ወ/ሮ ኬርያ የሕወሓት ከፍተኛ አመራርና በመንግሥት ከፍተኛ ኃላፊነት የነበራቸው ናቸው።
ነገር ግን የጁንታው ጥቅም ይሻለኛል ብለው ወደ መቀሌ የሸሹ ሲሆን ሾፌራቸው ግን በወቅቱ የመንግሥትን ንብረት ለጁንታው አልሰጥም ብሎ ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ መኪናውን ይዞ ተመልሷል።
ከዚህም ጋር ተያይዞ ሌሎችም የሕወሓት አመራሮች እንደ ወ/ሮ ኬርያ በሰላማዊ መንገድ እጅ እንዲሰጡ መንግሥት ጥሪውን አቅርቧል።
No comments:
Post a Comment