Thursday, November 19, 2020

የሀዘን መግለጫ

የሀዘን መግለጫ
          ____________
በምዕራብ ጎጃም ዞን የፍ/ሰላም ከተማ አስተዳደር ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት ኃላፊ የነበሩት አቶ ልዑል መኮንን የአማራ ክልል መንግስት በጠራው  የአማራ ልዩ ሀይል:ሚሊሻና መከላከያ ነጻ ባወጣቸው አካባቢወች ህዝብን የማረጋጋትና አመራርን ማደራጀት ተልዕኮ (ዘመቻ ማይካድራ) የክልሉን መንግስት ጥሪ ተቀብለው  የተሰጣቸውን ተልዕኮ በታማኝነትና በቁርጠኝኘት እያገለገሉ ባሉበት ትላንትናው ዕለት ማለትም ህዳር 9/2013  ስራቸውን ሲሰሩ  ውለው ሲመለሱ በወልቃይት ልዩ ስሙ አድርመጺ በሚባል አካባቢ የተሳፈሩበት መኪና ተገልብጦ ህይወታቸው አልፏል። ለአማራ ህዝብ መስዋት ሆነዋል።
 
አቶ ልዑል መኮንን በሰራባቸው ቦታወች ሁሉ ታማኝ: ቅን ውጤታማና ጠንካራ አመራር በመስጠት ህዝብን ያገለገለ ወጣት መሪ ነበር። 

በወንድማችን መሰዋት  ጥልቅ ሀዘን ቢሰማንም ለህዝብና ለሀገር  ደህንነት ሲባል የተከፈለ መስዋትነት በመሆኑ ለሌሎች የትግል ጓዶቹ ህዝብን ማገልገል እስከመስዋትነት መሆኑን አስተምሮን አልፏል ።

የምዕ/ጎጃም ዞን ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤትም በወንድማችን መስዋት መሆን የተሰማውን ሀዘን እየገለፀ  ለቤተሰቦቹ ለወዳጅ ዘመዶቹና ለስራ ባልደረቦቹ መፅናናትን ይመኛል።

ነፍስህን ፈጣሪ በአፀደ ገነት ያኑራት

ለሀገርና ለህዝብ መስዋት መሆን ሞት ሳይሆን ክብር ነው!!

No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.

የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት በሙሉ እንዲሁም አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አናስተካክላለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment) እንችላለን። የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViberም ሆነ Whatspp ይደውሉልን። ስልክ ቁጥራችን 619 255 5530 ነው ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Translate

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon

Call Yebbo

የቦ ኮሚኒኬሽን ኔት ወርክ ፣ ለ25 አመታት በላይ የስራ ልምድ ያካበተው የእናንተው በእናንተው። ከምሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ የውክልና አገልግሎት መስጠት የኢትዮጵያ ፓስፖርት አገልግሎት መስጠት የቢጫ ካርድ የማውጣት አገልግሎት የታክስ አገልግሎት መስጠት (የትም የኢትዮጵያ ግዛት ይኑሩ) የጉዞ ወኪል የትርጉም ስራ አገልግሎት ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 619-255-5530 ይደውሉ።