Shop Amazon

Thursday, September 8, 2016

የሽሮና ወጥ እና የወቅቱ የኢትዮጵያ ሁኔታ ተመሳሳይነት

የሽሮና ወጥ እና ቅቱ  የኢትዮጵያ ሁኔታ  ተመሳሳይነት
ሽሮ  ኢትዮጵያ ምግቦች ሁሉ የመጀመሪያው የክፉ ቀን ደራሽ የሆነው፣ ካልሰለቹ በስተቀር  አመቱ ሙሉ ቢባላ ዶክተርም ሆነ በሀይማኖት ያልተከለከለ ታላቅ ምግብ ነው   የሚገርመው ግን ሽሮወች ሁሉ እኩል አልተፈጠሩም። ለስም ሁሉም  ሽሮወች ተመሳሳይ ቢሆኑም ነገር ግን በጣም ብዙ የተለያዩ ሽሮ ወጦች አሉ።

ለምሳሌ  አንዱ አንዱ  ቀጭን፣ አንዱ  በቅቤ አብዶ የተሰራ፣ አልጫ ሽሮ፣ ምጥን ሽሮ፣ ወፍራም  ወይም  ቀጭን ሽሮ የፈ ሽሮ፣ ያልፈላ ሽሮ፣ እና የሁሉም የሽሮ ወጦች  አለቃ ቦዘና ሽሮ ለአብነት ያክል የሚጠቀሱ ናቸው።

 ግን ይህን ሁሉ የተለያየ ሽሮ  አይነትን  ያመጣው የሽሮው ዱቄት ሳይሆን  የባለሙያው የአሰራር ችሎታ እና የጥበብ ልዩነት ነው።
ታዲያ መንግስትም ልክ እንደ ሽሮ አሰራር  ነው። ጥሩ አስተዳደር ጥሩ ሽሮ ወጥን ይፈጥራል ። መጥፎ አስተዳደር ደግሞ ቢበሉት  የሚያቅር፣ ውሃ ውሃ  ወይም  የሚያቃጥል  ሽሮ  ይሆናል ።
 በጣም የሚገርመው ግን ይህ አሁን በአገራችን የማየው ነገር ከሽሮ ወጥ ጋር መመሳሰሉ ነው። ለምን በሉኝ   ነገሩ እንዲህ ነው።
 በሽሮ ወጥ አሰራር ላይ ያሉትን ንጥረ ነገሮች እስኪ  አብረን ንቃኛቸው እና እያንዳንዱን ሂደት ደግሞ  ከኢትዮጵያ  ወቅታዊ   ሁኔታ ጋ አቻ ስያሜ እንስጠ
አንድን ሽሮ ወጥ ለመስራት የሚያስፈልጉ ነገሮች ለምሳሌ ውሃ፣ በርበሬ፣ ሽሮ፣ ጨው፣ ድስት፣ እሳት፣ ቅቤ ወይም ዘይት፣ ሽንኩርት እና የወጥ ማማሳያው ለአብነት ያክል የሚጠቀሱ ነገሮች ናቸው። ታዲያ እነዚህን ነገሮች  ከአገራችን  ነባራዊ ሁኔታዎች ጋር እናመሳስላቸው። ድስትብ  ከነክዳኑ እንደ አገር  እንደ እማማ ኢትዮጵያ ሮን  ልክ እነደ ህዝብ እሳትን ደግሞ ልክ እነደ መንግስት ወይም  አስተዳደር እና  ሌሎች የቀሩት ደግሞ ልክ እነደ  ህግ እና ድንጋጌ ሲሆኑ ማንኪያውን ደግሞ ልክ እንደ ፖለቲካ እንያቸው።
                                                   
ታዲያ አንድ ሽሮ ጥሩ ሽሮ እንዲሆን በጥሩን ሁኔታ መዘጋጀት አለት። በአይነ ሂሊናችሁ  እስኪ  አንድ  እሳት ላይ የተጣደ  ገና በመብሰል ላይ ያለ ሽሮ ይታያችሁ ይህ ሽሮ ጥሩ ሽሮ ወጥ እንዲሆን ከፈለግን ከታች እሳቱን (መንግስት) እየተቆጣጠርን   ድስቱን (አገር) አንዴ ከፈት አንዴ ዘጋ እያደረግን በማማሰያ (ፖለቲካ) ቀስ እያልን ሸሮውን (ህዝቡን) እናስተዳድራለን። ነገር ከታች ያለው እሳት (መንግስት) ከሚገባው በላይ ከነደደ ሽሮ (ህዝብ) ይፈላና ቶሎ ብለን መላ ካልሰጠነው ቱግ ብሎ የደፋል። ዲያ በንዴት የወጣው ሽሮ ቶሎ ብለን እሳቱን ካልቀነስነው የድስቱ (አገር) ክዳን እንኳብ ሳይቀ ገልብጦት የደፋል
ዲያ አሁን ያለው የሀገራችን እሳት ልክ እንደ ሽሮ ወጡ ማብሰያ እሳት ነው። ዝም ብሎ ጫናውንና እንግልቱን ከጨመሩበት (እሳቱ) ማለት ነው። ህዝብ ከገነፈለ ማቆሚያው ከባድ ነው። አንዳንድ ሽሮ ከገነፈለ እራሱ እሳቱን ያጠፋዋል
  የሆነች የወጥ ሰራተኛ ግን ሽሮውን ቀስ እያለች እሳቱን (የመንግስት ) እየቀነሰች፣ በማማሰያው እያማሰለች ቀስ ብላ ቆንጆ ያበደ ሽሮ ትሰራለች። ታዲያ ከሽሮ የምንረዳው ታላቅ ነገር
 ሽሮ ቆንጆ የሽሮ ወጥ የሚሆ ጎበ የሽሮ ሰሪ (መሪ) ኖር ነው። ነገር ግን ዝም ብሎ ሽሮውን በድስቱ (አገር ) አፍኖ እሳቱን(መንግስት) ቢጨምሩበት ሽሮ ጭንቅ ስለማይ የድስቱን ክዳን ከፍቶ ይገነፍል እራሱ ሽሮውን  የሚያበስለውን እሳት (መንግስት) ያጠፋዋል።  ታዲያ ጥሩ ለመብላት እሳቱ ቀነስ፣ ዘናና ለቀቅ ማድረጉ ለሁሉም ይበጅል
 አለበዚያ ሽሮውን በእሳት ትርፉ  ሽሮው ገንፍሎ እራሱን መንግስቱን (እሳቱን) ያጠፋዋል። ሽሮው  ገንፍሎ  እሳቱ  አልጠፋ ካለ ሽሮው ይጎረና እና ሳይበላ  ይቀራል
ጠንቀቅ  ነው። ሽሮን  ቆንጆ  ሽሮ  የሚያደርገው ጎበዝ ባላሙያ ነው። ሀገርንም ጥሩ  አገር  የሚያደርገው መልካም  መሪ  ነው ::

አመሰግናለሁ
ለኢትዮጵያ አስተዋይ  መሪ ይስጣት

Sunday, August 28, 2016

Quebec City Marathon winner replicates Olympic medallist’s political protest






Quebec City Marathon winner replicates Olympic medallist’s political protest
Ebisa Ejigu of Ethiopia performed a sign of protest against his home country's government as he won the Quebec City Marathon on Sunday.


Feyisa Lilesa of Ethiopia made headlines last Sunday when he finished second in the men’s marathon at the Olympics with his arms crossed above his head. The gesture, which was done in solidarity with the Oromo people’s anti-government protests in his home region, led Lilesa to say “If I go back to Ethiopia, they will kill me.”
article continues after advertisement
On Sunday, the winner of the Quebec City Marathon crossed the finish line in an almost-identical fashion as Lilesa did one week earlier in Brazil. Ebisa Ejigu, who is from Addis Ababa, ran 2:30:40 to win the SSQ Quebec City Marathon and formed an “X” with his arms across the line and into the finisher’s zone.

Forming an “X” with their arms is a sign of protest against the government’s treatment of the Oromo people, the largest ethnic group in the Horn of Africa. The protests were sparked after the government began extending the municipal boundary of the country’s capital, threatening parts of Oromia and the people’s land rights.
The protests began in a small town named Ginchi, approximately 80 kilometres outside of the capital. Both Lilesa and Ejigu are from Addis Ababa or the surrounding area.





Ejigu is a regular on the Canadian running scene having run the Toronto Waterfront 10K in June and winning the Mississauga Marathon in May. According to Sportstats, Ejigu has listed his place of residence as Toronto since June 25. In Quebec City, he was wearing a Toronto Olympic Club singlet. He has a lifetime marathon best of 2:12:03.
Since November 2015, Human Rights Watch reports that 400 people have been killed by the government’s security forces as part of the protests. An additional 100 people are believed to have been killed in August, according to BBC News.
Lilesa, the Olympic silver medallist, did not return to Ethiopia as scheduled after the Rio Games and is seeking asylum. The decision to not board the flight came after the government said that Lilesa would get a “heroic welcome” in Ethiopia. A crowdfunding page has raised US$157,438 in the 26-year-old’s name to cover travel costs and provide support for his wife and two children in Ethiopia.