የዲይስፖራ ትርጉም ቅጥ አጣ። በብዛት የሃገራችን የቋንቋ ትርጉም በባለሙያዎች የተመረኮዘ ሳይሆን አንድ ተዋቂ ሰው ቴሌቭዥን ላይ ወይም ራዲዮ ወይም ጋዜጣ ሊሆን ይችላል ያንን ቃል ከተናገረ ወይም ከተናገረች ያ ቃል ትክክል ነው ብለን መደገም መደጋገም ነው። ለዚሁም ትልቁ ምሳሌ ዲያስፖራ ነው። ይህ ቃል የተሰጠው ሳይወዱ በግዳቸው ከሃገራቸው፣ ከቤት ከቀያቸው በስደት በስው አገር ይኖሩ ለነበሩ እስራልያውያን (Jew) የተስጠ መጠሪያ ነበር። እዚህ ላይ ዋናውና ትልቁ ቃል " ሳይወዱ ብግዴታ" የሚለው ቃል ነው። ታዲያ ያ ቃል ለሁሉም በውጭ አገር ለሚኖር ኢትዮጵያዊ አያገለግለም። ለምሳሌ ለትምህረት፣ በዲቪ፣ ለጉብኝት፣ ለስራ፣ በልጆች ወይም በወላጆች የመኖሪያ ፍቃድ አግኝተው ከሃገር ፀሃይ ሞቋቸው ሰው አይቷቸው በቦሌ ሰተት ብለው የወጡት ዲያስፖራ አይደሉም። ታዲያ ማንው ዲያስፖራ? Well እራሳችሁን ጠይቁ...Call Yebbo
የቦ ኮሚኒኬሽን ኔት ወርክ ፣
ለ25 አመታት በላይ የስራ ልምድ ያካበተው
የእናንተው በእናንተው።
ከምሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ
የውክልና አገልግሎት መስጠት
የኢትዮጵያ ፓስፖርት አገልግሎት መስጠት
የቢጫ ካርድ የማውጣት አገልግሎት
የታክስ አገልግሎት መስጠት (የትም የኢትዮጵያ ግዛት ይኑሩ)
የጉዞ ወኪል
የትርጉም ስራ አገልግሎት
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር
619-255-5530 ይደውሉ።
የቦ ታክስ
ለዲያስፓራ አባላት በሙሉ እንዲሁም አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አናስተካክላለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment) እንችላለን። የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViberም ሆነ Whatspp ይደውሉልን። ስልክ ቁጥራችን 619 255 5530 ነው ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com
Tuesday, March 11, 2014
የዲይስፖራ ትርጉም ቅጥ አጣ።
የዲይስፖራ ትርጉም ቅጥ አጣ። በብዛት የሃገራችን የቋንቋ ትርጉም በባለሙያዎች የተመረኮዘ ሳይሆን አንድ ተዋቂ ሰው ቴሌቭዥን ላይ ወይም ራዲዮ ወይም ጋዜጣ ሊሆን ይችላል ያንን ቃል ከተናገረ ወይም ከተናገረች ያ ቃል ትክክል ነው ብለን መደገም መደጋገም ነው። ለዚሁም ትልቁ ምሳሌ ዲያስፖራ ነው። ይህ ቃል የተሰጠው ሳይወዱ በግዳቸው ከሃገራቸው፣ ከቤት ከቀያቸው በስደት በስው አገር ይኖሩ ለነበሩ እስራልያውያን (Jew) የተስጠ መጠሪያ ነበር። እዚህ ላይ ዋናውና ትልቁ ቃል " ሳይወዱ ብግዴታ" የሚለው ቃል ነው። ታዲያ ያ ቃል ለሁሉም በውጭ አገር ለሚኖር ኢትዮጵያዊ አያገለግለም። ለምሳሌ ለትምህረት፣ በዲቪ፣ ለጉብኝት፣ ለስራ፣ በልጆች ወይም በወላጆች የመኖሪያ ፍቃድ አግኝተው ከሃገር ፀሃይ ሞቋቸው ሰው አይቷቸው በቦሌ ሰተት ብለው የወጡት ዲያስፖራ አይደሉም። ታዲያ ማንው ዲያስፖራ? Well እራሳችሁን ጠይቁ...
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

No comments:
Post a Comment
Note: Only a member of this blog may post a comment.