የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Sunday, November 15, 2020

የህወሓት ጦር ከአላማጣ ተሸንፎ ሲባረር በእስር ላይ የነበሩ 10,000 ያህል ሰዎችን ይዞ ሸሽቷል ተባለ።

ህዳር 6፣2013

የህወሓት ጦር ከአላማጣ ተሸንፎ ሲባረር በእስር ላይ የነበሩ 10,000 ያህል ሰዎችን ይዞ ሸሽቷል ተባለ።

የመከላከያ ሰራዊት የራያ የአላማጣ ከተማን ከሕወሓት ነፃ አውጥቷል ሲልም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ማጣሪያ ባወጣው መግለጫ ተናግሯል።

የከተማዋ ነዋሪዎች ዕድሜያቸው ከ14 ዓመት በላይ የሆኑ በርካታ የአካባቢው ወጣቶች በአጥፊው ኃይል ለጦርነት እንዳይመለመሉ በመፍራት አካባቢውን ለቀው መሰደዳቸውን ተናግረዋል ተብሏል።

መከላከያ ሠራዊት አላማጣን በቁጥጥር ስር ማዋሉ፣የህግ የበላይነትን የማስከበር ስራው በሰላማዊ ዜጎች ላይ ተጽዕኖ እንዳያስከትል አስፈላጊው ጥንቃቄ ታክሎበት፣በውጤታማ ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑን ያሳያል ሲል መግለጫው ተናግሯል።


የሕወሓት ጽንፈኛ ቡድን ከአላማጣ አካባቢ በእስረኛ መልክ ይዟቸው የነበሩ ከ10 ሺህ በላይ ወጣቶችን አፍኖ መውሰ...

የመከላከያ ሠራዊት የአላማጣ ከተማ ከጽንፈኛው የህወሓት ታጣቂ ቡድን ተቆጣጠረ ።

በደምቢ ደሎ ዩኒቨርስቲ በፅንፈኛው ህወሃት ቡድን አመራር ሰጭነት በታጣቂዎች ታግተው የነበሩ አስራ ሰባት ተማሪዎች በመከላከያ ሰራዊታችን ታጅበው አዲስ አበባ ገብተዋል።

ሰበር ዜና አንኳን ደስ አላችው!!

በደምቢ ደሎ ዩኒቨርስቲ በፅንፈኛው ህወሃት ቡድን አመራር ሰጭነት በታጣቂዎች ታግተው የነበሩ አስራ ሰባት ተማሪዎች በመከላከያ ሰራዊታችን ታጅበው አዲስ አበባ ገብተዋል።

ተማሪዎቹ ምንም አይነት ጉዳት እንዳልደረሰባቸውም ተገልፆል ክቡር ጠ/ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ስለተማሪዎቹ ሁኔታ ነገ ፖርላማ ላይ በሚካሄደው ስብሰባ ይገልፃሉ ተብሎ ይጠበቃል።

እስካሁን በሃገራችን ኢትዮጲያ ደረጃ ዘርንና ሃይማኖትን ተኮር በማድረግ ሲካሄዱ የነበሩ ጭፍጨፋዎችም በፅንፈኛው ቡድን ህወሃት ተልኮ ሰጭነት እና አስተባባሪነት እንደተካሄደም ተረጋግጧል ድል ለኢትዮጲያ ህዝቦች። 

ምንጭ  Afar Media Network

ስለ አማራ ልዩ ኃይል ጀብዱ የተሰጠ ምስክርነት

ስለ አማራ ልዩ ኃይል ጀብዱ የተሰጠ ምስክርነት (ከዒላማቸው ውጭ የመቱ ወታደሮች አላየሁም።)
           =====
ሀያ ሶስት ዓመታት በውጊያ ውስጥ ቆይቻለሁ። እነዚህን የመሰሉ ተዋጊዎች ግን አጋጥሞኝ አያውቅም። ክላሽንኮቭ ቁመው እንደስናይፐር ይተኩሳሉ። ከኢላማቸው ውጭ የመቱ ወታደሮች አላየሁም። የውጊያ ቀጠናቸው ከፊት ለፊቱ ግንባር በግራና በቀኝ ክንፍ ቢሆንም በፍጥነት ስለሚያጠቁ የመሃል ግባሩን ጭምር እነሱ ይሸፍኑት ነበር።

-ሌላው አስገራሚ ባህሪያቸው እጅግ ፈጣን ተዋጊዎች መሆናቸው ነው። ሶስት ቀናት ይፈጃሉ ተብለው የተገመቱትን ከሁመራ በስተ ምዕራብ እና በስተደቡብ ምዕራብ የሚገኙትን አራት ጠቃሚ ወታደራዊ ቦታዎችን በሰባት ስዓታት ብቻ የወገን ጦር ሊቆጣጠር የቻለው በእነሱ ታምራዊ የውጊያ ስልት ነበር።

- ከኤርትራውያን ጋር በዛላንበሳ እና በቡሬ ግንባር ተዋግቻለሁ። ከትግሬዎቹ ጋር አሁን የግንባር ጦርነት ውስጥ ገብተናል። ሁለቱም በፊት ለፊት ጦርነት ብዙም ባይሆኑ በደፈጣና በቆረጣ ውጊያ ድንቆች ናቸው ።
ዐማሮቹ ግን በሁሉም የውጊያ ዓይነቶች ፍጹም ተወዳዳሪ የላቸውም።

-አስቸጋሪ ይሆናሉ ተብለው በተገመቱ ግንባሮች ለመሰለፍ አያመንቱም። እንደውም ጀብዱ ለመፈፀም ካላቸው ፅኑ ፍላጎት የተነሳ የጠላት ጦር ይበረታባቸዋል የተባሉትን ምሽጎች ለመደርመስ ይሽቀዳደማሉ። ጦርነቱ ጋብ ሲል ወደ ማታ የሰው ኃይል ስምሪትና ድልድል ቆጠራ ስናደርግ ከእነሱ ወገን ጥቂትም ቢሆን የጎደለ የለም። ወታደራዊ ስልጠና ብቻውን እንዲህ አያደርግም ከትውልድ የሚተላለፍ አንዳች ድፍረትና ብልሃት ቢኖር እንጅ ብየ አስባለሁ።

-ስለ ዐማራ ልዩ ኃይል እና ስለ ዐማሮቹ ጀግንነት የምገልፅበት ቃላት ባይኖረኘም በቻልኩት አቅምና ባገኘውት አጋጣሚ ለሁሉም ከምንመሰክረው የጦር ሜዳ ውሎየና ከወታደር ታሪኬ አንዱ ይሄው ነው። ኢትዮጵያ ከሁለት ሽህ ዓመታት በላይ ታፍራና ተከብራ የኖረችበት አንዱ ሚስጥር ይሄው ነው።
*
በወልቃይት ሁመራ ግንባር ከዐማራ ልዩ ኃይል ና ሚሊሻ ጋር የተሰለፈ የደቡብ ኢትዮጵያ ተወላጅ የመከላከያ መኮንን ስለ ዐማራ ልዩ ኃይል ጀግንነት ከሰጠው የዓይን ምስክርነት።

ምንጭ፦ ጋዜጠኛ Belete Kassa Mekonnen

Egypt hires $65k monthly US lobbying firm Biden victory


SHARThe Egyptian government has hired a lobbying firm following the success of Joe Biden in the US elections, reports Foreign Lobby.

The $65,000 monthly contract was signed between the Egypt's Ambassador to the US, Motaz Zahran, and Brownstein Hyatt Farber Schreck. Under their agreement the firm will "provide government relations services and strategic consul on matters before the US government."

"They are clearly worried," said Michele Dunne, director of the Middle East programme at Carnegie.

"When it became clear that Biden would be named the winner, [Sisi] sent his congratulations and now you see all these former foreign ministers and major figures being called out onto the talk shows to reassure the government supporters in Egypt that everything's going to be fine with Biden."

Shortly after Biden was tipped to win, Egypt began releasing political prisoners in what experts said was related to growing calls on the Sisi government to abide by human rights and a predicted change in US policy towards Egypt.

In his now famous reference, Trump referred to Al-Sisi as his "favourite dictator"

In October, 56 US congressmen wrote an open letter to Al-Sisi that stated human rights abuses in Egypt would not be tolerated if Joe Biden won the election and that he would not write Al-Sisi a blank cheque.

Shortly afterwards, 222 MEPs called on Egypt to release its political prisoners.

This is not the first time Egypt has hired firms to boost its image. In 2017 Egyptian intelligence hired two US public relations firms Weber Shandwick and Cassidy & Associates Inc. in Washington to lobby on the country's behalf and improve its image.

The companies would assist Egypt in promoting strategic partnership with the US.

In 2019 Egypt hired an undisclosed US PR firm to counter negative press about the country and improve its image abroad in an attempt to whitewash its severe human rights abuses, rather than put an end to them.

The US sends roughly $1.3 billion worth of annual military aid a year to Egypt though there have been threats that Egypt must abide by human rights to continue to receive the funding. At the beginning of this year, the state department threatened to slash it following the death of an American citizen in jail.

በሞጣ ከተማ አስተዳደር ያረፈችው ሄሊኮፍተር በቴክኒክ ብልሽት በመሆኑ ተገለጠ

#አታወናብዱ_ሞጣ_ሰላም_ነው

በምስራቅ ጎጃም አስተዳደር ዞን በሞጣ ከተማ አስተዳደር ህዳር 06/2013 ዓ.ም ከምሽቱ 12:30 አካባቢ ያረፈችው ሄሊኮፍተር በቴክኒክ ብልሽት በመሆኑ ህዝባችን በመረጋጋት የአካባቢያችንን ሰላም በመጠበቅ እያደረገ ያለውን ጥረት አጠናክሮ እንዲቀጥል መልክታችንን እናስተላልፋለን።
የሞጣ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ፅ/ቤት

#መረጃውን_ሸር_አድርጉ??

Curated Products for Generation X

https://amzn.to/3VhbwJz GenX Essentials - Curated Products for Generation X ...

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon