፲፪) ዩልያኖስ
፲፫) ዲሜጥሮስ ፩ኛ (ባሕረ ሐሳብ የተገለጠለት)
፲፬) ኤራቅሊስ
፲፭) ዲዮናስዮስ
፲፮) ማክሲመስ
፲፯) ቴዎናስ
፲፰) ጴጥሮስ ፩ኛ (ተፍጻሜተ ሰማዕት)
፲፱) አኪላስ
፳) እለእስክንድሮስ ፩ኛ (የጉባኤ ኒቅያ አፈጉባኤ)
፳፩) አትናቴዎስ
፳፪) ጴጥሮስ ፪ኛ
፳፫) ጢሞቴዎስ ፩ኛ (የጉባኤ ቁስጥንጥንያ አፈጉባኤ)

፳፬) ቴዎፍሎስ
፳፭) ቅዱስ ቄርሎስ ፩ኛ (የጉባኤ ኤፌሶን አፈ ጉባኤ

፳፮) ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ፩ኛ
፳፯) ጢሞቴዎስ ፪ኛ
፳፰) ጴጥሮስ ፫ኛ
፳፱) አትናቴዎስ ፪ኛ
፴) ዮሐንስ ፩ኛ
፴፩) ዮሐንስ ፪ኛ
፴፪) ዲዮስቆሮስ ፪ኛ
፴፫) ጢሞቴዎስ ፫ኛ
፴፬) ቴዎዶስዮስ ፩ኛ
፴፭) ጴጥሮስ ፬ኛ
፴፮) ድምያኖስ
፴፯) አንስታትዮስ
፴፰) እንድራኒቆስ
፴፱) ብንያሚ ፩ኛ
፵) አጋቶን
፵፩) ዮሐንስ ፫ኛ
፵፪) ይስሐቅ
፵፫) ስምዖን ፩ኛ
፵፬) እለእስክንድሮስ ፪ኛ
፵፭) ቆዝሞስ ፩ኛ
፵፮) ቴዎድሮስ ፩ኛ
፵፯) ሚካኤል ፩ኛ
፵፰) ሚናስ ፩ኛ
፵፱) ዮሐንስ ፬ኛ
፶) ማርቆስ ፪ኛ
፶፩) ያዕቆብ
፶፪) ስምዖን ፪ኛ
፶፫) ዮሴፍ ፩ኛ
፶፬) ሚካኤል ፪ኛ
፶፭) ቆዝሞስ ፪ኛ
፶፮) ሱንትዩ ፩ኛ
፶፯) ሚካኤል ፫ኛ
፶፰) ገብርኤል ፩ኛ
፶፱) ቆዝሞስ ፫ኛ
፷) መቃርዮስ ፩ኛ
፷፩) ቴዎፋኖስ
፷፪) ሚናስ ፪ኛ
፷፫) አብርሃም
፷፬) ፊላታዎስ
፷፭) ዘካርያስ
፷፮) ሱንትዩ ፪ኛ
፷፯) ክርስቶዶሉስ
፷፰) ቄርሎስ ፪ኛ
፷፱) ሚካኤል ፬ኛ
፸) መቃርዮስ ፪ኛ
፸፩) ገብርኤል ፪ኛ
፸፪) ሚካኤል ፬ኛ
፸፫) ዮሐንስ ፭ኛ
፸፬) ማርቆስ ፫ኛ
፸፭) ዮሐንስ ፮ኛ
፸፮) ቄርሎስ ፫ኛ
፸፯) አትናቴዎስ ፫ኛ
፸፰) ገብርኤል ፫ኛ
፸፱) ዮሐንስ ፯ኛ
፹) ቴዎዶስዮስ ፪ኛ
፹፩) ዮሐንስ ፰ኛ
፹፪) ዮሐንስ ፱ኛ
፹፫) ብንያሚ ፪ኛ
፹፬) ጴጥሮስ ፬ኛ
፹፭) ማርቆስ ፭ኛ
፹፮) ዮሐንስ ፲ኛ
፹፯) ገብርኤል ፬ኛ
፹፰) ማቴዎስ ፩ኛ
፹፱) ገብርኤል ፭ኛ
፺) ዮሐንስ ፲፩ኛ
፺፩) ማቴዎስ ፪ኛ
፺፪) ገብርኤል ፮ኛ
፺፫) ሚካኤል ፭ኛ
፺፬) ዮሐንስ ፲፪ኛ
፺፭) ዮሐንስ ፲፫ኛ
፺፮) ገብርኤል ፯ኛ
፺፯) ዮሐንስ ፲፬ኛ
፺፰) ገብርኤል ፰ኛ
፺፱) ማርቆስ ፭ኛ
፻) ዮሐንስ ፲፭ኛ
፻፩) ማቴዎስ ፫ኛ
፻፪) ማርቆስ ፮ኛ
፻፫) ማቴዎስ ፬ኛ
፻፬) ዮሐንስ ፲፮ኛ
፻፭) ጴጥሮስ ፭ኛ
፻፮) ዮሐንስ ፲፯ኛ
፻፯) ማርቆስ ፯ኛ
፻፰) ዮሐንስ ፲፰ኛ
፻፱) ማርቆስ ፰ኛ
፻፲) ጴጥሮስ ፮ኛ
፻፲፩) ቄርሎስ ፬ኛ
፻፲፪) ዲሜጥሮስ ፪ኛ
፻፲፫) ቄርሎስ ፭ኛ
፻፲፬) ዮሐንስ ፲፱ኛ
፻፲፭) መቃርዮስ ፫ኛ
፻፲፮) ዮሳብ ፪ኛ
፻፲፯) ቄርሎስ ፮ኛ
፻፲፰) አቡነ ባስልዮስ ዘኢትዮጵያ
፻፲፱) አቡነ ቴዎፍሎስ ዘኢትዮጵያ
፻፳) አቡነ ተክለሃይማኖት ዘኢትዮጵያ
፻፳፩) አቡነ መርቆሬዎስ ዘኢትዮጵያ
፻፳፪) አቡነ ጳውሎስ ዘኢትዮጵያ
፻፳፫) አቡነ ማትያስ ዘኢትዮጵ

No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon