የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Saturday, January 1, 2022

This year's Christmas will be celebrated nationally in Lalibela, according to the Ethiopian Ministry of Tourism.



የገና በዓል በብሔራዊ ደረጃ በላልይበላ ይከበራል -የቱሪዝም ሚኒስቴር
***********************

 የዘንድሮዉ የገና በዓል በልዩ ድምቀት በብሄራዊ ደረጃ በላልይበላ ከተማ እንደሚከበር የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

ሚኒስቴር መስሪያቤቱ በዓሉን በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ከአማራ ክልል መንግስት፣ ከአማራ ክልል ቱሪዝም ቢሮ እና ከደብረ ሮሃ ቅ/ላልይበላ አስተዳደር ጋር በመቀናጀት ዝግጅቱን ማጠናቀቁንሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል ፡፡

በላልይበላ ከተማ የሚከበረዉ የገና በዓል እንደሀገር በኮረና ወረርሽንና በፀጥታ ችግር ተቀዛቅዞ የነበረዉን የቱሪዝም ዘርፍ ልማት እንቅስቃሴ እንደሚያነቃቃው ሚኒስትሯ ገልጸዋል፡፡

በክብረበዓሉ ላይ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ብጹዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የሀገሪቱን ጥሪ ተቀብለው የመጡ የዳያስፖራ አባላት፣ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችና የመገናኛ ብዙሃን ይታደማሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ 

የቪዲዮ መረጃዎቻችንን ለማግኘት ትክክለኛውን የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
https://www.youtube.com/c/EBCworld/ 
ገና Christmas is celebrated nationally in Lalibela - Ministry of Tourism
 ***********************

 This year's Christmas will be celebrated nationally in Lalibela, according to the Ministry of Tourism.

 The ministry has completed the preparations in collaboration with the Amhara Regional State Government, the Amhara Regional State Tourism Bureau and the Debre Roha St. Lalibela Administration to celebrate the occasion, Prime Minister Ambassador Nassie Chali said in a press statement.

 She said the Christmas celebration in Lalibela will revive the tourism sector, which has been stagnant due to the epidemic and insecurity in the country.

 The event is expected to be attended by senior federal and state government officials, His Holiness the Pope, members of the Diaspora who have accepted the invitation, and influential individuals and the media.

 Subscribe to our official YouTube channel for our video information
 https://www.youtube.com/c/EBCworld/


Prime Minister Abiy Ahmed has sent a message of congratulations on the New Year 2022

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የ2022 አዲስ ዓመትን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
**********************

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዛሬ የገባውን የ2022 የጎርጎሳውያን አዲስ ዓመት በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

"በዓለም ዙሪያ ለምትኖሩ ወዳጆቻችን እንዲሁም ለመላው ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን እንኳን 2022 አዲስ ዓመት አደረሳችሁ" ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት።

Prime Minister Abiy Ahmed has sent a message of congratulations on the New Year 2022
 **********************

 Prime Minister Abiy Ahmed has sent a message of congratulations on the 2022 Gregorian New Year.

 "Happy New Year 2022 to our friends around the world and to all Ethiopians and people of Ethiopian descent," the prime minister said in a message posted on his social media page.


More than 42 million birr assistance has been provided to IDPs in Afar State

በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ42 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ  ድጋፍ ተደረገ
**********************
በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ42 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የእለት ደራሽ ድጋፍ ተደረገ፡፡
በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን አስተባባሪነት የሰዎች ለሰዎች ድርጅት 40 ሚሊዮን ብር እንዲሁም አፍሪካን ቻይልድ ፖሊሲ ፎረም 2 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የአይነት ድጋፍ አድርገዋል።

ድጋፉ በክልሉ የሚገኙ ከ40 ሺህ በላይ ተፈናቃዮችን ለአንድ ወር ተጠቃሚ የሚያደርግ እንደሆነ ተገልጿል።

የሰዎች ለሰዎች ድርጅት የኢትዮጵያ ተጠሪ አቶ ይልማ ታዬ ድጋፉን ለክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ተወካይ አቶ አሊ ሁሴን አስረክበዋል፡፡

አቶ ይልማ በርክክቡ ወቅት እንደገለጹት ድርጅቱ ተደራሽ በሆኑ አካባቢዎች ሁሉ የእለት ደራሽ ድጋፍና የመልሶ ማቋቋም ስራዎቹን አጠናክሮ ይቀጥላል።

የድርጅቱ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ በበኩሉ እንዳለው፤ ድርጅቱ በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች ያደረገው ድጋፍ ለወገን አለኝታነቱን ያሳየ ነው ብሏል፡፡

ተፈናቃዮችን መደገፍ የሁሉም ህብረተሰብ ኃላፊነት እንደሆነም አትሌቱ ገልጿል።

በአሊ ሚራ
More than 42 million birr assistance has been provided to IDPs in Afar State
 **********************
 More than 42 million birr daily assistance was provided to IDPs in Afar State.

 Under the coordination of the Civil Society Organizations Authority, the people donated 40 million birr and the African Child Policy Forum donated over 2 million birr.

 The aid will benefit more than 40,000 IDPs in the region for one month.

 Yilma Taye, Ethiopian Representative to the People's Organization for Human Rights, handed over the support to Ali Hussein, Deputy Chief of the Regional State.

 During the handover, Yilma said the organization will continue to strengthen its day-to-day support and rehabilitation activities in all accessible areas.

 Athlete Major Haile Gebreselassie, the organization's volunteer ambassador, said:  He said the organization's support for the displaced in the Afar region is a testament to its resilience.

 "Supporting the displaced is the responsibility of the whole community," he said.

 By Ali Mira



Russia tests 12 newer anti-RPG missiles.

ታህሳስ 23፣ 2014

ሩሲያ 12 አዲስ ስሪት ዘመን አፈራሽ ሚሳየሎችን ሞከረች፡፡

ሩሲያ የሞከረቻቸው ሚሳየሎች ከድምፅ በብዙ እጥፍ የሚምዘገዘጉ እንደሆኑ CGTN ፅፏል፡፡

በቅርቡም S-500 የተሰኘውን የሚሳየል መከላከያ ጋሻ መሞከሯን መረጃው አስታውሷል፡፡

ሩሲያ ሙከራዋን የደጋገመችው ከሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ጋር የጦር አተካራዋ እየበረታ በመጣበት ወቅት ነው ተብሏል፡፡

ምዕራባዊያን ሰሞኑን ሩሲያ ዩክሬይንን ልትወራት ነው የሚል ክሳቸው እየደጋገሙት ነው፡፡

የክሬምሊን ሹሞች በፊናቸው ዩክሬይን የመውረር ሀሳቡም እቅዱም የለንም እያሉ ነው፡፡

ሩሲያ ኔቶ ወደ ምሥራቅ ተጨማሪ ማስፋፊያ እንዲያደርግ በህግ የተደገፈ ዋስትና እንዲሰጣት እየጠየቀች ነው፡፡

የኔነህ ከበደ Jan  01, 2022

 Russia tests 12 newer anti-RPG missiles.

 CGTN writes that the missiles tested by Russia are twice as loud as the ones.

 Records show that she recently tested the S-500 anti-aircraft gun.

 Russia is said to have repeated the test amid growing military ties with the North Atlantic Treaty Organization (NATO).

 Westerners have repeatedly accused Russia of invading Ukraine.

 The Kremlin has said it has no plans to invade Ukraine.

 Russia is seeking a legal guarantee from NATO for further expansion into the East.

 It's hard for you


Students who did not take the 12th grade national exam due to security concerns will take the test from January 24 to 27

በፀጥታ ችግር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ያልወሰዱ ተማሪዎች ከጥር 24 እስከ 27 ይወስዳሉ
********************

በ2013 የፀጥታ ችግር በተከሰተባቸው አካባቢዎች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ላልወሰዱ ተማሪዎች ከጥር 24 እስከ 27 ቀን 2014 ዓ.ም ፈተናው እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ።

በሁለተኛ ዙር የሚሰጠውን ፈተና 58 ሺህ 936 ተማሪዎች እንደሚወስዱም የአገልግሎቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ተፈራ ፈይሳ ተናግረዋል።

በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተለያዩ ዞኖችና ወረዳዎች በፀጥታ ምክንያት ፈተና መወሰድ ያልቻሉ ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ አቶ ተፈራ አብራርተዋል።

የመጀመሪያው ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ያለምንም ችግር መጠናቀቁን ያስታወሱት ዳይሬክተሩ ሁለተኛ ዙርም በሰላም እንዲጠናቀቅ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ ነው ብለዋል።

ህብረተሰቡና የሚመለከታቸው አካላት ፈተናው በሰላም መጠናቀቅ እንዲችል የበኩላቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ዳይሬክተሩ ጥሪ አቅርበዋል።

Students who did not take the 12th grade national exam due to security concerns will take the test from January 24 to 27
 ********************

 The Academic Assessment and Examinations Service announced that students who did not take the Grade 12 National Examination in the areas where the security crisis occurred in 2013 will be administered from January 24 to 27, 2014.

 Tefera Feisa, Deputy Director General of the Service, said 58,936 students will take the exam in the second round.

 Tefera said students who could not pass the exam due to security concerns in Amhara, Oromia and Benishangul-Gumuz states will take the exam.

 He recalled that the first round of the 12th grade national examination was completed without any problems and that various activities are underway to end the second round peacefully.

 He called on the public and other stakeholders to play their part in ensuring that the exams are conducted peacefully.

 He heard them in amazement
 

በይድነቃቸው ሰማው

The Prime Minister's Office presents Christmas presents to 35 children

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ለ35 ህፃናት የገና በዓል ስጦታ አበረከተ
*********************
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ35 ህፃናት ስጦታ አበረከተ።

ጽህፈት ቤቱ እነዚህን ህፃናት በቋሚነት በማገዝ እንደሚያሳድጋቸውም ተገልጿል።
 
ስጦታው የተበረከተላቸው በሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ስር የሚታገዙ ህፃናት ለእያንዳንዳቸውም የትምህርት ቁሳቁስ፣ የምግብ የአልባሳት ድጋፍን ጨምሮ የ1ሺህ ብር ስጦታ ተከርክቶላቸዋል።

መርሐግብሩ ህፃናት ከቤተሰቦቻቸው ሳይነጠሉ ባሉበት ሆነው እንዲደገፉና ወደ ጎዳና ህይወት የሚገፏቸውን ችግሮች መቀነስን ያለመ መሆኑ ተገልጿል።

በዚህም ሁሉም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ከሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ጋር በመሆን 320 ህፃናትን እየደገፉ ይገኛሉ ተብሏል።

ይህም ሰፊውን ችግር በትብብር ለማለፍ ከፍተኛ አስተዋፆ እንደሚኖረው ነው የተገለፀው።

በፋሲካ አያሌው
The Prime Minister's Office presents Christmas presents to 35 children
 *********************
 The Prime Minister's Office donated Christmas presents to 35 children.

 It is stated that the office will support these children on a regular basis.

 The children, who were donated by Mary Joy Ethiopia, received 1,000 birr each for their school supplies, including food and clothing.

 The program aims to support children living in isolation from their families and to reduce the burden of street life.

 As a result, all ministries, in collaboration with Mary Joy Ethiopia, are supporting 320 children.

 It is said that this will go a long way in overcoming the problem.

 At Easter

 


Prime Minister Abiy Ahmed urged the leadership to be prepared for the challenges ahead

አመራሩ በተገኘው ድል ሳይኩራራ በቀጣይ ሊያጋጥሙ ለሚችሉ ፈተናዎች እንዲዘጋጅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አሳሰቡ
******************

የፌደራል ተቋማትና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ሲያካሂዱ የነበረውን ውይይት አጠናቀቁ። 

በዘመቻ ለኅብረ-ብሔራዊ አንድነት በተገኙ ድሎች፣ በታዩ ውስንነቶችና በቀጣይ ስለሚኖረው አቅጣጫ ለሦስት ቀናት ውይይት ሲካሄድበት የቆየው የፌደራልና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች ግምገማዊ ሥልጠና በዛሬው እለት ተጠናቋል።

ከፍተኛ አመራሮቹ በውይይታቸው በጦርነት የሚገኝ ድልን በአግባቡ መምራት ከጦርነቱ በኋላ ለሚመጣ መረጋጋትና ሰላም እንዲሁም ለዘላቂ የሀገር ግንባታ ሂደት ትልቅ ፋይዳ እንዳለው አስምረውበታል፡፡ 

በዘመቻውም ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ድል ማድረጋቸውን አረጋግጠዋል፡፡

የህልውና ዘመቻው ያስከተለው ሰብዓዊና ቁሳዊ ውድመት እጅግ አሳዛኝና የሀገር እዳ ቢሆንም ሂደቱ ግን በርካታ ትሩፋቶችን እንዳስገኘ አመራሩ መገምገሙ ተመልክቷል፡፡ 

ተናብቦና ተቀናጅቶ በአንድ አመራር ለአንድ ዓለማ የመስራት አቅም፣ ኅብረ-ብሔራዊ አንድነት፣ ሁለንተናዊ ህዝባዊ ተሳትፎና ተደጋግፎ ችግሮችን በጋራ መሻገርን እንዳስገኘ አመራሮቹ በግምገማ አዘል ስልጠናቸው ማረጋገጣቸው ተመልክቷል፡፡

አመራሮቹ ከድሎቹ ጋር የታዩና በቀጣይም ሊኖሩ ስለሚችሉ መልካም እድሎችና ዝንፈቶች በትኩረት ገምግመዋል፡፡ 

በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በተካሄደው የማጠቃለያ ፕሮግራም ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት የመጀመሪያው ምእራፍ በስኬት እንዲጠናቀቅ ኢትዮጵያውያን የሚጠበቅባቸውን አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን ገልጸው ለዚህም ላቅ ያለ ተሳትፎና አበርክቶ ምስጋና አቅርበዋል።

በተገኘው ድል ሳንኩራራ በቀጣይ ሊያጋጥሙን ለሚችሉ ፈተናዎች ተግተን መዘጋጀት እንደሚገባንም አሳስበዋል።

የኢትዮጵያን የፖለቲካና የኢኮኖሚ ስብራቶች ለመጠገን የጋራ ርብርብ ማድረግ እንደሚገባም ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስምረውበታል፡፡

በየደረጃው ያለው አመራርም በጦርነቱ ጫና የደረሰበትን የብልፅግና ጉዟችንን ለማስቀጠል ታሪካዊ ኃላፊነቱን መወጣት እንዳለበት በአጽንኦት አሳስበዋል፡፡ 

ኢትዮጵያውያን በዘመቻው የተገኘውን የኅብረ ብሔራዊ አንድነት ስሜት በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባትና ሁለንተናዊ ብልጽግናችንን ለማረጋገጥ እንድንጠቀምበት ጥሪ አቀርባለሁ ማለታቸውን ከመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
Prime Minister Abiy Ahmed urged the leadership to be prepared for the challenges ahead
 ******************

 Federal institutions and senior officials of the Addis Ababa City Administration concluded their discussions on current national issues.

 The three-day evaluation training of the senior leaders of the Federal and Addis Ababa City Administration, which was held during the three-day discussion on the achievements, shortcomings and future direction of the campaign for national unity, ended today.

 In their discussions, the senior leaders stressed the importance of leading the way to victory in the war, which is crucial for the post-war stability and peace-building process.

 He affirmed that Ethiopia and Ethiopians have won the campaign.

 Despite the tragic loss of life and property caused by the campaign, the process has yielded many benefits, the administration said.

 It has been observed that the leadership's ability to work together for a common purpose, national unity, inclusive public participation and mutual support has helped to overcome common problems.

 The leaders carefully considered the pros and cons of the victories.

 He thanked Ethiopians for their contribution to the successful completion of the first phase of the National Unity Campaign, which was attended by Prime Minister Abiy Ahmed.

 He also emphasized the need to be prepared for the challenges ahead.

 He said joint efforts should be made to repair Ethiopia's political and economic divisions.

 He stressed that the leadership at all levels must fulfill its historic responsibility to continue the prosperity of the war-torn country.

 According to information obtained from the Government Communication Service, Ethiopians have called on the people to use the spirit of national unity gained during the campaign to rebuild the war-torn areas and ensure our overall prosperity.

check

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon