*****************************
ቡድኑ በመሰረተ ልማቶች ላይ ከፍተኛ ውድመት እየፈጸመ በመሸሽ ላይ ይገኛል።
በዚህ ድርጊቱም ዘርፈ ብዙ ጥቅም እየሰጠ ይገኝ በነበረው የአክሱም አየር ማረፊያ ላይ ጉዳት አድርሷል።
የቱሪስት መዳረሻ በሆነችው የአክሱም ከተማ የተገነባው የአየር ማረፊያ በ526 ሚሊዮን 860 ሺህ 200 ብር ወጪ የተገነባ ሲሆን ለአካባቢው ማህበረሰብና ለአገር ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቅሙ ሰፊ ነበር።
የአየር ማረፊያው መጎዳት የአክሱም ሐውልትን ከጉዳት ለመታደግ የሚደረገውን የጥገና ስራ ማስተጓጎልን ጨምሮ በርካታ ችግር ሊያስከትል እንደሚችል ተጠቁሟል።
በቱሪስቶች ዘንድ የሚያወቀው ይህ አየር ማረፊያ በቀንና በምሽት አገልግሎት የሚሰጥና የተሟላ እንደነበር የኢዜአ ዘገባ ያመለክታል።
Axum airport damaged by TPLF junta
*******************************
The group is fleeing the destruction of infrastructure.
It also damaged the much-anticipated Axum International Airport.
The airport, built in the tourist destination of Axum at a cost of 526 million 860,200 birr, was of great benefit to the local community and the country.
He said the damage to the airport could cause a number of problems, including disrupting repairs to the Axum monument.
According to ENA, the airport, which is popular with tourists, was open day and night.
No comments:
Post a Comment
Note: Only a member of this blog may post a comment.