Thursday, November 19, 2020

የህወሃት ቡድን በትግራይ ክልል በንጹሃን ዜጎች ላይ መድፍ በመተኮስ ጥቃት እየፈጸመ ነው

የህወሃት ቡድን በትግራይ ክልል በንጹሃን ዜጎች ላይ መድፍ በመተኮስ ጥቃት እየፈጸመ ነው
********************************
የህወሓት ቡድን በትግራይ ክልል በንጹሃን ዜጎች ላይ መድፍ በመተኮስ ጥቃት እየፈጸመ መሆኑ ተገለጸ።

በአገር መከላከያ ሠራዊት የሚደርስበትን ጥቃት መቋቋም ያቃተው የህወሓት ቡድን ከሰሜን ዕዝ የሰረቃቸውን ታንኮች ጥሎ መሄድ መጀመሩ ተገልጿል።

በደቡብ ዕዝ የሰው ሃብት ልማትና ሚዲያ አስተባባሪ ኮሎኔል ደጀኔ ጸጋዬ እንዳሉት ዘራፊው የህወሓት ቡድን የመከላከያ ሠራዊቱን መቋቋም ተስኖታል።

በዚህም ከሰሜን ዕዝ የሰረቃቸውን ሁለት ቲ-72 ታንኮችና ሌሎችም ቁሳቁሶቹን እየጣለ ሸሽቷል ብለዋል።

ለእኩይ ዓላማ የተሰለፈው ይህ ቡድን የመከላከያ ሠራዊቱን በትር መቋቋም ሲሳነው በንፁሃን ዜጎች ላይ መድፍ በመተኮስ ጥቃት እያደረሰ መሆኑን ገልጸዋል።

የመከላከያ ሠራዊት በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች ነዋሪዎች በደስታ ስሜት እየተቀበሉን ነው ብለዋል።

የህወሓት ቡድን መጨረሻው እየደረሰ መሆኑን የገለጹት ኮሎኔል ደጀኔ ከመሸገበት አውጥቶ ለሕግ ለማቅረብ በሂደት ላይ መሆኑን መግለጻቸውን ኢዜአ ዘግቧል።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ቀደም ብለው ቡድኑ በሶስት ቀናት ውስጥ በሠላም እጁን እንዲሰጥ የጊዜ ገደብ ማስቀመጣቸው ይታወሳል።

Via EBC

No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.

የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት በሙሉ እንዲሁም አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አናስተካክላለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment) እንችላለን። የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViberም ሆነ Whatspp ይደውሉልን። ስልክ ቁጥራችን 619 255 5530 ነው ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Translate

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon

Call Yebbo

የቦ ኮሚኒኬሽን ኔት ወርክ ፣ ለ25 አመታት በላይ የስራ ልምድ ያካበተው የእናንተው በእናንተው። ከምሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ የውክልና አገልግሎት መስጠት የኢትዮጵያ ፓስፖርት አገልግሎት መስጠት የቢጫ ካርድ የማውጣት አገልግሎት የታክስ አገልግሎት መስጠት (የትም የኢትዮጵያ ግዛት ይኑሩ) የጉዞ ወኪል የትርጉም ስራ አገልግሎት ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 619-255-5530 ይደውሉ።