የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Saturday, January 8, 2022

Yes! Yebbo has moved to a new location:





It is a new dawn!

It is a new day

It is a new year!

It is a new office!

 

Yes! Yebbo has moved to a new location:

We are now located at 3078 El Cajon Blvd in San Diego,

California 92104, between Ohio St & Illinois St.

It is easily accessible by car or bus with plenty of street parking. 

While our office is upstairs, if you have disability or difficulty to climb stairs we can send someone to the lobby to help you.

Yebbo Communication Network is welcoming all our existing & new clients to our new office.

 These are some of the services that we are offering:

    ⁃    Income tax return preparation powered by Yebboo Tax:

We are experts on tax return preparations incomes generated from regular employees with W-2s like Nurses, cashiers, teachers, military personnel and similar occupations and gig workers If you are a working for ride sharing company part time or full time with 1099s tax payers working for ride sharing company part time or full time like Uber, Lyft, Doordash, InstacartA or similar companies.

We are also experts on mixed income earners who earns income from their regular jobs and other sources such as consultants, temporary workers, independent contractors,   unemployment income, SBA grants or loans, etcetera.

We are IRS approved eFile providers and CTEC certified California tax preparers. We are listed on the IRS’s web site as a trusted tax preparer with several years of experience. 

We offer "contact-less" tax return preparation   services to reduce the risk of spreading COVID-19.

    ⁃    Notary Public Service: 

We are commissioned by the California Secretary of State doing Notary since 2002.  We also offer Authentication &  Apostille services for documents that will be used in foreign countries

    ⁃    Global Passport Photo service: 

We take photos for immigration applications. We are experts on passport and visa photos for passports for Canada, China, Ethiopia, the EU, Australia and several other countries. For the complete list of countries we are offering please visit our web site www dot yebbo dot com slash

 

We offer digital passport photos and sign on passport photos when it is  required. Our passport photos meet or exceed several countries' government guidelines.

 

    ⁃    Translation & Localization services by Ethiotrans.com

We offer more than 150 languages including Spanish, Arabic, Chinese, Amharic, Somali, Dinka, Nuer, Oromo, Tigrigna and several other languages. For complete list of languages please visit is www dot ethiotrans dot com

 

We offer medical and court interpretation, voiceover, transcription & subtitling for movies and feature videos.

 

    ⁃    Engineering & Design: 

We provide multilingual website and app development services that targets the global market.

 

    ⁃    LiveScan & fingerprinting Services: 

 

We offer both ink & digital fingerprinting services.

 

    ⁃    Print & Design: 

We have in-house graphic design and printing services for all your  (multilingual) business needs. 

    ⁃    Travel & Tours: Powered by YebboTravel  

We have the best negotiated rate for international air, safari, cruise and tropical gateway travelers. We have access for best rate for hotel, air, car, for individual travelers. We work with all major airlines United, Delta, American, Alaskan, JetBlue, Frontier airlines. Also we are partners with international airlines such as Ethiopian Airlines, Lufthansa, Emirates, Qatar, Turkish Airlines British Airways, Japan Air, and several domestic and international carriers, please see the completed list of airlines from our web site www dot yebbo dot com.

For international travelers we also have passport and visa processing services.

 

For more information please stop by our office or give us a call at (619) 255-5530.

Visit us online at our website www dot yebbo dot com

 

Yebbo dot com

You’re one Stop Global Business Center.

Serving you since 1999

Thank you

 



--

Thank you,

Yebbo Communications Network/Ethiotrans.com

WE'VE  MOVED !

One Stop Global Solution Provider, Since 1999
3078 El Cajon Blvd 
San Diego, CA 92104, U.S.A
Tel: (619) 255 5530
 Fax: (619) 282 9326
Join us at at Facebook fb.com/yebbo  Follow us at Twitter twitter.com/yebbo

የዩናይትድ ስቴትስ መመሪያ ከኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ጋር በሚደረግ ውይይት ላይ

Briefing on 6 January 2022 by Ned Price, Spokesman

When it comes to Ethiopia, I can confirm that Special Envoy Feltman met this morning with Prime Minister Abiy. They held constructive, substantive discussions. Those discussions covered the importance of the bilateral relationship as well as broader regional issues. The special envoy is still on the ground, and the meeting between him and the prime minister concluded all – not all that long ago. And so we will have more details once Ambassador Feltman is – has returned to the United States. We certainly hope, I will say in the interim, that any positive momentum from his discussions can be quickly realized. And we’ll be working with our – with the Government of Ethiopia to see to it that the prospects for realizing that positive momentum are achieved.

You didn’t ask this specifically, but you will have also seen, Shaun, that the Secretary issued a statement today about the transition we anticipate in the coming days in this role. And Ambassador Feltman had the opportunity to formally let the prime minister know of his intention to step down and for Ambassador Satterfield to take on the role of the special envoy for the Horn of Africa in the coming days.

Broadly, we continue to call for an immediate cessation of hostilities and end human rights atrocities, unhindered humanitarian access, and a negotiated resolution to the conflict. All of those topics were raised and were discussed during the special envoy’s discussions with the prime minister earlier today….

QUESTION: Hi, Ned. Thanks for doing this. China said today that it would appoint a special envoy to foster peace in the Horn of Africa and wanted to shift focus on the continent to trade over infrastructure. Does the State Department have a reaction to this? And is the U.S. concerned that its sanctions against Eritrea and cutting Ethiopia off from AGOA is further pushing Horn of Africa countries toward China?

MR PRICE: Thanks, Daphne. So we’re aware of the reports you reference, namely that the PRC will appoint a special envoy for the Horn of Africa. We are committed to promoting peace, security, prosperity in the Horn and we’ll work with all partners who share our objectives in that.

You heard this when the Secretary was on the continent several weeks ago, but our engagement in Africa is based on sustained and transparent collaboration with partners across the continent and the broader international community. And let me just hone in on that word, “partners.” The relationships that we seek to have with countries across Africa are relationships fundamentally predicated on the concept of partnership. We don’t ask our partners to choose between the United States and any other country. That includes the PRC. What we seek is not to make them choose, but to give them choices.

And you heard from the Secretary when we were in Kenya and Nigeria and Senegal about the choice and the – in the type of partnership that the United States offers to the countries of Africa. These are partnerships that are based on mutual opportunity, mutual respect, the types of investments that the United States seeks to make. Whether it is private sector investment, whether it is through the Build Back Better World program, whether it is through other U.S. Government programs and through partner programs, our – is – it furthers our goal of partnerships that are mutually beneficial and that are empowering for the countries of Africa with whom we are – with whom we have these constructive relationship

Friday, January 7, 2022

Terrorism TPLF commits atrocities at Meskel Kibra Primary School in Lalibela

አሸባሪው ህወሓት በላሊበላ ከተማ የመስቀል ክብራ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስነዋሪና አሳፋሪ ድርጊቶችን ፈፅሟል
****************************

አሸባሪው ህወሓት በላሊበላ ከተማ በሚገኘው የመስቀል ክብራ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስነዋሪና አሳፋሪ ድርጊቶችን መፈጸሙን የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር ረዳ ሲሳይ ገለጹ።

ርዕሰ መምህሩ እንደተናገሩት፤ አሸባሪው ህወሓት በግፍ የገደላቸውን ንፁሃን አስከሬን በትምህርት ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ በጅምላ በመቅበር አስነዋሪና አሳፋሪ ድርጊት ፈጽሟል።

በመንግሥትና በበጎ አድራጊዎች ከ800 ሺህ ብር በላይ በሆነ ወጪ የተደራጀም የትምህርት ቤቱ ቤተመፃሕፍትም ሙሉ በሙሉ በማውደም የጭካኔ በትሩን እንዳሳረፈበት ርዕሰ መምህሩ ለኤፍቢሲ ገልጸዋል።
Terrorist TPLF commits atrocities at Meskel Kibra Primary School in Lalibela
 *******************************

 Terrorism TPLF commits atrocities at Meskel Kibra Primary School in Lalibela

 According to the principal:  The terrorist TPLF committed a shameful act by burying the bodies of innocent people in the school grounds.

 The principal told the FBC that the school library, which was organized by the government and charities at a cost of over 800,000 birr, had been completely destroyed.ፕ

Thursday, January 6, 2022

A cannon will be fired at 12 noon on Christmas Day

የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12፡ዐዐ ሰዓት ላይ መድፍ  ይተኮሳል 
******************

ታህሳስ 29/2ዐ14 ዓ.ም የሚከበረውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ  ከንጋቱ 12፡ዐዐ ሰዓት ላይ መድፍ የሚተኮስ መሆኑን የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።

በዓሉን አስመልክቶ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስም የኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክቶሬት ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በላከው መልዕክት አስታውቋል።
የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12፡ዐዐ ሰዓት ላይ መድፍ  ይተኮሳል 
******************

ታህሳስ 29/2ዐ14 ዓ.ም የሚከበረውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ  ከንጋቱ 12፡ዐዐ ሰዓት ላይ መድፍ የሚተኮስ መሆኑን የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።

በዓሉን አስመልክቶ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስም የኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክቶሬት ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በላከው መልዕክት አስታውቋል።

A cannon will be fired at 12 noon on Christmas Day
 ******************

 The Ministry of Defense of the Federal Democratic Republic of Ethiopia (FDRE) has announced that a cannon will be fired at 12 noon on the occasion of Christmas Day, December 29, 2011.

 The Directorate General of Indoctrination said in a message to Ethiopian Television that nine cannons will be fired on the occasion.
 A cannon will be fired at 12 noon on Christmas Day


እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ! by PM Abiy Ahmed

እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ!

የዘንድሮውን የልደት በዓል የምናከብረው የመከራችን ዘመን እያከተመ፣ የችግራችን ቋጠሮ እየተፈታ፣ የሰቆቃችን ምንጭ ላይመለስ እየደረቀ ባለበት ወቅት ነው። መከራችንን ከኋላችን ጥለን ተስፋችንን አሻግረን እያየን የምናከብረው በዓል ነው።

የክርስቶስ ልደት የአዲስ ተስፋ ጅማሬ የብሩህ ዘመን ማብሠሪያ ነው። የጭንቁ ጊዜ እያለፈ መሆኑ፣ የመከራው ዘመን እየተገባደደ መምጣቱ፣ ጨለማው በብርሃን መሸነፉ፣ የኃጢአት እሥር አብቅቶ ነጻነት መቅረቡ የተበሠረበት ነው። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከመወለዱ በፊት የነበረው ዘመን ዓመተ ፍዳ ነበር። ሰው የፈጣሪውን መመሪያ ተላልፎ የተከለከለውን በመፈጸሙ ምክንያት፣ ርግማን ወርዶበት ከገነት ተባርሮ የኖራቸው እነዚያ ዘመናት፣ በድቅድቅ ጨለማ የተሞሉ ነበሩ። ጊዜው ደርሶ ክ በቤተልሔም ሲወለድ፣ የኩነኔው ዘመን በሥርየት ተለውጦ የምሕረት ዘመን ተብሏል። 
የሰው ልጅ ድኅነት በጽንሰት ተጀመረ፣ በልደት ተበሠረ፣ በስቅለት ተፈጸመ፤ በትንሣኤ ተደመደመ። እያንዳንዱ ምእራፍ በፈተናና በደስታ ነበር የታለፈው። የክርስቶስ ልደት የምሕረት ጊዜ መቅረቡን እንጂ ሁሉም ነገር መጠናቀቁን አላበሠረንም። ዕለተ ስቅለቱ ደርሶ አዳም ከዲያብሎስ ባርነት፣ ከኃጢአት ቀንበር ነጻ እስከወጣበት ጊዜ ድረስ፣ በመንገዱ ብዙ ውጣ ውረዶች አጋጥመዋል። የሄሮድስ የሞት ዐዋጅ፣ ስደት፣ እንግልት፣ ረሃብ፣ ጥማት፣ ነበረ። 

ጠላታችን ዲያብሎስ በማይታክት ተንኮሉ አዳምን እስከ መጨረሻው ከፈጣሪው አቆራርጦ ለማኖር ከጽንሰቱ እስከ ስቅለቱ ያልፈነቀለው ድንጋይ፣ ያልፈጸመው ሤራ አልነበረም። ጭፍራዎቹን አሠማርቶ ብዙዎች ከእውነት ጋር እንዳይቆሙ አድርጓል። ሐሰትን እየፈበረከ የክርስቶስን ስም እንዲያጠፉ አድርጓል። ብዙዎች ወደ ክርስቶስ እንዳይሄዱ ተከታዮቹን አስፈራርተዋል። ወደ ክርስቶስ የመጡትን ትታችሁ ውጡ ብለዋል። ሐዋርያትን ጭምር በገንዘብ አስክደዋል። የውጭ ጠላቶች ሮማውያን፣ ከውስጥ ባንዳዎች አይሁድ ጋር አንድ ሆነው ክርስቶስን አሳድደዋል።
http://ethiovibes.blogspot.com/2022/01/by-pm-abiy-ahmed.html
የኢትዮጵያ ጠላቶችም ሊወለድ ያለውን ተስፋችንን ሊያጨነግፉ ለዓመታት ታግለዋል። ሲጸነስ ሊያጨናግፉት ሞክረው ነበር። መወለዱን ሲያውቁ ያልፈጸሙት የግፍ ዓይነት የለም። ግጭቶችን እየጠመቁ ሕዝብን ከሕዝብ ሲያጋጩ፣ በየደረሱበት ንጹሐንን ሲያፈናቅሉና ከሕጻናት እስከ አዛውንት ያገኙትን ሲያሰቃዩና በጭካኔ ሲገድሉ ነበር። የሀገራችን የመዳንዋ ጊዜ የማይመጣ እስኪመስል ድረስ መከራችን በዝቶ ታይቷል። እንደ ሄሮድስ ያሉ አበጋዞች ብሩህ ተስፋችንን ሊያጨልሙ ባለ በሌለ ጉልበታቸው ታግለዋል። አንድነታችንን ሊንዱ ተባብረዋል፤ ሀገራችንን ሊያፈርሱ እስከ ሲኦል ለመውረድ ምለዋል። ኢትዮጵያ በዚያ ሁሉ መከራ ውስጥ አልፋ እዚህ ደርሳለች። የተረገዘው የለውጥ ጽንስ ተወልዶ እያደገ ነው። ኢትዮጵያም በሚወረወሩባት ፍላጻዎች ድልድዮችን እየገነባች፣ ተስፋዋን ለመፈጸም ከመጓዝ ያገዳት የለም።

ውድ ወገኖቼ፣
ሰው በሕይወቱ እጅግ ወሳኝ ከሆኑ ቀናት መካከል ሁለቱ፣ የተወለደበትና ለምን እንደተወለደ ያወቀበት ቀናት ናቸው ይባላል። ሁላችንም ያለ አንድ ዓላማ አልተፈጠርንም። አንቱ የምንላቸው ቀደምቶቻችን አንቱ ያስባላቸው ጉዳይ ለምን እንደተወለዱ ማወቃቸው ነው። ኢትዮጵያዊ ሆነን መወለዳችን ያለ ምክንያት እንዳልሆነ አስበን ሀገራችንን ከጥገኝነት የሚያላቅቅ፣ ወገናችንን ከድህነት አዙሪት የሚገላግል፣ ኢትዮጵያን ወደ ብልጽግና ጎዳና የሚያስገባ፣ ኢትዮጵያ ራሷን በሁሉም ነገር ችላ እንድትቆም የሚያደርግ፣ አንድ ቁም ነገር ሠርተን ማለፍ አለብን። 
ለዚህ ደግሞ ከአሁን የተሻለ ጊዜ የለም። አሁን የምንገኝበት ወቅት ከትውልድ ወደ ትውልድ ሊሸጋገር የሚችል አንጸባራቂ ገድል የሚሠራበት፣ በኩራት የሚነገር ታሪክ የሚጻፍበት ወሳኝ ወቅት ነው። 

የኢትዮጵያ ቀን ሊነጋ ጽልመቱን ሰንጥቆ ጉዞ ጀምሯል፣ ጀንበሯ ደምቃ ልትወጣ ከጨለማው ጋር ትግል ላይ ናት። በዚህ ወሳኝ ወቅት ሁላችንም ዐቅማችን የፈቀደውን መሥራት ከቻልን፣ ያለ ጥርጥር የኢትዮጵያ ነገ ብሩህ ይሆናል፤ የመከራ ዘመንዋ እስከ ወዲያኛው ይሸኛል። ኢትዮጵያም የማትደፈር፣ የምትታፈር ሀገር ሆና በዐለት ላይ ትቆማለች።

ኢትዮጵያን ለማገልገል ስንነሣ ልብ ማለት የሚገባን ነገር አለ። የሰነቅነው ዓላማ የቱንም ያህል የገዘፈና የተቀደሰ ቢሆን፣ ትኅትና ካልታከለበት ትርጉም የለውም። ታላላቅ ግቦች ፍጻሜያቸው ብቻ ሳይሆን አፈጻጸማቸውም ታላቅና አስደናቂ ነው። የክርስቶስ ልደትም የሚያስተምረን ይሄን ነው። ዓለምን ለማዳን እግዚአብሔር አንድያ ልጁን ለታላቅ ዓላማ ሲልከው፣ ከታላላቅ ሰዎች ይልቅ እረኞችን፤ ከታዋቂዎች ይልቅ ከብቶችን፤ በጌጣጌጥ ከተንቆጠቆጡ እልፍኞችና ቤተ መንግሥቶች ይልቅ በረትን መረጠ። ዓለምን ማዳንን ያህል ታላቅ ሥራ በትኅትና ነው የተፈጸመው። ታላላቅ ግቦች በትኅትና ተጀምረው፣ በትኅትና የሚጠናቀቁ መሆናቸውን መድኃኔዓለም ክርስቶስ አስተምሮናል።

ዛሬ በኃይልና በትዕቢት ተወጥረን የምንጀምራቸውና “በእኔ ዐውቅልሃለሁ” ስሜት ተኮፍሰን የምንሠራቸው ሥራዎች ዘላቂ እድሜ ሊኖራቸው አይችልም። ከድሃው ሕዝብ ርቀን፣ በጌጣጌጥ በተንቆጠቆጡ ቢሮዎች ውስጥ ተቆልፈን፣ በዘመናዊ መኪኖች ተንፈላስሰን የምንወጥናቸው ዕቅዶች ቢተገበሩም ቆይተው ይፈርሳሉ። በተቃራኒው ወደ ታች ወርደን ከሕዝቡ ጋር የነደፍናቸው ግቦች፣ ጀምረን ባንጨርሳቸው እንኳን፣ ትውልድ ተረክቦ ከዳር ያደርሳቸዋል።

ሌላው የልደት በዓል በሕዝበ ክርስቲያኑ ዘንድ የእርቅ ምልክት ተደርጎም ይታሰባል። በፈጣሪና በአዳም መካከል የጸብ ግድግዳ የፈረሰው መጀመሪያ በቃሉ ነበር፤ “ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ” በሚል ቃል። የክርስቶስ መወለድ ቃሉ ወደ ተግባር መለወጡን፣ የእርቁን አይቀሬነት አሳይቷል። በዲያቢሎስ ገፋፊነት ሕግ የጣሰው፣ በደል የፈጸመው አዳም ሆኖ ሳለ ለእርቅ ልጁን አሳልፎ የሰጠው ግን ፈጣሪ ነው። አዳምን ለማዳን፣ ከሐጥያት ቀንበር ለማላቀቅ ክርስቶስ ሰው ሆኖ በሥጋ በመወለዱ ክብሩ ጨመረ እንጂ አልቀነሰም። 

በየዘመናቱ በሚነሱ የዲያቢሎስ ጭፍሮች አሳሳችነት በሀገራችን ግጭቶች ተፈጥረው ያውቃሉ። ግጭቱን ተከትሎ የሚወረወረው የበደል ሥለት አብረው የሚያኖሩ እሴቶቻችንን ሊበጥስ ታግሏል። ነገር ግን ጨርሶ አልቆረጣቸውም። ማህበራዊ እሴቶቻችን በይቅርታ እየታሹ፣ በእርቀ ሰላም ተጠግነው ወደ ቦታቸው ይመለሳሉ። እስከ አሁንም ሀገር አድርጎ ያቆየን ይሄ ሂደት ነው።

ጁንታው መከላከያ ሠራዊታችን ላይ የፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ የተፈጠረውን ግጭት ጨምሮ በሌሎች ምክንያቶች በሀገራችን የተፈጸሙ መበዳደሎችን ለመሻር በዚህ ሰዓት ሀገራዊ እርቀ ሰላም ያስፈልገናል። አንድነታችንን ለማስጠበቅ ስለሚያስችለን፣ በእርቀ ሰላሙ ኢትዮጵያ አትራፊ እንደምትሆን እሙን ነው። በሰውና በፈጣሪ እርቅ ምክንያት የከሠረው አሳሳቹ ዲያብሎስ እንደሆነው ሁሉ፣ በሀገራችን እርቀ ሰላም ምክንያት የሽብር ቡድኖቹ የሕወሃትና የሸኔ እኩይ ዓላማ፣ እንዲሁም የታሪካዊ ጠላቶቻችን ሕልም ይከሽፋል።

በድጋሚ መልካም የልደት በዓል ይሁንልን።

ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር!! ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ታኅሣሥ 28 ቀን 2014 ዓ.ም.

Happy Birthday to Jesus Christ!

 We celebrate this birthday at a time when our troubles are coming to an end, our problems are being solved, and the source of our sorrows is drying up.  It is a holiday that many dread.

 The birth of Christ is the beginning of a new era of hope.  The good news is that the tribulation is over, that the tribulation is coming to an end, that darkness has overtaken it, and that the bondage of sin is at hand.  The year before our Lord Jesus Christ was born was a new year.  Those days in which man was cast out of heaven because of the transgression of the Creator's command and the forbidden, were filled with utter darkness.  When the time came for Christ to be born in Bethlehem, the time of judgment was changed to atonement and was called the Age of Mercy.

 Mankind's poverty began with conception, birth, and crucifixion;  It ended with the resurrection.  Each chapter was filled with trials and tribulations.  The birth of Christ did not mean that everything was over, but that the time of mercy had arrived.  Until the day of the crucifixion, when Adam was delivered from the bondage of the devil, from the yoke of sin, he faced many difficulties along the way.  Herod's decree was death, persecution, oppression, famine, and thirst.

 It was not a stone unturned that unleashed by our enemy, the Devil, from the beginning of his incarnation to the time of his crucifixion, in order to cut off Adam from his Creator.  He sent his troops and prevented many from taking a stand for the truth.  He falsely accused them of defaming Christ.  He warned his followers not to turn to Christ.  Leave those who have come to Christ and leave.  They even robbed the apostles.  Foreign enemies, like the Romans, persecuted the Jews, along with the Jews.

 Ethiopia's enemies have also struggled for years to undermine our hopes of being born.  They tried to abort him during his pregnancy.  There is nothing wrong with wanting to know that he was born.  They were baptizing conflicts, displacing people, displacing innocent people, and torturing and killing innocent people, young and old.  Our suffering is so great that it seems that the time of salvation for our country does not come.  Proponents of her case have been working to make the actual transcript of this statement available online.  Lindu united us,  They swore to go down to hell to destroy our country.  Ethiopia has come through all these hardships.  The pregnant fetus is born and grows.  As Ethiopia builds bridges with arrows, nothing can stop it from fulfilling its promise.

 My dear friends,
 Two of the most important days in a person's life, where he was born and why he was born

A man rescued from a robbery by TPLF forces by hiding 26 school computers

26 የትምህርት ቤት ኮምፒውተሮችን በመደበቅ  ከአሸባሪው የህወሓት ኃይሎች ዘረፋ የታደጉት ግለሰብ
**********************

በሰሜን ወሎ መቄት ወረዳ ወቄጣ ቀበሌ  ነዋሪ የሆኑት አቶ ምስጋን አለቤ የወቄጣ አንደኛ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ትምህርት ቤት ንብረት የሆኑ 26 ኮምፒውተሮችን በቤታቸው በመደበቅ  ከአሸባሪው  የህወሀት ሀይሎች ዘረፋ አድነዋል።

አቶ ምስጋን አለቤ በቤታቸው በርካታ ኮምፒወተሮችን በማስቀመጣቸው የመንግስት ንብረት ለማዳን ደብቀሀል በሚል በአሸባሪው የህወሓት ታጣቂ እንደሚታሰሩና እንደሚገደሉ  ማስፈራረያ ቢደርስባቸውም የህዝብ ሀብትን ለዘራፊ አሳልፈው አልሰጡም።።

አቶ ምስጋን አካባቢያቸው ለአምስት ወራት በወረሪው ቡድን ተይዞ የቆየ ቢሆንም መንደራቸውን ባለመልቀቃቸው  የትምህርት ቤቱን ንብረት  ከአሸባሪው የህወሓት ታጣቂዎች ዝርፊያ እና ውድመት ጠብቀው አቆይተዋል።

በንብረቴ ተሆነ

 A man rescued from a robbery by TPLF forces by hiding 26 school computers
 **********************

 Misgan Alebe, a resident of Weketa Kebele in North Wollo Meket Woreda, hid 26 computers belonging to the Wolketa Primary School from his home and rescued him from the looting by TPLF forces.

 Misgan Alebe had several computers in his house and was threatened with arrest and death by a TPLF terrorist for allegedly hiding government property, but he did not hand over public resources to the robber.

 Misgan, who has been in the area for five months, has not left his village and has protected school property from looting and destruction by TPLF militants.

 It happened on my property

""የዘንድሮውን የልደት በዓል የምናከብረው የመከራችን ዘመን እያከተመ፣ የችግራችን ቋጠሮ እየተፈታ፣ የሰቆቃችን ምንጭ ላይመለስ እየደረቀ ባለበት ወቅት ነው።"-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ

""የዘንድሮውን የልደት በዓል የምናከብረው የመከራችን ዘመን እያከተመ፣ የችግራችን ቋጠሮ እየተፈታ፣ የሰቆቃችን ምንጭ ላይመለስ እየደረቀ ባለበት ወቅት ነው።"-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ 
********************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል  የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

የመልዕክቱ  ሙሉ  ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፡፡

እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ!

የዘንድሮውን የልደት በዓል የምናከብረው የመከራችን ዘመን እያከተመ፣ የችግራችን ቋጠሮ እየተፈታ፣ የሰቆቃችን ምንጭ ላይመለስ እየደረቀ ባለበት ወቅት ነው። መከራችንን ከኋላችን ጥለን ተስፋችንን አሻግረን እያየን የምናከብረው በዓል ነው።
የክርስቶስ ልደት የአዲስ ተስፋ ጅማሬ የብሩህ ዘመን ማብሠሪያ ነው። የጭንቁ ጊዜ እያለፈ መሆኑ፣ የመከራው ዘመን እየተገባደደ መምጣቱ፣ ጨለማው በብርሃን መሸነፉ፣ የኃጢአት እሥር አብቅቶ ነጻነት መቅረቡ የተበሠረበት ነው። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከመወለዱ በፊት የነበረው ዘመን ዓመተ ፍዳ ነበር። ሰው የፈጣሪውን መመሪያ ተላልፎ የተከለከለውን በመፈጸሙ ምክንያት፣ ርግማን ወርዶበት ከገነት ተባርሮ የኖራቸው እነዚያ ዘመናት፣ በድቅድቅ ጨለማ የተሞሉ ነበሩ። ጊዜው ደርሶ ክርስቶስ በቤተልሔም ሲወለድ፣ የኩነኔው ዘመን በሥርየት ተለውጦ የምሕረት ዘመን ተብሏል። 

የሰው ልጅ ድኅነት በጽንሰት ተጀመረ፣ በልደት ተበሠረ፣ በስቅለት ተፈጸመ፤ በትንሣኤ ተደመደመ። እያንዳንዱ ምእራፍ በፈተናና በደስታ ነበር የታለፈው። የክርስቶስ ልደት የምሕረት ጊዜ መቅረቡን እንጂ ሁሉም ነገር መጠናቀቁን አላበሠረንም። ዕለተ ስቅለቱ ደርሶ አዳም ከዲያብሎስ ባርነት፣ ከኃጢአት ቀንበር ነጻ እስከወጣበት ጊዜ ድረስ፣ በመንገዱ ብዙ ውጣ ውረዶች አጋጥመዋል። የሄሮድስ የሞት ዐዋጅ፣ ስደት፣ እንግልት፣ ረሃብ፣ ጥማት፣ ነበረ። 

ጠላታችን ዲያብሎስ በማይታክት ተንኮሉ አዳምን እስከ መጨረሻው ከፈጣሪው አቆራርጦ ለማኖር ከጽንሰቱ እስከ ስቅለቱ ያልፈነቀለው ድንጋይ፣ ያልፈጸመው ሤራ አልነበረም። ጭፍራዎቹን አሠማርቶ ብዙዎች ከእውነት ጋር እንዳይቆሙ አድርጓል። ሐሰትን እየፈበረከ የክርስቶስን ስም እንዲያጠፉ አድርጓል። ብዙዎች ወደ ክርስቶስ እንዳይሄዱ ተከታዮቹን አስፈራርተዋል። ወደ ክርስቶስ የመጡትን ትታችሁ ውጡ ብለዋል። ሐዋርያትን ጭምር በገንዘብ አስክደዋል። የውጭ ጠላቶች ሮማውያን፣ ከውስጥ ባንዳዎች አይሁድ ጋር አንድ ሆነው ክርስቶስን አሳድደዋል።

የኢትዮጵያ ጠላቶችም ሊወለድ ያለውን ተስፋችንን ሊያጨነግፉ ለዓመታት ታግለዋል። ሲጸነስ ሊያጨናግፉት ሞክረው ነበር። መወለዱን ሲያውቁ ያልፈጸሙት የግፍ ዓይነት የለም። ግጭቶችን እየጠመቁ ሕዝብን ከሕዝብ ሲያጋጩ፣ በየደረሱበት ንጹሐንን ሲያፈናቅሉና ከሕጻናት እስከ አዛውንት ያገኙትን ሲያሰቃዩና በጭካኔ ሲገድሉ ነበር። የሀገራችን የመዳንዋ ጊዜ የማይመጣ እስኪመስል ድረስ መከራችን በዝቶ ታይቷል። እንደ ሄሮድስ ያሉ አበጋዞች ብሩህ ተስፋችንን ሊያጨልሙ ባለ በሌለ ጉልበታቸው ታግለዋል። አንድነታችንን ሊንዱ ተባብረዋል፤ ሀገራችንን ሊያፈርሱ እስከ ሲኦል ለመውረድ ምለዋል። ኢትዮጵያ በዚያ ሁሉ መከራ ውስጥ አልፋ እዚህ ደርሳለች። የተረገዘው የለውጥ ጽንስ ተወልዶ እያደገ ነው። ኢትዮጵያም በሚወረወሩባት ፍላጻዎች ድልድዮችን እየገነባች፣ ተስፋዋን ለመፈጸም ከመጓዝ ያገዳት የለም።

ውድ ወገኖቼ፣
ሰው በሕይወቱ እጅግ ወሳኝ ከሆኑ ቀናት መካከል ሁለቱ፣ የተወለደበትና ለምን እንደተወለደ ያወቀበት ቀናት ናቸው ይባላል። ሁላችንም ያለ አንድ ዓላማ አልተፈጠርንም። አንቱ የምንላቸው ቀደምቶቻችን አንቱ ያስባላቸው ጉዳይ ለምን እንደተወለዱ ማወቃቸው ነው። ኢትዮጵያዊ ሆነን መወለዳችን ያለ ምክንያት እንዳልሆነ አስበን ሀገራችንን ከጥገኝነት የሚያላቅቅ፣ ወገናችንን ከድህነት አዙሪት የሚገላግል፣ ኢትዮጵያን ወደ ብልጽግና ጎዳና የሚያስገባ፣ ኢትዮጵያ ራሷን በሁሉም ነገር ችላ እንድትቆም የሚያደርግ፣ አንድ ቁም ነገር ሠርተን ማለፍ አለብን። 

ለዚህ ደግሞ ከአሁን የተሻለ ጊዜ የለም። አሁን የምንገኝበት ወቅት ከትውልድ ወደ ትውልድ ሊሸጋገር የሚችል አንጸባራቂ ገድል የሚሠራበት፣ በኩራት የሚነገር ታሪክ የሚጻፍበት ወሳኝ ወቅት ነው። 

የኢትዮጵያ ቀን ሊነጋ ጽልመቱን ሰንጥቆ ጉዞ ጀምሯል፣ ጀንበሯ ደምቃ ልትወጣ ከጨለማው ጋር ትግል ላይ ናት። በዚህ ወሳኝ ወቅት ሁላችንም ዐቅማችን የፈቀደውን መሥራት ከቻልን፣ ያለ ጥርጥር የኢትዮጵያ ነገ ብሩህ ይሆናል፤ የመከራ ዘመንዋ እስከ ወዲያኛው ይሸኛል። ኢትዮጵያም የማትደፈር፣ የምትታፈር ሀገር ሆና በዐለት ላይ ትቆማለች።

ኢትዮጵያን ለማገልገል ስንነሣ ልብ ማለት የሚገባን ነገር አለ። የሰነቅነው ዓላማ የቱንም ያህል የገዘፈና የተቀደሰ ቢሆን፣ ትኅትና ካልታከለበት ትርጉም የለውም። ታላላቅ ግቦች ፍጻሜያቸው ብቻ ሳይሆን አፈጻጸማቸውም ታላቅና አስደናቂ ነው። የክርስቶስ ልደትም የሚያስተምረን ይሄን ነው። ዓለምን ለማዳን እግዚአብሔር አንድያ ልጁን ለታላቅ ዓላማ ሲልከው፣ ከታላላቅ ሰዎች ይልቅ እረኞችን፤ ከታዋቂዎች ይልቅ ከብቶችን፤ በጌጣጌጥ ከተንቆጠቆጡ እልፍኞችና ቤተ መንግሥቶች ይልቅ በረትን መረጠ። ዓለምን ማዳንን ያህል ታላቅ ሥራ በትኅትና ነው የተፈጸመው። ታላላቅ ግቦች በትኅትና ተጀምረው፣ በትኅትና የሚጠናቀቁ መሆናቸውን መድኃኔዓለም ክርስቶስ አስተምሮናል።

ዛሬ በኃይልና በትዕቢት ተወጥረን የምንጀምራቸውና “በእኔ ዐውቅልሃለሁ” ስሜት ተኮፍሰን የምንሠራቸው ሥራዎች ዘላቂ እድሜ ሊኖራቸው አይችልም። ከድሃው ሕዝብ ርቀን፣ በጌጣጌጥ በተንቆጠቆጡ ቢሮዎች ውስጥ ተቆልፈን፣ በዘመናዊ መኪኖች ተንፈላስሰን የምንወጥናቸው ዕቅዶች ቢተገበሩም ቆይተው ይፈርሳሉ። በተቃራኒው ወደ ታች ወርደን ከሕዝቡ ጋር የነደፍናቸው ግቦች፣ ጀምረን ባንጨርሳቸው እንኳን፣ ትውልድ ተረክቦ ከዳር ያደርሳቸዋል።

ሌላው የልደት በዓል በሕዝበ ክርስቲያኑ ዘንድ የእርቅ ምልክት ተደርጎም ይታሰባል። በፈጣሪና በአዳም መካከል የጸብ ግድግዳ የፈረሰው መጀመሪያ በቃሉ ነበር፤ “ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ” በሚል ቃል። የክርስቶስ መወለድ ቃሉ ወደ ተግባር መለወጡን፣ የእርቁን አይቀሬነት አሳይቷል። በዲያቢሎስ ገፋፊነት ሕግ የጣሰው፣ በደል የፈጸመው አዳም ሆኖ ሳለ ለእርቅ ልጁን አሳልፎ የሰጠው ግን ፈጣሪ ነው። አዳምን ለማዳን፣ ከሐጥያት ቀንበር ለማላቀቅ ክርስቶስ ሰው ሆኖ በሥጋ በመወለዱ ክብሩ ጨመረ እንጂ አልቀነሰም። 

በየዘመናቱ በሚነሱ የዲያቢሎስ ጭፍሮች አሳሳችነት በሀገራችን ግጭቶች ተፈጥረው ያውቃሉ። ግጭቱን ተከትሎ የሚወረወረው የበደል ሥለት አብረው የሚያኖሩ እሴቶቻችንን ሊበጥስ ታግሏል። ነገር ግን ጨርሶ አልቆረጣቸውም። ማህበራዊ እሴቶቻችን በይቅርታ እየታሹ፣ በእርቀ ሰላም ተጠግነው ወደ ቦታቸው ይመለሳሉ። እስከ አሁንም ሀገር አድርጎ ያቆየን ይሄ ሂደት ነው።

ጁንታው መከላከያ ሠራዊታችን ላይ የፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ የተፈጠረውን ግጭት ጨምሮ በሌሎች ምክንያቶች በሀገራችን የተፈጸሙ መበዳደሎችን ለመሻር በዚህ ሰዓት ሀገራዊ እርቀ ሰላም ያስፈልገናል። አንድነታችንን ለማስጠበቅ ስለሚያስችለን፣ በእርቀ ሰላሙ ኢትዮጵያ አትራፊ እንደምትሆን እሙን ነው። በሰውና በፈጣሪ እርቅ ምክንያት የከሠረው አሳሳቹ ዲያብሎስ እንደሆነው ሁሉ፣ በሀገራችን እርቀ ሰላም ምክንያት የሽብር ቡድኖቹ የሕወሃትና የሸኔ እኩይ ዓላማ፣ እንዲሁም የታሪካዊ ጠላቶቻችን ሕልም ይከሽፋል።
በድጋሚ መልካም የልደት በዓል ይሁንልን።

ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር!! ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ታኅሣሥ 28 ቀን 2014 ዓ.ም. የልደት በዓል የምናከብረው የመከራችን ዘመን እያከተመ፣ የችግራችን ቋጠሮ እየተፈታ፣ የሰቆቃችን ምንጭ ላይመለስ እየደረቀ ባለበት ወቅት ነው።"-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ 
********************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል  የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

የመልዕክቱ  ሙሉ  ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፡፡

እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ!

የዘንድሮውን የልደት በዓል የምናከብረው የመከራችን ዘመን እያከተመ፣ የችግራችን ቋጠሮ እየተፈታ፣ የሰቆቃችን ምንጭ ላይመለስ እየደረቀ ባለበት ወቅት ነው። መከራችንን ከኋላችን ጥለን ተስፋችንን አሻግረን እያየን የምናከብረው በዓል ነው።
የክርስቶስ ልደት የአዲስ ተስፋ ጅማሬ የብሩህ ዘመን ማብሠሪያ ነው። የጭንቁ ጊዜ እያለፈ መሆኑ፣ የመከራው ዘመን እየተገባደደ መምጣቱ፣ ጨለማው በብርሃን መሸነፉ፣ የኃጢአት እሥር አብቅቶ ነጻነት መቅረቡ የተበሠረበት ነው። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከመወለዱ በፊት የነበረው ዘመን ዓመተ ፍዳ ነበር። ሰው የፈጣሪውን መመሪያ ተላልፎ የተከለከለውን በመፈጸሙ ምክንያት፣ ርግማን ወርዶበት ከገነት ተባርሮ የኖራቸው እነዚያ ዘመናት፣ በድቅድቅ ጨለማ የተሞሉ ነበሩ። ጊዜው ደርሶ ክርስቶስ በቤተልሔም ሲወለድ፣ የኩነኔው ዘመን በሥርየት ተለውጦ የምሕረት ዘመን ተብሏል። 

የሰው ልጅ ድኅነት በጽንሰት ተጀመረ፣ በልደት ተበሠረ፣ በስቅለት ተፈጸመ፤ በትንሣኤ ተደመደመ። እያንዳንዱ ምእራፍ በፈተናና በደስታ ነበር የታለፈው። የክርስቶስ ልደት የምሕረት ጊዜ መቅረቡን እንጂ ሁሉም ነገር መጠናቀቁን አላበሠረንም። ዕለተ ስቅለቱ ደርሶ አዳም ከዲያብሎስ ባርነት፣ ከኃጢአት ቀንበር ነጻ እስከወጣበት ጊዜ ድረስ፣ በመንገዱ ብዙ ውጣ ውረዶች አጋጥመዋል። የሄሮድስ የሞት ዐዋጅ፣ ስደት፣ እንግልት፣ ረሃብ፣ ጥማት፣ ነበረ። 

ጠላታችን ዲያብሎስ በማይታክት ተንኮሉ አዳምን እስከ መጨረሻው ከፈጣሪው አቆራርጦ ለማኖር ከጽንሰቱ እስከ ስቅለቱ ያልፈነቀለው ድንጋይ፣ ያልፈጸመው ሤራ አልነበረም። ጭፍራዎቹን አሠማርቶ ብዙዎች ከእውነት ጋር እንዳይቆሙ አድርጓል። ሐሰትን እየፈበረከ የክርስቶስን ስም እንዲያጠፉ አድርጓል። ብዙዎች ወደ ክርስቶስ እንዳይሄዱ ተከታዮቹን አስፈራርተዋል። ወደ ክርስቶስ የመጡትን ትታችሁ ውጡ ብለዋል። ሐዋርያትን ጭምር በገንዘብ አስክደዋል። የውጭ ጠላቶች ሮማውያን፣ ከውስጥ ባንዳዎች አይሁድ ጋር አንድ ሆነው ክርስቶስን አሳድደዋል።

የኢትዮጵያ ጠላቶችም ሊወለድ ያለውን ተስፋችንን ሊያጨነግፉ ለዓመታት ታግለዋል። ሲጸነስ ሊያጨናግፉት ሞክረው ነበር። መወለዱን ሲያውቁ ያልፈጸሙት የግፍ ዓይነት የለም። ግጭቶችን እየጠመቁ ሕዝብን ከሕዝብ ሲያጋጩ፣ በየደረሱበት ንጹሐንን ሲያፈናቅሉና ከሕጻናት እስከ አዛውንት ያገኙትን ሲያሰቃዩና በጭካኔ ሲገድሉ ነበር። የሀገራችን የመዳንዋ ጊዜ የማይመጣ እስኪመስል ድረስ መከራችን በዝቶ ታይቷል። እንደ ሄሮድስ ያሉ አበጋዞች ብሩህ ተስፋችንን ሊያጨልሙ ባለ በሌለ ጉልበታቸው ታግለዋል። አንድነታችንን ሊንዱ ተባብረዋል፤ ሀገራችንን ሊያፈርሱ እስከ ሲኦል ለመውረድ ምለዋል። ኢትዮጵያ በዚያ ሁሉ መከራ ውስጥ አልፋ እዚህ ደርሳለች። የተረገዘው የለውጥ ጽንስ ተወልዶ እያደገ ነው። ኢትዮጵያም በሚወረወሩባት ፍላጻዎች ድልድዮችን እየገነባች፣ ተስፋዋን ለመፈጸም ከመጓዝ ያገዳት የለም።

ውድ ወገኖቼ፣
ሰው በሕይወቱ እጅግ ወሳኝ ከሆኑ ቀናት መካከል ሁለቱ፣ የተወለደበትና ለምን እንደተወለደ ያወቀበት ቀናት ናቸው ይባላል። ሁላችንም ያለ አንድ ዓላማ አልተፈጠርንም። አንቱ የምንላቸው ቀደምቶቻችን አንቱ ያስባላቸው ጉዳይ ለምን እንደተወለዱ ማወቃቸው ነው። ኢትዮጵያዊ ሆነን መወለዳችን ያለ ምክንያት እንዳልሆነ አስበን ሀገራችንን ከጥገኝነት የሚያላቅቅ፣ ወገናችንን ከድህነት አዙሪት የሚገላግል፣ ኢትዮጵያን ወደ ብልጽግና ጎዳና የሚያስገባ፣ ኢትዮጵያ ራሷን በሁሉም ነገር ችላ እንድትቆም የሚያደርግ፣ አንድ ቁም ነገር ሠርተን ማለፍ አለብን። 

ለዚህ ደግሞ ከአሁን የተሻለ ጊዜ የለም። አሁን የምንገኝበት ወቅት ከትውልድ ወደ ትውልድ ሊሸጋገር የሚችል አንጸባራቂ ገድል የሚሠራበት፣ በኩራት የሚነገር ታሪክ የሚጻፍበት ወሳኝ ወቅት ነው። 

የኢትዮጵያ ቀን ሊነጋ ጽልመቱን ሰንጥቆ ጉዞ ጀምሯል፣ ጀንበሯ ደምቃ ልትወጣ ከጨለማው ጋር ትግል ላይ ናት። በዚህ ወሳኝ ወቅት ሁላችንም ዐቅማችን የፈቀደውን መሥራት ከቻልን፣ ያለ ጥርጥር የኢትዮጵያ ነገ ብሩህ ይሆናል፤ የመከራ ዘመንዋ እስከ ወዲያኛው ይሸኛል። ኢትዮጵያም የማትደፈር፣ የምትታፈር ሀገር ሆና በዐለት ላይ ትቆማለች።

ኢትዮጵያን ለማገልገል ስንነሣ ልብ ማለት የሚገባን ነገር አለ። የሰነቅነው ዓላማ የቱንም ያህል የገዘፈና የተቀደሰ ቢሆን፣ ትኅትና ካልታከለበት ትርጉም የለውም። ታላላቅ ግቦች ፍጻሜያቸው ብቻ ሳይሆን አፈጻጸማቸውም ታላቅና አስደናቂ ነው። የክርስቶስ ልደትም የሚያስተምረን ይሄን ነው። ዓለምን ለማዳን እግዚአብሔር አንድያ ልጁን ለታላቅ ዓላማ ሲልከው፣ ከታላላቅ ሰዎች ይልቅ እረኞችን፤ ከታዋቂዎች ይልቅ ከብቶችን፤ በጌጣጌጥ ከተንቆጠቆጡ እልፍኞችና ቤተ መንግሥቶች ይልቅ በረትን መረጠ። ዓለምን ማዳንን ያህል ታላቅ ሥራ በትኅትና ነው የተፈጸመው። ታላላቅ ግቦች በትኅትና ተጀምረው፣ በትኅትና የሚጠናቀቁ መሆናቸውን መድኃኔዓለም ክርስቶስ አስተምሮናል።

ዛሬ በኃይልና በትዕቢት ተወጥረን የምንጀምራቸውና “በእኔ ዐውቅልሃለሁ” ስሜት ተኮፍሰን የምንሠራቸው ሥራዎች ዘላቂ እድሜ ሊኖራቸው አይችልም። ከድሃው ሕዝብ ርቀን፣ በጌጣጌጥ በተንቆጠቆጡ ቢሮዎች ውስጥ ተቆልፈን፣ በዘመናዊ መኪኖች ተንፈላስሰን የምንወጥናቸው ዕቅዶች ቢተገበሩም ቆይተው ይፈርሳሉ። በተቃራኒው ወደ ታች ወርደን ከሕዝቡ ጋር የነደፍናቸው ግቦች፣ ጀምረን ባንጨርሳቸው እንኳን፣ ትውልድ ተረክቦ ከዳር ያደርሳቸዋል።

ሌላው የልደት በዓል በሕዝበ ክርስቲያኑ ዘንድ የእርቅ ምልክት ተደርጎም ይታሰባል። በፈጣሪና በአዳም መካከል የጸብ ግድግዳ የፈረሰው መጀመሪያ በቃሉ ነበር፤ “ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ” በሚል ቃል። የክርስቶስ መወለድ ቃሉ ወደ ተግባር መለወጡን፣ የእርቁን አይቀሬነት አሳይቷል። በዲያቢሎስ ገፋፊነት ሕግ የጣሰው፣ በደል የፈጸመው አዳም ሆኖ ሳለ ለእርቅ ልጁን አሳልፎ የሰጠው ግን ፈጣሪ ነው። አዳምን ለማዳን፣ ከሐጥያት ቀንበር ለማላቀቅ ክርስቶስ ሰው ሆኖ በሥጋ በመወለዱ ክብሩ ጨመረ እንጂ አልቀነሰም። 

በየዘመናቱ በሚነሱ የዲያቢሎስ ጭፍሮች አሳሳችነት በሀገራችን ግጭቶች ተፈጥረው ያውቃሉ። ግጭቱን ተከትሎ የሚወረወረው የበደል ሥለት አብረው የሚያኖሩ እሴቶቻችንን ሊበጥስ ታግሏል። ነገር ግን ጨርሶ አልቆረጣቸውም። ማህበራዊ እሴቶቻችን በይቅርታ እየታሹ፣ በእርቀ ሰላም ተጠግነው ወደ ቦታቸው ይመለሳሉ። እስከ አሁንም ሀገር አድርጎ ያቆየን ይሄ ሂደት ነው።

ጁንታው መከላከያ ሠራዊታችን ላይ የፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ የተፈጠረውን ግጭት ጨምሮ በሌሎች ምክንያቶች በሀገራችን የተፈጸሙ መበዳደሎችን ለመሻር በዚህ ሰዓት ሀገራዊ እርቀ ሰላም ያስፈልገናል። አንድነታችንን ለማስጠበቅ ስለሚያስችለን፣ በእርቀ ሰላሙ ኢትዮጵያ አትራፊ እንደምትሆን እሙን ነው። በሰውና በፈጣሪ እርቅ ምክንያት የከሠረው አሳሳቹ ዲያብሎስ እንደሆነው ሁሉ፣ በሀገራችን እርቀ ሰላም ምክንያት የሽብር ቡድኖቹ የሕወሃትና የሸኔ እኩይ ዓላማ፣ እንዲሁም የታሪካዊ ጠላቶቻችን ሕልም ይከሽፋል።
በድጋሚ መልካም የልደት በዓል ይሁንልን።

ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር!! ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ታኅሣሥ 28 ቀን 2014 ዓ.ም.

Happy Birthday to Jesus Christ!

 We celebrate this birthday at a time when our troubles are coming to an end, our problems are being solved, and the source of our sorrows is drying up.  It is a holiday that many dread.
 The birth of Christ is the beginning of a new era of hope.  The good news is that the tribulation is over, that the tribulation is coming to an end, that darkness has overtaken it, and that the bondage of sin is at hand.  The year before our Lord Jesus Christ was born was a new year.  Those days in which man was cast out of heaven because of the transgression of the Creator's command and the forbidden, were filled with utter darkness.  When the time came for Christ to be born in Bethlehem, the time of judgment was changed to atonement and was called the Age of Mercy.

 Mankind's poverty began with conception, birth, and crucifixion;  It ended with the resurrection.  Each chapter was filled with trials and tribulations.  The birth of Christ did not mean that everything was over, but that the time of mercy had arrived.  Until the day of the crucifixion, when Adam was delivered from the bondage of the devil, from the yoke of sin, he faced many difficulties along the way.  Herod's decree was death, persecution, oppression, famine, and thirst.

 It was not a stone unturned that unleashed by our enemy, the Devil, from the beginning of his incarnation to the time of his crucifixion, in order to cut off Adam from his Creator.  He sent his troops and prevented many from taking a stand for the truth.  He falsely accused them of defaming Christ.  He warned his followers not to turn to Christ.  Leave those who have come to Christ and leave.  They even robbed the apostles.  Foreign enemies, like the Romans, persecuted the Jews, along with the Jews.

 Ethiopia's enemies have also struggled for years to undermine our hopes of being born.  They tried to abort him during his pregnancy.  There is nothing wrong with wanting to know that he was born.  They were baptizing conflicts, displacing people, displacing innocent people, and torturing and killing innocent people, young and old.  Our suffering is so great that it seems that the time of salvation for our country does not come.  Proponents of her case have been working to make the actual transcript of this statement available online.  Lindu united us,  They swore to go down to hell to destroy our country.  Ethiopia has come through all these hardships.  The pregnant fetus is born and grows.  Ethiopia is building
 bridges with arrows

The work that we do today, which we begin to do with great force and pride and with a “I know you” attitude, cannot last long.  The plans to move away from the poor, locked in luxurious offices, and driven by modern cars have been put in place, but they will soon fall apart.  On the contrary, the goals that we have set for ourselves and the people, even if we do not finish them, will be passed on to the next generation.

 Another birthday is considered by the people to be a symbol of reconciliation.  The wall of contention between the Creator and Adam was first broken by his word;  With the words, "I will save you from your grandson."  The birth of Christ demonstrated the transformation of the Word into action, the inevitability of reconciliation.  At the instigation of the Devil, Adam was the one who sinned, but he was the Creator who gave his Son as a ransom for us.  To save Adam, to free him from the yoke of sin, Christ was glorified, not diminished by being born in the flesh.

 Conflicts have arisen in our country due to the deception of the Devil's armies that have arisen over the centuries.  Following the conflict, the guilt that was thrown at him began to undermine our cohesive values.  But he did not cut them off at all.  Our social values ​​will be restored, reconciled, reconciled and restored.  This is the process that has kept us still a country.

 We need national reconciliation at this time to end the abuses that have taken place in our country for other reasons, including the one-year conflict following the June attack on our defense forces.  It is certain that Ethiopia will benefit from the peace process because it will enable us to maintain our unity.  Just as the deceiver, the devil, has failed because of the reconciliation of man and the Creator, so too will the terrorist and terrorist schemes of our terrorist groups, as well as the dreams of our historical enemies, be thwarted by the reconciliation of our country.
 Happy Birthday again.

 May Ethiopia be ashamed and honored by the efforts of her children and live forever !!  God bless Ethiopia and its people!
 December 28, 2014  "We are celebrating a birthday when our troubles are coming to an end.
 ********************
 Prime Minister Abiy Ahmed has sent a message of congratulations on the birthday of Jesus Christ.

 The full text of the message is as follows.

 Happy Birthday to Jesus Christ!

check

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon