የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Sunday, January 2, 2022

የባህርዳር ሀገረ ስብከት መጭውን የልደት(የገና) በዓልን ምክንያት በማድረግ የትግራይ ወራሪ ቡድን ባደረሰው ጦርነት ለተጎዱ አካባቢዎች ማቋቋሚያ የሚውል የ4 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ።

የባህርዳር ሀገረ ስብከት መጭውን የልደት(የገና) በዓልን ምክንያት በማድረግ የትግራይ ወራሪ ቡድን ባደረሰው ጦርነት ለተጎዱ አካባቢዎች ማቋቋሚያ የሚውል የ4 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ።
*****
የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ዻዻስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፅዕ አቡነ አብርሃም እንደገለፁት ሰው በችግር ጊዜ መረዳዳት በጨነቀ ጊዜ ማጽናናት ከእግዚአብሔር የተሰጠን ፀጋ በመሆኑ በሀገረ ስብከቱ ስር ያሉ 40 የሚሆኑ ገዳማትና አድባራት ከነ አገልጋዮች በማስተባበር ካሁን በፊት ሲያደርግ ከቆየው ድጋፍ በተጨማሪ ከሀገረ ስብከት እስከ ታችኛው አጥቢያ ቤተክርስቲያን ድረስ የሚገኙ ምዕመናንና ምዕመናትን የተሳተፉበት ድጋፍ መሆኑን ተናግረዋል።

ቤተ ክርስቲያኗ ከጸሎት ባለፈ ለተራቡ፣ለተጠሙና ለተራዙ ወገኖቻችን መድረስ፣ ለፈረሱ የትምህርት፣ የጤና እና የኃይማኖት ተቋማት እንዲሁም የግለሰብና የመንግስት ቤቶችን መልሶ መጠገን ተገቢ በመሆኑ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አሳስበዋል።

ብፅዕነታቸው አያይዘውም ሰው ለሰው መዳህኒት መሆኑን ወደ ጎን በመተው አጥፊ ከሚሆን ይልቅ የሚጠቅመው ክፉውን ጊዜ ተደጋግፎና ተከባብሮ በማሳለፍ እና ክፍውን በጋራ ሀይ በማለት ለጋራ ከሰላምና ልማት በጋራ መቆም እንደሚገባ አባታዊ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።

የባህርዳር ከተማ ከንቲባ ዶ/ር ድረስ ሳህሉ በበኩላቸው በብፅዕ አቡነ አብርሃም የሚመራው የባህርዳር ሀገረ ስብከት ከዚህ በፊት የህልውና ዘመቻው ከጀመረ ጊዜ ጀምሮ ህዝቡን በጸሎት ከመጠበቅ ባሻገር እየተደረገ ያለው የገንዘብና የዓይነት ድጋፍ ከሚጠበቀው በላይ መሆኑን አስታውሰዋል።

በዛሬው ዕለትም መንፈሳዊና የቁሳዊ እንዲሁም ስነ ልቦናዊ ጉዳት ለደረሰባቸውና በከፍተኛ ችግር ውስጥ ለሚገኙ የጦርነት ቀጠና ሆነው ለቆዮ አካባቢዎች መልሶ ማቋቋሚያ የሚውል የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ 4 ሚሊዮን ብር ድጋፍ በማድረጋቸው በባህርዳር ከተማ ህዝብና መንግስት ስም የከበረ ምስጋና ያላቸው መሆኑን ገልፀዋል።

በመሆኑም ከተማ አስተዳደሩ በሚያከናውናቸው የህዝብ ልማትና ሰላም ግንባታ ተግባራት ላይ ሀገረ ስብከቱ ከጎናቸው እንደማይለይና የተጀመረውን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ያላቸውን የፀና እምነት ገልፀዋል ።

መረጃው የባህርዳር ከተማ የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት ነው።

የዛሬው አዲስ ዘመን ጋዜጣ

የአፄ ቴዎድሮስ ሹሩባ (ቁንዳላ) የሽኝት መርሐ-ግብር ተካሄደ

የአፄ ቴዎድሮስ ሹሩባ (ቁንዳላ) የሽኝት መርሐ-ግብር ተካሄደ 
******************** 

የአፄ ቴዎድሮስ ሹሩባ (ቁንዳላ) ከአዲስ አበባ ወደ ጎንደር የሽኝት መርሐ-ግብር ተካሂዷል። 

ሽኝቱ ከብሔራዊ ሙዚየም ተነስቶ ወደ 4 ኪሎ አደባባይ እንደሚደረግ ተገልጿል። 
 
በሽኝት መርሐ-ግብሩ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ጨምሮ አባት አርበኞች፣ ጥሪ የተደረገላቸው የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት፣ ታዋቂ ግለሰቦች፣ አርቲስቶች እና ሌሎች ተገኝተዋል። 

የአፄ ቴዎድሮስ የሹሩባ (ቁንዳላ) በጎንደር ከተማ ደማቅ አቀባበል እንደሚደረግለት ከጎንደር ከተማ ኮሙዩኒኬሽን የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
Emperor Tewodros Shuruba's Ceremony  was held
 ********************

 Emperor Tewodros Shuruba (Qundala) was flown from Addis Ababa to Gondar.

 It will be held at the 4 Kilo Square from the National Museum.

 Patriots, invited government officials, celebrities, artists and others were present at the event.

 According to Gondar Communication, Emperor Tewodros Shuruuba (Qundala) will be given a warm welcome in Gondar.

The TPLF has looted more than 1.5 billion birr worth of property in North Shoa, according to a study

አሸባሪው ሕወሓት በሰሜን ሸዋ ከ1.5 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት መዝረፉን ጥናት አመለከተ

አሸባሪው ሕወሓት በሰሜን ሸዋ በወረራ ይዞቸው በነበሩ አካባቢዎች አንድ ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የግለሰቦች ቤት ቁሳቁስና ዕቃዎች ዝርፊያና ውድመት ማድረሱን የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ባደረገው ጥናት ማረጋገጡን አስታወቀ።

በዩኒቨርሲቲው የጥራትና ምርምር ተባባሪ ዲን ዶክተር አራጋው አለማየሁ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ አሸባሪ ቡድኑ ህብረተሰቡ በቤት ውስጥ የሚገለገልባቸውን ከአንድ ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ እንደ ማንኪያ፣ ትሪ፣ ፍራሽ፣ ፍሪጅ፣ ቴሊቭዥኖችና የመሳሰሉትን ቁሳቁሶች በመዝረፍና በማውደም ኪሳራ አድርሷል።

የሽብር ቡድኑ በተለያዩ የሕዝብ ተቋማት ላይ ከፍተኛ ዝርፊያና ውድመት መፈጸሙን አውስተው፤ቡድኑ የአንድ ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር በላይ ዝርፊያና ውድመት ያስከተለው በግለሰቦች የቤት ቁሳቁስ ላይ ብቻ መሆኑን ተናግረዋል። 

ይህም የአማራን ሕዝብ የከፋ ድህነት ውስጥ ለመክተት አስቦና አልሞ ያደረገው መሆኑን ገልጸዋል።

በሰሜን ሸዋ በትምህርት ተቋማት ላይም አሸባሪው የሕወሓት ቡድን ከፍተኛ ውድመት ማድረሱን የጠቆሙት ዶክተር አራጋው፤ አጣዬ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤት ላይ ብቻ ከ54 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ወድሟል ሲሉ ተናግረዋል።

እንደ ዶክተር አራጋው ገለጻ፤ በሸዋሮቢት ከተማ 11 ነጥብ ዘጠኝ ሚሊዮን ብር ፣በቀወት ወረዳ 11 ነጥብ ሰባት ሚሊዮን ብር፣ በጣርማ በር አራት ነጥብ ሰባት ሚሊዮን ብር፣ በሞላሌ 25 ነጥብ አምስት ሚሊዮን እንዲሁም በመንዝ ጌራ 25 ነጥብ አራት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ላይ ውድመትና ዘረፋ ተፈጽሟል።

እንደ ዶክተር አራጋው ከሆነ፤ አሸባሪው የሕወሓት ቡድን በዞኑ በሚገኙ የተለያዩ ባንኮች ላይ ውድመት አድርሷል። በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላይ ብቻ በኤቴኤም ማሽን፣ ኮምፒውተርና መስኮቶች ላይ ያደረሰው ውድመት 30 ነጥብ አምስት ሚሊዮን ብር በላይ ይገመታል።

በአምስት ሆስፒታሎች በእያንዳንዳቸው ላይ 31 ሚሊዮን ብር በላይ ውድመትና ዘረፋ ማድረሱን የጠቆሙት ዶክተር አራጋው፤ ውድመቱ 155 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት መሆኑንም ገልፀዋል።

የዩኒቨርሲቲው ጥናት ሙሉ ሰሜን ሸዋን እንዳካተተ የጠቆሙት ዶክተር አራጋው፣ አምስት ከተማ አስተዳደሮችንና ስምንት ወረዳዎች ላይ የሽብር ቡድኑ ያደረሳቸውን ውድመቶች መሸፈኑንም ገልፀዋል።

በጠቅላላ በሰሜን ሸዋ ዞን በሁሉም ዘርፍ የደረሰው የንብረት ውድመት ጥናቱ ሲጠናቀቅ ይፋ እንደሚሆንም የዩኒቨርሲቲው የጥራትና ምርምር ተባባሪ ዲን ዶክተር አራጋው ጠቁመዋል።
The TPLF has looted more than 1.5 billion birr worth of property in North Shoa, according to a study

 According to a study conducted by Debre Berhan University, the terrorist group TPLF has looted and destroyed more than 1.5 billion birr worth of personal belongings in North Shoa.

 Dr. Aragaw Alemayehu, Dean of Quality and Research at the University, told the Ethiopian Press Agency:  The terrorist group looted and destroyed more than 1.5 billion birr worth of household items such as spoons, trays, mattresses, refrigerators, televisions, and so on.

 He recalled that the terrorist group had looted and destroyed several public institutions, adding that the group had looted and destroyed more than 1.5 billion birr in personal belongings.

 He said this was done with the intention of impoverishing the people of Amhara.

 Dr. Aragaw pointed out that the terrorist group TPLF has inflicted heavy casualties on educational institutions in North Shoa.  He said more than 54 million birr worth of property was destroyed at Ataye Technical and Vocational School alone.

 According to Dr. Aragaw:  More than 11.9 million birr worth of property was destroyed in Shewarobit town, 11.7 million birr in Kewet woreda, 4.7 million birr in Tarmaber, 25.5 million birr in Molale and 25.4 million birr in Menz Gera.

 According to Dr. Aragaw:  The terrorist group TPLF has destroyed several banks in the zone.  The damage to the Commercial Bank of Ethiopia alone is estimated at over 30.5 million birr.

 According to Dr. Aragaw, more than 31 million birr was destroyed and looted in five hospitals each.  He said the damage is estimated at over 155 million birr.

 Dr. Aragaw said the university study covered the entire North Shoa, adding that it covered the damage caused by the terrorist group to five city administrations and eight woredas.

 According to Dr. Aragaw, Dean of Quality and Research at the University, the damage to property in all sectors of North Shoa Zone will be announced upon completion.


Diaspora event in Meskel Square with photo

ዳያስፖራዎች የተሳተፉበት ስፖርታዊ እንቅስቃሴ በመስቀል አደባባይ በፎቶ 

Diaspora event in Meskel Square with photo

Attaye Hospital has begun normal operation

የአጣዬ ሆስፒታል ስራ መጀመሩ ተገለፀ
 
እንደሚታወቀው በሰሜን ሸዋ የአጣዬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በጦርነቱ ሙሉ በሙሉ ውድመት ደርሶበት ስራ ማቆሙ ይታወቃል።ይህን ተከትሎ የአጣዬ ሆስፒታልን ስራ ለማስጀመርና መልሶ ለማቋቋም የወራቤ ኮም/ስፔ/ሆስፒታል ሃላፊነት በመውሰድ የህክምና ቡድን በማደራጀት እንዲሁም ለድንገተኛ ፤ለእናቶችና ህጻናት አገልግሎት የሚያስፈልጉ የህክምና መሳሪያ, መድሃኒትና ሌሎች ዕቃዎችን በመያዝ ከሳምንት በፊት መንቀሳቀሳቸው ይታወቃል።ቡድኑ አጣዬ ሆስፒታል በመድረስ የያዙትን ግብዓት በማስረከብ ከአጣዬ ሆስፒታል ማኔጅመንት ጋር በመሆን ሁሉንም አገ/ት መስጫ ክፍሎችን በመዞር ችግሮችን በዝርዝር በመለየት የሙያና የስነልቦና ድጋፍ በማድረግ ታላቅ ሃላፊነት በመወጣት አገ/ት በማስጀመር ተመልሰዋል።ቡድኑ እንደተመለሱም  ለሆስፒታሉ ማኔጅመንት የተለዩ ዝርዝር ጉዳዮችን በማቅረብ በአጭርና በረጅም ጊዜ የሚፈቱትን በመለየት አቅርቧል።በተለዩ ችግሮች መሰረት ቅድሚያ የሚሰጣቸውን በመለየት ለሁለተኛ ዙር የተለያዩ የህክምና መሰሪያዎችን፤መድኃኒቶችን በመያዝ ወደ አጣዬ ሆስፒታል በመዉሰድ በአሁኑ ሰዓት የተመላላሽ፤ድንገተኛ ፤ተኝቶ ህክምና፤ላብራቶሪ ፤ፋርማሲ አገልግሎት መጀመሩን የአጣዬ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ አቶ አራጋው የገለፁ ሲሆን ለተደረገላቸው ድጋፍ እጅግ ደስተኛ መሆናቸውን በመግለፅ የወራቤ ኮም/ስፔ/ሆስፒታል የማይተካ ወንድማማችነት ስላሳየን ከፍ ያለ ምስጋና አቅርቧል።ይህ ድጋፍ የአጣዬ ሆስፒታል ሙሉ አገልግሎት እስኪጀምር ድረስ የወራቤ ኮም/ስፔ/ሆስፒታል ድጋፉን እንደሚቀጥል የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ አቶ ጀማል ሽፋ የገለፁ ሲሆን የህክምና ቡድኑ ላደረገው ድጋፍም  ምስጋና አቅርቧል።

It is announced that the work of Attaye Hospital has begun

 It is known that Attaye Primary Hospital in North Shoa was completely destroyed during the war.  The team arrived at Ataye Hospital and handed over their resources to Ataye Hospital Management.  Ato Aragaw, General Manager of Attaye Hospital, said that the outpatient, emergency, inpatient, laboratory and pharmaceutical service has just started.  He thanked the hospital for its unwavering brotherhood.

Saturday, January 1, 2022

24 suspects arrested in Addis Ababa for robbing foreigners

ታህሳስ 23፣ 2014

በአዲስ አበባ በቡድን ተደራጅተው የውጭ አገር ዜጎች ላይ ዝርፊያ ሲፈፅሙ የነበሩ 24 ተጠርጣሪዎች ተያዙ፡፡ 

የዘራፊዎች ዓላማ ኢትዮጵያ ሰላም እንደሌላት በማስመሰል ከሌሎች ሀገሮች ጋር ለማቃረን ነው ሲል ፖሊስ ተናግሯል፡፡ 

ንጋቱ ሙሉ

January 01, 2014

 24 suspects arrested in Addis Ababa for robbing foreigners

 "The purpose of the thugs is to disguise Ethiopia as a country without peace," he said.

 The whole morning




check

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon