Sunday, April 26, 2015

የኢፌድሪ መንግስት ሊቢያ ላይ ለሚገኙ ኢትዮጲያዊያን ስደተኞች ወደ ሀገራቸው መመለስ ለሚፈልጉ የነፃ አውሮፕላን (news in progress)

አሁን የደረሰን መረጃ አለን
የኢፌድሪ መንግስት ሊቢያ ላይ ለሚገኙ ኢትዮጲያዊያን ስደተኞች ወደ ሀገራቸው መመለስ ለሚፈልጉ የነፃ አውሮፕላን ስላዘጋጀላቸው እድሉን ተጠቅመው ወደ እናት ሀገራቸው እንዲገቡ አመቻችቶላቸዋል
ትኬቱን ግብፅ እና ሱዳን በሚገኘው የኢትዮጲያ ኤንባሲ እየሄዳቹሁ ወይም በስልክ ቁጥሩ እየደወላቹሁ ሰዎቻችን እንዲተባበሯቹሁ ማደርግ ትችላላቹሁ
00201141752
00201155597.........
ይሄን ሚሴጅ.....Share .....በማድረግ ሁሉም ሰው እንዲያውቅ እና ለተቸገሩት ወንድሞቻችን እንዲደርስ በማድረግ ግዴታችንን እንወጣ

No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon