Wednesday, November 25, 2020

The final phase of the campaign has begun የመጨረሻው የዘመቻው ምዕራፍ ተጀምሯል።a

የመጨረሻው የዘመቻው ምዕራፍ ተጀምሯል።

የመጨረሻው የዘመቻው ምዕራፍ መጀመሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ
*************

ለሕወሓት ወንጀለኛ ቡድን የተሰጠው በሰላም እጅ የመስጫ የ72 ሰአት ጊዜ መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታውቀዋል።

በዚህም ሕግ የማስከበር ዘመቻው የመጨረሻው ምዕራፍ መጀመሩን ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ የገለፁት።

በተሰጠው የ72 ሰአታት ጊዜም በሺዎች የሚቆጠሩ የወንጀለኛው ቡድን ልዩ ኃይል እና ሚሊሻ አባላት እጃቸውን ለመከላከያ ሠራዊት መስጠታቸውንም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስታውቀዋል።

Prime Minister Abhisit Vejjajiva has announced that the final phase of the campaign has begun
 *************

 Prime Minister Aby Ahmed  has announced that the 72-hour handover of peace to the TPLF has ended.

 He said the final phase of the law enforcement campaign has begun.

 He said thousands of members of the Special Forces and Militia had surrendered to the Defense Forces within 72 hours.

No comments:

Post a Comment