Sunday, November 22, 2020

Axum airport damaged by TPLF junta

መሰረተ ልማትን በማውደም እየሸሸ የሚገኘው የህወሃት ጁንታ የአክሱም አየር ማረፊያ ላይ ጉዳት ማድረሱ ተገለጸ
*****************************
ቡድኑ በመሰረተ ልማቶች ላይ ከፍተኛ ውድመት እየፈጸመ በመሸሽ ላይ ይገኛል።

በዚህ ድርጊቱም ዘርፈ ብዙ ጥቅም እየሰጠ ይገኝ በነበረው የአክሱም አየር ማረፊያ ላይ ጉዳት አድርሷል።

የቱሪስት መዳረሻ በሆነችው የአክሱም ከተማ የተገነባው የአየር ማረፊያ በ526 ሚሊዮን 860 ሺህ 200 ብር ወጪ የተገነባ ሲሆን ለአካባቢው ማህበረሰብና ለአገር ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቅሙ ሰፊ ነበር።

የአየር ማረፊያው መጎዳት የአክሱም ሐውልትን ከጉዳት ለመታደግ የሚደረገውን የጥገና ስራ ማስተጓጎልን ጨምሮ በርካታ ችግር ሊያስከትል እንደሚችል ተጠቁሟል።

በቱሪስቶች ዘንድ የሚያወቀው ይህ አየር ማረፊያ በቀንና በምሽት አገልግሎት የሚሰጥና የተሟላ እንደነበር የኢዜአ ዘገባ ያመለክታል።
Axum airport damaged by TPLF junta
 *******************************
 The group is fleeing the destruction of infrastructure.

 It also damaged the much-anticipated Axum International Airport.

 The airport, built in the tourist destination of Axum at a cost of 526 million 860,200 birr, was of great benefit to the local community and the country.

 He said the damage to the airport could cause a number of problems, including disrupting repairs to the Axum monument.

 According to ENA, the airport, which is popular with tourists, was open day and night.



No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.

የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት በሙሉ እንዲሁም አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አናስተካክላለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment) እንችላለን። የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViberም ሆነ Whatspp ይደውሉልን። ስልክ ቁጥራችን 619 255 5530 ነው ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Translate

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon

Call Yebbo

የቦ ኮሚኒኬሽን ኔት ወርክ ፣ ለ25 አመታት በላይ የስራ ልምድ ያካበተው የእናንተው በእናንተው። ከምሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ የውክልና አገልግሎት መስጠት የኢትዮጵያ ፓስፖርት አገልግሎት መስጠት የቢጫ ካርድ የማውጣት አገልግሎት የታክስ አገልግሎት መስጠት (የትም የኢትዮጵያ ግዛት ይኑሩ) የጉዞ ወኪል የትርጉም ስራ አገልግሎት ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 619-255-5530 ይደውሉ።