A Yebbo Global Information Hub

EthioVibes Global

World travel, documents, money, auto, food, culture, history, sports, diaspora, business and technology.

Passport Photo Translation Notary Tax Travel ለኢትዮጵያውያን
Advertisement

Mekelle University has graduated 3,291 students in various fields of study.

Published
video
መቐለ ዩኒቨርሲቲ 3‚291 ተማሪዎችን አስመረቀ

************

መቐለ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን 3‚291 ተማሪዎች አስመርቋል።
 
ዩኒቨርሲቲው 3‚290 ተማሪዎችን በመጀመሪያ ዲግሪ፤ አንድ ተማሪ ደግሞ በሦስተኛ ዲግሪ ያስመረቀ መሆኑ ታውቋል።
 
ከጠቅላላ ተመራቂዎች 30 በመቶው፣ እንዲሁም በጤና መስክ ከተመረቁት መካከል ደግሞ 38 በመቶው ሴቶች መሆናቸውን ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ አመልክቷል።
Mekelle University graduates 3,291 students

 ************

 Mekelle University has graduated 3,291 students in various fields of study.

 The university has 3,290 undergraduate students;  One student graduated with a master's degree.

 According to the Ethiopian Press Agency, 30 percent of the graduates and 38 percent of the medical graduates are women.

Comments