የትኛው ደቀ መዛሙርት(ሃዋርያ) ነው ኢትዮጵያ የሞተው?በቃ አንዳንዴ ሳያስቡት የሚሆን ነገር አጋጥሞውት ያውቃል? ያ ነበር ትናት በኔ ላይ የደረሰው:: ከቻናል ቻናል ሳማርጥ በቃ መፀሃፍ ቅዱስ (BIBLE) ከሚለው ሪሞት ኮንትሮሉ ክሊክ ክሊክ ካላደርግሁ አለ። ስፍራ ስቸር ጠቅ ሳደርገው የፊልሙ 10 ክፍል አለው። የመጣው ይምጣ ብየ ክፍል አንድን (ኦርት ዘፍጠረትን) ጀመርሁት። ከዚያ በኋላ የሆነውን ሆድ ይፍጀው ነው። በአስር ቀን የሚያልቀውን ፊልም በአንድ ሌሊት ላፍ አንድጌው ቁጭ። ፊለሙ እንደ ዶክመንተሪ ሆኖ የተሰራ ነው። ያላየሁት ነገር የለም። አብርሃምን፣ ይሳቅን፣ እስማኤልን፣ ዳዊትን፣ ቅዱስ ገብሬልን፣ እመቤታችንና ልጇን እየሱስ ክርስቶስን ፣ ቅዱስ ሚካኤልን፣ መጥምቁ ዮሓንስን ፣ ሙሴን፣ ጳውሎስን፣ ጎሊያድን፣ በካፋን፣ እየሱስን፣ ሳምሶንን፣ ገሊላን፣ ቤተልሄምን፣ ናዝሬትን፣ ሶዶምና ጎሞራን፣ እዬሩሳሌምን፣ ቀይ ባህርን፣ ግብጽን፣ ሃናን ዮሴፍን፣ ንጉስ ሃሮልድን፣ ጎለጎታን፣ በቃ ሁሉንም አስመስሎ ያሳያል። ፊልሙ ውስጥ የጌታን ታምር፣ ማን እንደከዳው፣ ማን እንደ ተከተለው፣ ማን አሳልፎ እንደሰጥው፣ ማን እንደፈረደበት ሁሉንም ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ፊልሙ የተሰራው በ2013 ነው። ፊልሙ ከኦሪት ዘፍጥረት ጀምሮ ትንሳኤን ያሳይና እንዴት አድርገው 12ቱ ሃዋርያት (ደቀ ሞዛሙርቱ) እንዴት የእግዚያብሔርን ቃል በአለም ላይ እንዳስፋፉ ይናገርና ከነዚህ 12 ደቀ ሞዛሙርቱ ውስጥ አንዱ ኢትዮጵያ ውስጥ ተገደለ ይላል። ይገርማል ይህንን ያለው ክፍል ፲ ላይ ልክ ሊያልቅ ሲል ነው። ይህንን ነገር ለእኔ አዲስ በመሆኑ የትኛው ደቀ መዛሙርት መሆኑን ከመናገሬ በፊት ጥያቄው ለእርስዎ እተወዋለሁ::ታዲያ የትኛው ደቀ መዛሙርት ነው? የጠላት ወሬ እንዳይሆን?
የቦ ታክስ
ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Curated Products for Generation X
https://amzn.to/3VhbwJz GenX Essentials - Curated Products for Generation X ...
-
አሁን ስንት ሰአት ነው?
-
Ghost Town (1) Les Miserables (5) Pet Sematary (3)&"Handmade" (22)"SRT" by North End (1)"Yes (1)"Yes...
-
Guide to Starting a Small-Scale Tissue & Napkin Business Step 1: Acquire Equipment & Machinery Plan on key converting machines a...
Recomanded Web sites
Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale
No comments:
Post a Comment
Note: Only a member of this blog may post a comment.