Shop Amazon

Friday, November 20, 2020

Major General Fisseha Kidanu fired from Ethiopian miltary attache post in New York

በኒዮርክ የሚኒተሪ አታሸ  ሆነው ሲሰሩ የነበሩት ሜጀር ጄኔራል ፍስሀ ኪዳኑ ከሓላፊነት ተነሱ
~~~~~
በኒውዮርክ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጽ/ቤት የሚኒስትሪ አታሽ ሆነው ሲሰሩ የነበሩት ሜጀር ጀኔራል ፍስሀ ኪዳኔ ከኃላፊነት ተነስተዋል።

ጀኔራሉ ከሐላፊነት እንደተነሱ በሀገር መከላከያ ሚኒስትር በኩል ደብዳቤ እንደደረሳቸው በአሜሪካ ጥገኝነት መጠየቃቸውም ታውቋል።

ሜጀር ጄኔራሉ ፍስሀ ኪዳኔ በሐገር መከላከያ ሰራዊት የምዕራብ እዝ ኃላፊ ሆነው ሰርተዋል።

የምዕራብ እዝ ኃላፊ በነበሩበት ወቅት በሰሜን ጎንደር ጭልጋና መተማ አካባቢ ከሱር ኮንስትራክሽን ጋር በመተባበር የቅማንትና የአማራ ህዝቦችን ግጭቶች በበላይነት መርተዋል።

ሜጀር ጀኔራል ፍስሀ ኪዳኔ በሁለቱ ህዝቦች መካከል ግጭት እንዲፈጠር ከመምራት በተጨማሪ በወቅቱ በቦታው የተሰማራውን የመከላከያ ሰራዊት ከተልዕኮው ውጭ በመስጠት ላስፈጸሙት የሰባዊ መብት ጥሰቶች በህግ ተጠያቂ ሊሆኑ ይገባል።
Major General Fisseha Kidanu fired  from Ethiopian miltary attache post in New York 
 ~~~~~
 Maj. Gen. Fisseha Kidane, former Minister of State at the Ethiopian Embassy in New York, has resigned.

 It is learned that the general received a letter from the Secretary of Defense following his resignation.

 Major General Fisseha Kidane has served as the Western Command of the Defense Forces.

 During his tenure as head of the Western Command, he co-operated with Sur Construction in the Chilgana and Metema areas of North Gondar and led the conflict between the Kemant and Amhara peoples.

 In addition to leading the conflict between the two peoples, Maj. Gen. Fisseha Kidane should be held accountable for his human rights abuses.

 It is known that they have been secretly meeting with embassies around the world and carrying out the mission of the criminal organization.

 Meanwhile, the Ethiopian government will continue to take legal action against those in charge of embassies around the world, a senior foreign ministry official said.


አሁንም ከተሰጣቸው ሐገራዊ ተልዕኮ በማፈንገጥ በተለያዩ አለም ሀገራት ከሚገኙ ኤምባሲዎች ጋር በሚስጢር በመገናኘት የወንጀለኛው ትህነግን ተልዕኮ ሲያስፈጽሙ መቆየታቸው ታውቃል።

በሌላ በኩል የኢትዮጵያ መንግሥት በተለያዩ የዓለም ሀገራት የኤምባሲ አመራር ሆነው በሃላፊነት የሚሰሩ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ መውሰዱን ይቀጥላል ሲሉ አንድ የውጭ ጉዳይ ሚነስትር ከፍተኛ ባለስልጣን ገልፀዋል።

No comments:

Post a Comment