Monday, November 30, 2020

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የተፈጠሩ ግጭቶችን አስመልክተው ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከሰጡት ማብራሪያ የተወሰዱ አንኳር ነጥቦች:-

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የተፈጠሩ ግጭቶችን አስመልክተው ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከሰጡት ማብራሪያ የተወሰዱ አንኳር ነጥቦች:-
************************

• በእያንዳንዱ ሳምንት የጦርነት ድግስ ነበር፣ መንግስት ስራ እንዳይሰራ በየቦታው ችግር ይፈጠር ነበር፣ 113 የሚሆኑ ግጭቶች ተፈጥረዋል፡፡

• የብሔር፣ የሃይማኖት ግጭት እንዲነሳ ከፍተኛ ጥረት አድርገዋል፡፡

• አንድ ጎጃሜ ከጎጃም ወደ አምቦ ሲሄድ ወገኔ ነው ብሎ ነው የሚሄደው፣ ይህ ህዝብ በጥርጣሬ እንዲታያይ ነው ለማድረግ የሞከሩት፡፡

• ባለፈው ሁለት ዓመት ተኩል በኦሮሚያ ውስጥ 37 ግጭቶች ነበሩ፡፡

•  ባለፈው ሁለት ዓመት ተኩል በአማራ ክልል 23 ግጭቶች ነበሩ፡፡

• በአማራ ክልል ቅማንት የወሰድን እንደሆነ ጎንደር ከሁሉም ብሔሮች ጋር አብሮ ለመኖር ልምድ ያለው አከባቢ ነው፣ ቅማንትና አማራ ተብሎ መለየት በማይቻል ደረጃ ነው የህዝቡ አኗኗር፡፡

• በቤንሻንጉል ጉሙዝ  15 ግጭቶች ተከስተዋል፡፡

•  አዲስ አበባ ላይ 14 ግጭቶች ተከስተው ነበር፡፡

• የሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያን በተመለከተ ከሃጫሉ በተጨማሪ ሌሎች የኦሮሞና የአማራ አመራሮችን በመግደል ግጭቱን የኦሮሞና የአማራ ለማስመሰል ጥረት ተደርጓል፡፡

• ከዚያ በኋላ ሃጫሉን አጥተናል እና ሌሎች ጉዳቶች እንዳይደርሱ ስራዎች ተሰርተዋል፡፡

•  በጋምቤላ 7 ግጭቶች ነበሩ፡፡

• በሚዛን ቴፒ፣ ጉራፈርዳ ግጭቶች ተከስቷል፡፡

• ጉጂና ጌዲዮ እንደ አንድ ቤተሰብ የሚኖር ህዝብ ሲሆን፣ እዚያ አካባቢ ሰዎች እንዲፈናቀሉ ተደርጓል፡፡

• አማራ ክልል፣ ቤኒሻንጉል ያዋስነዋል ተጋጭቷል፣ ኦሮሚያ ያዋስነዋል ተጋጭቷል፣ አፋር ያዋስኗል ተጋጭቷል፣ ትግራይ ያዋስነዋል ነገር ግን አልተጋጨም፡፡

• ሌሎች ክልሎችም ከጎረቤት ክልሎች ጋር እንዲጋጩ ተደርጓል፣ ትግራይ ክልል ጎረቤት ክልል ቢሆንም ከትግራይ ግን አለመጋጨታቸው ግጭቱ ታስቦበት የሚሰራ በመሆኑ ነው፡፡

No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.

የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት በሙሉ እንዲሁም አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አናስተካክላለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment) እንችላለን። የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViberም ሆነ Whatspp ይደውሉልን። ስልክ ቁጥራችን 619 255 5530 ነው ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Translate

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon

Call Yebbo

የቦ ኮሚኒኬሽን ኔት ወርክ ፣ ለ25 አመታት በላይ የስራ ልምድ ያካበተው የእናንተው በእናንተው። ከምሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ የውክልና አገልግሎት መስጠት የኢትዮጵያ ፓስፖርት አገልግሎት መስጠት የቢጫ ካርድ የማውጣት አገልግሎት የታክስ አገልግሎት መስጠት (የትም የኢትዮጵያ ግዛት ይኑሩ) የጉዞ ወኪል የትርጉም ስራ አገልግሎት ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 619-255-5530 ይደውሉ።