Shop Amazon

Tuesday, November 1, 2016

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አዲስ የካቢኔ አባላትን ሹመት አጸደቀ::

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ የቀረበውን አዲስ የካቢኔ አባላትን ሹመት አጸደቀ፡፡
የካቢኔ ሚንስትሮች ሹመት መሰረት ያደረገው ውጤታማነትን፣ ለህዝብ ወገንተኝነትና ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት መሆኑን ጠቅላይ ሚንስትሩ ገልጸዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ቀደም ሲል የነበረው በምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ማእረግ በክላስተር የማስፈፀም እና የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ የሚሉ ቦታዎች ሙሉ በሙሉ መቅረታቸውን አስታውቀዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባሉበት ይቀጥላሉ ያሏቸው የካቢኒ አባላት፦

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ሲራጅ ፈጌሳ፣ የፌደራል ጉዳዮችና አርብቶ አደር አካባቢ ልማት ሚኒስትር አቶ ካሳ ተክለብርሃን፣ የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ አህመድ አብተው፣ የብሄራዊ ፕላን ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ይናገር ደሴ እና የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ አቶ ጌታቸው አምባዬ ናቸው።
አዲስ እየቀረቡ ካሉት እጩ የካቢኒ አባላት መካከል፦

1. ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ፦ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር

2. አቶ ታገሰ ጫፎ፦ የፐብሊክ ሰርቪስ እና ሰው ሀብት ልማት ሚንስትር

3. ዶክተር አብረሃም ተከስተ፦ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚንስትር

4. ዶክተር በቀለ ጉላዶ፦ የንግድ ሚንስትር

5. ፕሮፌሰር ፍቃዱ በየነ፦ የእንስሳትና የዓሳ ሀብት ልማት ሚንስትር

6. ዶክተር ኢያሱ አብረሃ፦ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚንስትር

7. ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ፦ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚንስትር

8. አቶ አህመድ ሺዴ፦ የትራንስፖርት ሚንስትር

9. ዶክተር አምባቸው መኮንን፦ የከተማ ልማትና ቤቶች ሚንስትር

10. ኢንጂነር አይሻ መሀመድ፦ የኮንስትራክሽን ሚንስትር

11. ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ፦ የውሃ፣ መስኖ እና ኤሌክትሪክ ሚንስትር

12. አቶ ሞቱማ መቃሳ፦ የማዕድን፣ የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስትር

13. ዶክተር ገመዶ ዳሌ :-የአከባቢ ደንና አየረ ለውጥ ሚንስትር

14. ዶከተር ሽፈራው ተክለማርያም :-የትምህርት ሚንስትር

15. ፕሮፌሰር ይፍሩ ብርሃነ:- የጤና ጥበቃ ሚንስትር

16 . ዶክተር ግርማ አመንቴ :- የመንግስት ልማት ድርጅቶች ሚንስትር

17 .ዶክተር ሂሩት ወልደማርያም:- የባህልና ቱሪዝም ሚንስትር

18 . ወይዛሮ ደሚቱ ሀምቢሳ:- የሴቶችና ህጻናት ሚንስትር

19. አቶ ርስቱ ይርዳው :-የወጣቶችና ስፖርት ሚንስትር

20 .አቶ ከበደ ጫኔ:- የገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ሃላፊ ሚንስትር

21 , ዶክተር ነገሬ ሌንጮ :- የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ሀላፊ ሚንስትር አድርገው አቅርበዋል፡፡

ምክር ቤቱም በቀረቡት የካቢኔ አባላት ላይ ተወያይቶ በሙሉ ድምጽ አጽደቋል፡?

 House approves Premier's proposed new cabinets.
======================================
House of People's Representatives (HPR) has unanimously approved the new cabinets proposed by Prime Minister Hailemariam Desalegn on the basis of their competence and commitment.

The Premier scrapped the previous posts cluster coordinator with the rank of deputy Prime Minister and advisor to the Prime Minister
Cabinet members who remained in their previous posts:-
 
1.  Deputy Prime Minister Demeke Mekonnen
2.  Siraj Fegessa – Minister of Defense
3.  Kassa Tekleberhan- Minister of Federal Affairs and Pastoral Area Development
4. Dr Debretsion Gebremichael –Minister of Communication and Information Technology
5.  Ahmed Abitew –Minister of Industry
6.  Getachew Ambaye- Attorney General
7.  Abdulfetah Abdulah - Minister of Labor and Social Affairs
8.  Dr Yinager Dese- Commissioner of National Planning Commission
9.  Asmelash Woldesilasie – Chief Government Whip 

Newly appointed cabinet members

1.   Dr Workneh Gebeyehu – Minister of Foreign Affairs
2.  Tagese Chafo- Minister of Public Service and Human Resource Development
3.  Dr Abreham Tekeste- Minister of Finance and Economic Cooperation
4.  Dr Bekele Gulado- Minister of Trade
5.  Professor Fekadu Beyene- Minister of Livestock and Fishery  
6.  Dr Eyasu  Abrha- Minister of Farming and Natural resources
7.  Dr Engineer Getahun Mekuria- Minister of Science and Technology
8.  Ahmed Shide- Minister of Transport
9.  Dr Ambachew Mekonnen- Minister of Urban Development and Housing
10.  Engineer Aisha Mohammed- Minister of Construction
11.  Dr. Engineer  Sileshi Bekele- Minister of Water, Irrigation and Eelectricity
12.  Motuma Mekassa- Minister of Mines Petroleum and Natural Resources
13.  Dr Gemedo Dale- Minister of Environmental, Forest and Climate Change
14.  Dr Shiferaw Tekelemariam – Minister of Education
15.   Professor Yifru Berhane- Minister of Health
16.  Dr Girma Amente- Minister of Public Enterprise
17.   Dr Hirut Woldemariam- Minister of Culture and Tourism
18.   Demitu Hambissa- Minister of Women’s and Children’s Affairs
19.  Ristu Yirdaw- Minister of Youth and Sports
20.  Kebede Chane- Minister of Ethiopian Revenues and Costumes Authority
21.  Dr Negeri Lencho- Minister of Government Communication Affairs Office

No comments:

Post a Comment