የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Friday, December 31, 2021

Ethiopian Airlines will start flying to Berbera from February 8 ********************

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከየካቲት 8 ጀምሮ ወደ በርበራ መብረር ይጀምራል
********************

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ የሶማሌላንድ የወደብ ከተማ በርበራ ከየካቲት 8 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ።

አየር መንገዱ ወደ በርበራ በሳምንት ሶስት ጊዜ በረራ ለማድረግ እቅድ እንዳለውና ወደፊት የበረራ ቁጥሩን እንደሚጨምር ለኢዜአ በላከው መግለጫ አመልክቷል።

የበርበራ ከተማን እንደ መዳረሻ መጨመሩ በምስራቅ አፍሪካ አገራት መካከል ያለውን የንግድ ትስስር እንዲጠናከር ከማድረግ ባለፈ በአውሮፓ፣ እስያ፣ አፍሪካ፣ ሰሜን አሜሪካ፣ ደቡብ አሜሪካና መካከለኛው ምስራቅ ያሉት ዓለም አቀፍ ተጓዦቹ በቀጠናው ያላቸውን ተደራሽነት ቀላልና ምቹ የማድረግ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ገልጿል።

በኤደን ባህረ ሰላጤ ምዕራባዊ አቅጣጫ የምትገኘው የሶማሌላንድ የወደብ ከተማ በርበራ ለምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የባህር ንግድ በር አማራጭ በመሆን ወሳኝ አስተዋጽኦ እንደምታበረክት ይገለጻል።

ኢትዮጵያ የበርበራ ወደብ 19 በመቶ ድርሻ ያላት ሲሆን በወደቡ ላይ መርከቦቿን ከወራት በፊት ማሰማራት መጀመሯ ይታወቃል።


More than $ 250,000 seized in Addis Ababa

በአዲስ አበባ በህገ ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ ከ250 ሺህ ዶላር በላይ  ተያዘ
****************************

የአሸባሪውን የህወሓትና የሸኔ ቡድንን እንቅስቃሴ በገንዘብ ሲደግፉ የነበሩ የ240 ተጠርጣሪ ግለሰቦች የፋይናንስ ስርዓት እንዲቋረጥና በአካውንታቸው ውስጥ የተገኘ ከፍተኛ ገንዘብ እንዲታገድ መደረጉን የፌደራል የደህንነትና የፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ ፡፡

በአዲስ አበባ በህገ ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ ከ250 ሺህ ዶላር በላይ  መያዙን እና ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩትን ጨምሮ በተለያዩ  ወንጀሎች  የተሰማሩ በርካታ  ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውንመ ግብረ ሀይሉ አመልክቷል፡፡ 

የፌደራል የደህንነትና የፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል ለመገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ ከመደበኛ የፀጥታ ስራው በተጨማሪ በአሁኑ ወቅት ወደ ሀገር ውስጥ እያገቡ ያሉ በርካታ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ- ኢትዮጵያውያን ምቹትና ደህንነታቸው የተጠበቀ እንዲሆን ከፍተኛ ዝግጅትና ስምሪት አድርጎ የጋራ ግብረ ኃይሉ እየተቀበለ ይገኛል፡፡ 

ይሁንና ከትልቁ ሀገራዊ ዓላማ በተቃራኒ የግል ጥቅማቸውን ለማግበስበስ የሚንቀሳቀሱ አንዳአንድ ህግወጦች በመገኘታቸው ህገወጥ ድርጊታቸውን ለማቆም በአዲስ አበባ በተለምዶ ኢትዮጵያ ሄቴል፣መርካቶና መሰል የጥቁር ገበያ ማዕከሎችና ሌሎች የሚጠረጠሩ አካባቢዎች በተካሄዱ ኦፕሬሸኖች በርካታ ተጠርጣሪዎች  በቁጥጥር ስር ውለዋል ብሏል መግለጫው፡፡

የከተማዋን በጎ ገፅታ ለማበላሸት በሚንቀሳቀሱ በእነዚህ ህግወጥ የገንዘብ አዘዋዋሪዎች ላይ በተወሰደ እርምጃም ከ250 ሺህ ዶላር በላይ በቁጥጥር ስር መዋሉን የጋራ ግብረ ኃይሉ መግለጫ ጠቁሟል፡፡
 
መግለጫው አክሎም ከህገወጥ የግንዘብ ዝውውር ጋር በተያያዘ ከ50 ሺህ በላይ ፓውንድ እንዲሁም የተለያዩ ሀገራት የብር ኖቶች እና ከ115 ሚሊዮን ብር በላይ የኢትዮጰያ ገንዘብ ከተጠርጣሪዎች ጋር እጅ ከፍንጅ መያዙን ግብረ ኃይሉ አስታውቋል፡፡

ከዚሁ ህገወጥ እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ በተለምዶ ቤቴል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚኖር በአንድ ተጠርጣሪ ግለሰብ ቤት ውስጥ አንድ ነጥብ አምስት ኪሎ ግራም የሚመዘን ኦፓል እንዲሁም በከተማዋ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 አንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ውስጥ የተለያዩ ሀገራት የውጭ ገንዘቦች፣ የሞባይል ቀፎዎች፣ ትናንሽ ታብሌቶች፣  ላፕቶፖች፣ የብር ጌጣጌጦች፣ የባንክ ሂሳብ ደብተሮች እና ፍላት ቴሌቪዥኖች መያዛቸውን መግለጫው ጠቁሟል፡፡ 

በተመሳሳይም ከአደንዘዥ እፅ ጋር በተያያዘ 5 አዘዋዋሪዎች መያዛቸውን ያመለከተው የፌደራል የደህንነትና የፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል፤ የተለያዩ የተጭበረበረ ሰነዶችን በማዘጋጀት የተለያዩ የማጭበርበር ወንጀሎች እንዲሰሩ የሚያግዙ 7 ህገ-ወጥ ደላሎችም በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የጋራ ግብረ ኃይሉ አስታውቋል፡፡

በተያያዘ ሀገር በማፍረስ ሴራ ውስጥ በመሳተፍ ላይ ያለውን የአሸባሪውን የህወሓትና የሸኔ ቡድንን እንቅስቃሴ በገንዘብ ሲደግፉ የነበሩ የ240 ተጠርጣሪ ግለሰቦች የፋይናንስ ስርዓት እንዲቋረጥና በአካውንታቸው ውስጥ የተገኘ ከፍተኛ ገንዘብ እንዲታገድ መደረጉንና ጉዳያቸውም በምርመራ እየተጣራ እንደሚገኝም የጋራ ግብረ ኃይሉ ገልጿል፡፡  

ለእንግዶች ከእንግዳ ተቀባዩ ህዝባችን ጋር በመቀናጀት ሁሉንም ነገር የተመቻቸ የማድረጉ ስራ እየተሰለጠ መሆኑን ያስታወቀው የጋራ ግብረ ኃይሉ፤ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ- ኢትዮጵያውያን ያለ ምንም የፀጥታ እና የደህንነት ችግር የትም ቦታ ተንቀሳቅሰው የሚፈልጉትን ለማድረግ ይችሉ ዘንድ የፌደራል የደህንነትና የፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይሉ በቂ ዝግጅት አድርጎ ወደ ስምሪት መግባቱን አመልክቷል፡፡

ህብረተሰቡም በአካባቢው አጠራጣሪ ሁኔታዎችን ሲመለከት ለጸጥታና ለመረጃ አካላት የተለመደ ጥቆማ መስጠቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል በዚህ አጋጣሚ የጋራ ግብረ ኃይሉ ጥሪ አቅርቧል፡፡


Wednesday, February 17, 2021

One of the signs of the TPLF's lack of modern warfare skills is the way it started the war.( President Isaias Afewerki)

ፕሬዝደንት አቶ ኢሳያስ አፈወርቂ ዛሬ ከተናገሩት መካከል
.
-  ህወሓት የዘመናዊ ውጊያ ጥበብና ብቃት እንደሌለው  ከሚያሳዩ ነገሮች አንዱ ጦርነቱን የጀመረበት መንገድ ነው::

-  ህወሓት በእንደዚህ አይነት ድፍረት ውጊያ ይጀምራል ብለን በፍፁም አልገመትንም::

- ያለ ምንም ምክንያት በኤርትራ ላይ ሮኬት መተኮሱ በኢትዮጵያና ኤርትራ ሰራዊት መካከል ግጭት እንዲፈጠር እና በዚህ ግርግር መሐል ጥፋት ለመፈፀም ነው::  

-  ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያና ኤርትራን እርቅና  ወንድማማችነትን ወደ ነበረበት ለመመለስ አዲስ ግንኙነት ስንጀምር ከደብረፂዮን ጋር እንድወያይ  ዶክተር አብይ ጠይቆኝ ነበር፣ እኔ ግን በፍፁም ፈቃደኛ አልነበርኩም:: ምክንያቱም እነዚህ ሰዎች በስልጣን ላይ በነበሩበት 20 አመታት በኤርትራ ላይ የነበራቸው ፖሊሲ የውይይት ሳይሆን የጥፋትና የእብሪት አቋም ነበር::  አሁን በህዝብ ትግል ሲባረሩ እንወያይ ማለት ራሳቸውን ማታለላቸው ነው::

- ከአመት በፊት በኦማሓጀር በኩል የኢትዮጵያና ኤርትራን ድንበር መከፈት ከዶክተር አብይ ጋር በቦታው በተገኘንበት ወቅት ደብረፂዮን ስነስርአቱ ላይ ነበር:: በአጋጣሚው ሊያናግረኝም ፈልጎ ነበር::  እኔ ግን አንድ ነገር ብዬው ነው የተለያየነው::  
"ህወሓት የኢትዮጵያና ኤርትራን አዲስ ወዳጅነትና ትብብር ለማደናቀፍ እየሞከረ እንደሆነ በጥብቅ የደህንነት ክትትል እያደረግንበት ነው።  መጀመርያ ወደ ሰላም ተመለሱ ሴራ እና የሽብር አስተሳሰብና ተግባር አቁሙ እና ወደ ትብብር መንፈስ እንመጣለን። ከዛ ውጪ እንደ አንድ ፓርቲና የክልል መንግስት ከናንተ ጋር የምንፈጥረው ግንኙነት አይኖርም ነው" ያልኩት::

- የኢትዮጵያና ኤርትራን ህዝብ አንድነትና ትስስር ልበጥስ ብትልም አትችልም። ይሄንን ደግሞ ወያኔ ለ25 አመታት ከሰራው ተግባር በሗላ አሁን ዳግም ፍቅር መፈጠሩና በኤርትራ ከተሞች ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ ከተሞች ደግሞ ኤርትራውያን በናፍቆት ሲመላለሱ ማየት በቂ ምስክር ነው።
ይቀጥላል ...

@የተፌ ማስታወሻ
 President Isaias Afewerki
 .
 - One of the signs of the TPLF's lack of modern warfare skills is the way it started the war.

 - We never imagined that the TPLF would start a war with such boldness.

 - Rocket fire in Eritrea for no apparent reason is intended to provoke conflict between the Ethiopian and Eritrean forces and to destabilize the country.

 In the past, Dr. Abiy asked me to talk to Debretsion when we started a new relationship to restore Ethiopian-Eritrean reconciliation, but I refused.  Because the policy of these people in Eritrea during their 20 years in power was not a matter of dialogue, it was a matter of aggression and arrogance.  Now that they have been expelled by the people's struggle, let's talk.

 - A year ago, the opening of the Ethiopian-Eritrean border through Omahager was at Debretsion when we were there with Dr. Abiy.  Coincidentally, he wanted to talk to me.  But I have one thing in common.
 "We are keeping a close eye on whether the TPLF is trying to undermine the new friendship and cooperation between Ethiopia and Eritrea.

 - You can't break the unity and solidarity of the people of Ethiopia and Eritrea.  This is a testament to the resurgence of love after 25 years of TPLF activity and the longing for Ethiopians in Eritrean cities and Eritreans in Ethiopian cities.
 to be continued ...

 @ Tefe Note

23 cartons of explosives transported from Mekelle to Addis Ababa have been seized

ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ ሲጓጓዝ የነበረ 23 ካርቶን ፈንጅ በቁጥጥር ስር ዋለ::
************************
(ኢፕድ)

የኢፕድ ምንጮች እንደገለፁት ዛሬ ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ ተሽከርካሪ ላይ 23 ካርቶን ፈንጅ ተይዟል:: ፈንጅው የተያዘው ወልዲያ ባለ ጉሙሩክ ኬላ በተደረገ ፍተሻ  ሲሆን አንዱ ካርቶን 9 ፈንጅ የያዘ መሆኑም  ታውቋል። አሽከርካሪው በፓሊስ ቁጥጥር ስር መሆኑን ምንጫችን አረጋግጧል።
23 cartons of explosives transported from Mekelle to Addis Ababa have been seized.
 ***********************
 (IPod)

 According to Ethiopian News Agency  sources, 23 cartons of explosives were seized from a vehicle traveling from Mekelle to Addis Ababa today.  The bomber struck shortly after noon in front of a Woldiya customs checkpoint.  Our source confirmed that the driver was in police custody.

Wednesday, February 10, 2021

A mass grave prepared for the massacre of innocent Amharas in Humera town

በሁመራ ከተማ ለንጹሃን የአማራ ተወላጆች በትህነግ ተጨፍጭፈው በጀምላ ሊቀበሩበት ተዘጋጅቶ የነበረ ጉድጓድ

By Amdemariam Ezra - ግልባጩ:- ለኤርትራን ፕሬስ (Eritrean Press)

በፎቶው የምትመለከቱት ምስል በሁመራ ከተማ ለንጹሃን የአማራ ተወላጆች በትህነግ ተጨፍጭፈው በጀምላ ሊቀበሩበት ተዘጋጅቶ የነበረ ጉድጓድ ነው።ይህን ጉድጓድ በዐይኔ አይቼ ምስሉን በካሜራዬ ይሄው አስቀርቸዋለሁ።ይሁን እንጂ ጉድጓዱ እንዲህ አፉን ከፍቶ ተጀምሮ የቀረው ከፈጣሪ በታች በኤርትራዊያን ወንድማዊ ክንድነት ነው።

ትህነግ የጨፈጨፉት የመከላከያ ሰራዊቱን ብቻ አይደለም።ጥቅምት 30/2013 ዓ.ም በማይካድራ (ካድራ ውሃ) የአማራ ተወላጆችን በዘራቸው መርጠው ከ1200 በላይ ንጹሃንን ጨፈጨፉ።የማይካድራው ዘግናኝ ጭፍጨፋ በሁመራ ከተማም ሊደገም ነበር።

የንጹሃን ማረጃዎች ተስለዋል።ከ1000 በላይ ሊታረዱ የታቀደላቸው የአማራ ተወላጆች ተመዝግበዋል።ሁመራ በሄድኩበት ወቅት ይህን አረጋግጫለሁ።ከእርድ የተረፉ በርካታ ወጣቶችን አነጋግሪያለሁ።በስም ዝርዝር የተያዙት ንጹሃን የአማራ ተወላጆች በጅምላ ከተጨፈጨፉ በኋላ ሁመራ ላይ በስካባተር የምድር ከርስ ተቀርድዶ ለጅምላ መቃብርነት የታሰቡ ሁለት ጉድጓዶችን በዐይኔ በብረቱ ተመልክቻለሁ።እንዲያውም በአንደኛው የጅምላ መቃብር በሁመራ ከተማ ትህነግ በግፍ ከረሸናቸው የመከላከያ ሰራዊት አባላት መካከል ሁለቱ ተቀብረውበታል።መቃብራቸውን ዐይቻለሁ።

ታዲያ የማይካድራው (የካድራ ወንዙ) አይነት ዘግናኝ ጭፍጨፋ እንዴት ሁመራ ላይ ከሸፈ? ከ1000 በላይ ንጹሃን የአማራ ተወላጆችን ማን ከጅምላ እርድ ታደጋቸው?

ልብ በሉ እንግዲህ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት፣የአማራ ልዩ ኃይል፣የአማራ ሚሊሻና ፋኖ ሁመራን ገና አልተቆጣጠረም።ይህን ክፍተት በፍጥነት ለመጠቀም የትህነግ አሸባሪዎች እየተጣደፉ ነው።የአማራ ተወላጆችን እንዲያርዱ ለተደራጁት የትግራይ ተወላጅ ወጣቶች ገጀራ መታደል ተጀምሯል።የትህነግ ፖሊስ፣ልዩ ኃይልና ሚሊሻ መሳሪያውን አቀባብሎ በተጠንቀቅ ቁሟል።በማይ ካድራው (በካድራ ወንዙ) ጭፍጨፋ እርር ድብን እያል፣የኤርትራ ወታደሮች በደንበር ባይኖሩ ኑሮ ሃዘናችን እጥፍ ድርብ ይሆን ነበር።ሁመራም በንጹሃን የደም ጎርፍ ትታጠብ ነበር።

ነገር ግን የማይካድራው ጭፍጨፋ በሁመራ ሊደገም መሆኑን የኤርትራ መንግስት ደህነነቶች ሰሙ።መረጃው የደረሰው ዘግይቶ ነው።ጨፍጫፊዎች ገጀራ ከጨበጡ በኋላ ማለት ነው።ግን የኤርትራ ወታደሮች የሃዛችን እጥፍ ድርብ እንዳይሆን ፈጥነው ደረሱ።ከ1000 በላይ የንጹሃንን ነብስ ታደጉ።ለኤርትራ ደህንነቶች መረጃው ዘጊይቶ ቢደርስም ጊዜ አላጠፉም።በቅጽበት የጭፍጨፋው መረጃ ለኤርትራ መንግስት የበላይ ባለስልጣናት እንዲደርስ አደረጉ።ባለስልጣናቱም ሴኮንድ አላባከኑም።የኤርትራ ወታደር ከኤርትራ ግዛት ሁኖ ወደ ሁመራ ሞርተሩን ያምዘገዝገው ጀመር።ሁመራ በከባድ መሳሪያ ተኩስ ተናጠች።ግን በሁመራ ከተማ ላይ አንድ ንጹህ እንኳን አለመጎዳቱን አረጋግጫለሁ።አራጁ ቡድን ድንብርብሩ ወጣ።ሱሪይውን በእንትን ያበላሸም አለ ተብሏል።

አራጁ ቡድን የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት፣የአማራ ልዩ ኃይል፣የአማራ ሚሊሻና ፋኖ ሁመራ የደረሰ መስሎት ነበር።በመሆኑም አራጁ ቡድን ቀድሞ በእጁ ያስገባቸውን አንቱ የተባሉትን የአማራ ተወላጅ ባለሃብቶ አቶ አማረ ጥሩነህን ጨምሮ ስምንት ንጹሃንን በመኪና ጭኖ ወደ እንድሪስ ፈረጠጠ።እነ አቶ አማረ ጥሩነህን እንድሪስ ላይ በግፍ አረዳቸው።ቢሆንም በወንድም የኤርትራ መከላከያ ሰራዊት ቆራጥ ውሳኔ የንጹሃን ወገኖቻችን ነብስ ተረፈ።

አሁንም ወደ ኋላ ልመልሳችሁ።ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም መከላከያ ሰራዊቱ በተኛበት ሲጨፈጨፍ...ከጭፍጨፋ የተረፈው የሰራዊት አባላት ደፈጣ እየሰበረ የሸሸው ወደ ኤርትራ ግዛት ነው።የነበረው እንክብካቤ ሰምተናል።ማሰልቸት ስለሚሆንብኝ ከዚህ ላይ አልደገመውም።ግን ዛሬ ሻቢያ ጠላታችን ነው እያሉ ለሚያደነቁሩን የምለው አለኝ።ሻቢያ የዛሬ ጠላታችን ቢሆን ኑሮ የሻቢያ ወታደር አይደለም ቃታ ስቦ ከጭፍጨፋ ወደተረፈው ሰራዊት ተኩስ ከፍቶ ነውና... ደንበሩን እንኳን ጥርቅም አድርጎ ቢዘጋ ውጤቱን መገመት አያዳግትም።ይህ ሁኖ እያለ አንቱ የተባሉ የፖለቲካ ሊህቃኖቻችን ናቸው ያልናቸው ሳይቀሩ ዛሬ ሻቢያን ልክ እንደ ትህነግ ሰዎች በጠላትነት ሲከሱ ስንሰማ "ውሻ በበላበት ይጮሃል" የሚለውን አባባል ያስታውሰናል።

ይደገም ሱዳን ከግብጽ ጋር ሸርካና ጊዜ ጠብቃ ሉዐላዊነታችንን ስትዳፈር ከማናም አገራት ቀድሞ የተቃወመ ብቻ ሳይሆን ሱዳንንና ግብጽን ያስጠነቀቀ የኤርትራ መንግስት ነው።በከሰላ በኩል ወታደሩን ወደ ሱዳን ደንበር ያስጠጋ የኤርትራ መንግስት ነው።

እንደ መውጫ:-ታዲያ ዛሬ ሻቢያ እንዴት በአሁናዊ ጠላትነት ይከሰሳል? ጉምቱ ፖለቲከኞቹ ሳይቀር "በፖለቲካ መድረክ ዘላለማዊ ጠላትም ሆነ ዘላለማዊ ወዳጅ የለም" የሚለውን ሃቅ እንደምን ዘነጉት? እስቲ አሁን ከሻቢያ መንግስት በላይ ለእኛ የጠበቀ ወዳጅ ማን አለ? 

ግልባጩ:- ለኤርትራን ፕሬስ
A mass grave  prepared for the massacre of innocent Amharas in Humera town

 By Amdemariam Ezra - Transcript: For the Eritrean Press

 The image you see in the photo is of a well that was prepared for the massacre of innocent Amharas in Humera town. I saw this hole with my own eyes and left the image on my camera. However, the hole opened like this and it started with the Eritrean brotherhood under the Creator.

 Not only did the TNG massacre the defense forces. On October 30, 2013, they massacred more than 1,200 Amharas in Maikadra (Kadra Water). The horrific massacre of Maikadra was to be repeated in Humera.

 I have confirmed this during my visit to Humera. I spoke to a number of young survivors of the massacre.  Mass grave Two of the members of the Defense Forces who were brutally shot in the town of Humera are buried. I have seen their graves.

 So how did the catastrophic massacre like the Kadra River (Hidra River) end in Humera?  Who saved more than 1,000 innocent Amharas from massacre?

 Note that the Ethiopian Defense Forces, the Amhara Special Forces, the Amhara Militia, and the Fano Humera have not yet taken control. T-TPLF terrorists are rushing to take advantage of this gap. Victory has begun for the Tigrayan youths who are organized to kill the Amhara people.  As we mourn the loss of the Kadra (Hadra River), our lives would have been doubled if Eritrean troops had not been on the border. Humera was bathed in innocent blood.

 However, the Eritrean security forces heard that the unprovoked massacre was about to be repeated in Humera. The information came late. The massacre took place after the massacre. However, the Eritrean army arrived quickly to double the number of Hazans. They rescued more than 1,000 innocent souls. For the Eritrean security forces.  They sent information to Eritrean government officials. The authorities did not waste a second. An Eritrean soldier began firing from the Eritrean territory to Humera. Humera was hit by heavy artillery fire. But I can confirm that not a single one was harmed in Humera town. The aging group broke the border.

 The execution team thought that the Ethiopian Defense Forces, the Amhara Special Forces, the Amhara Militia and the Fano Humera had arrived. As a result, the executioner drove eight innocent people, including Antu Amhara investor Amare Tiruneh, to Andres.  Nevertheless, the determination of our brother Eritrean Defense Forces saved the lives of our innocent people.

 Let me take you back again. On October 24, 2013, when the defense forces were massacred ... The survivors of the massacre fled to Eritrea. We heard about his care. I am bored, so I did not repeat it. But today I have something to say to those who confuse us that Shabia is our enemy.  "Shabia is our enemy today. He is not a Shabia soldier. He opened fire on the survivors of the massacre. Even if he closes the border, it is not hard to imagine the result.  He cries out for help. ”

 It is the Eritrean government that has not only opposed Sudan but also warned Sudan and Egypt when it violated Sudan's sovereignty over its alliance with Egypt. It is the Eritrean government that has sent troops to Sudan.

 As a way out: So how can Shabia be accused of current hostility today?  How did the Gumtu politicians forget the fact that "there is no eternal enemy or eternal friend in the political arena"?  Who has a friend who is closer to us than the Shabia government?

 Transcript: For the Eritrean Press

Saturday, February 6, 2021

Toward a Peaceful Order in the Horn of Africa by Abiy Ahmed

Toward a Peaceful Order in the Horn of Africa

The Ethiopian government's victory over the Tigray People's Liberation Front came at a high cost, and the humanitarian situation in northern Tigray remains grave. But only an Ethiopia at peace, with a government bound by humane norms of conduct, can play a constructive role across the region and beyond.

ADDIS ABABA – Operations undertaken by the Ethiopian federal government have freed the Tigrayan people from decades of misrule by the Tigray People’s Liberation Front (TPLF). This has ignited new hopes, but also anxieties, about Ethiopia’s future and its role in the Horn of Africa and beyond.

The hopes stem from the removal – for good – of the corrupt and dictatorial TPLF. Ethiopians can now imagine a future based not on ethnic chauvinism, but on unity, equality, freedom, and democracy. Moreover, the source of ethnic division that had poisoned inter-state relations across the Horn of Africa has now been overcome.

But I cannot deny that the removal of the TPLF has fueled unease in the international community. Concerns about ethnic profiling in Tigray and obstacles to humanitarian relief abound. My government is determined to address and dispel these concerns.

So, to borrow from Thomas Jefferson, “a decent respect to the opinions of mankind” compels me to explain why my government acted to restore peace in Tigray, how we are alleviating suffering there, and why our efforts – supported, I hope, by the international community – will benefit all my country’s people, including those in Tigray and throughout the Greater Horn.

No government can tolerate its soldiers and innocent civilians being ambushed and killed in their dozens, as happened at the hands of the TPLF last autumn. My primary duty as prime minister and commander in chief of the national armed forces, after all, is to protect Ethiopia and its people from internal and external enemies.

Our operations in Tigray were designed to restore peace and order quickly. In this, we succeeded, but the suffering and deaths that occurred despite our best efforts have caused much distress for me personally as well as for all peace-loving people here and abroad.

Ending the suffering in Tigray and around the country is now my highest priority. This is why I am calling for the United Nations and international relief agencies to work with my government so that we can, together, deliver effective relief to all in Tigray who need it.

Meanwhile, we are working, day and night, to deliver necessary supplies to our citizens in Tigray and to those in want in neighboring provinces, as well as to ensure that human rights are respected and normal lives restored. To succeed, many challenges must be overcome. For example, reconnecting communication lines deliberately destroyed by the TPLF is testing our capacity to deliver humanitarian aid. In this work of reconstruction, the international community can be of enormous help.


My government is also prepared to assist community leaders in Tigray who are dedicated to peace. Indeed, we are already reaching out to them.

The international community understood what the TPLF was. Many had condemned its ethnic-based violence. Sadly, some were ready to turn a blind eye to TPLF torture, disappearances, and extrajudicial killings. Without the TPLF, it was said, Ethiopia risked fragmenting along ethnic lines, like Yugoslavia in the 1990s. Ethiopia’s collapse, the argument went, would usher in chaos across the Horn of Africa.

Common sense tells us that a regime based on ethnic division cannot last; but, as the saying goes, common sense is not always common. Fortunately, human societies can tolerate racial, ethnic, and religious violence for only so long.

In the roughly five years leading to my election in April 2018 as leader of the then-ruling Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front, which until then had included the TPLF, popular challenges to the regime multiplied. The TPLF responded with its usual brutality. The 2018 vote moved the country in a new and inclusive direction. The political party I now lead is the first in Ethiopia that is not based on race, religion, or ethnicity.

The TPLF’s regional policy was a crude extension of its domestic divide-and-rule strategy. TPLF Ethiopia, for example, adopted a policy of exclusion and ostracism toward Eritrea, against which it waged proxy wars from the sovereign territory of unstable neighboring countries – entrenching their fragility.

An Ethiopia free of the TPLF will champion peace and inclusive development. Internally, our “New Ethiopia” will be based on equality among all of our constituent groups, including the suffering people of Tigray. Externally, we will act in a way that recognizes that our national interests are inseparably linked to those of our neighbors.

The peace deal signed with Eritrea in 2018 is a living example of what Ethiopia is able and willing to do. That agreement resolved a violent two-decade-old stalemate, and allowed Eritrea to reintegrate within the Horn and the global community. Most important, its citizens, and those in my country residing along the border, can now live without the shadow of war hanging over them.

My government has also sought to reset Ethiopia’s relations with our other neighbors. Following the political crisis in Sudan in 2019, Ethiopia was instrumental in bringing that country back from the brink of civil war, helping create a transitional government of civilians and military representatives. Likewise, Ethiopia’s stabilizing role in Somalia is second to none, and our efforts to bring stability to South Sudan are unbroken.

Ethiopia’s current foreign policy is premised on a belief that closer regional integration benefits all. Our efforts to make operational the African Continental Free Trade Area is a key part of this.

More concretely, just a few weeks ago, we inaugurated a highway that links the Addis Ababa-Nairobi-Mombasa Corridor, a project that removes physical barriers to cross-border trade between Kenya and Ethiopia. Likewise, the road from Addis Ababa to the Eritrean port of Assab is being rehabilitated as a transport artery for international trade.

Moreover, in partnership with the private sector, new expressways are being planned to connect Ethiopia with the ports of Djibouti and Assab (to replace the older road now being rehabilitated), which will then be linked with Juba, South Sudan’s capital, providing that impoverished, landlocked country with a viable outlet for trade. Joint projects in ports and logistics, industrial parks, and potash mining are also being developed. And it is my profound hope that the Grand Ethiopian Renaissance Dam, when completed, will gain the support of all of our neighbors and offer unprecedented opportunities for everyone in East Africa.

Only an Ethiopia at peace, with a government bound by humane norms of conduct, can play a constructive role across the Horn of Africa and beyond. We are determined to work with our neighbors and the international community to deliver on this promise.

Horn of Africa Endangered by Untrue Media Attacks on Ethiopia

Horn of Africa Endangered by Untrue Media Attacks on Ethiopia

Horn of Africa Endangered by Untrue Media Attacks on Ethiopia

Lawrence Freeman

February 4, 2021

In January 2021, the world witnessed a barrage of attacks on Ethiopia aimed at undermining the efforts of Prime Minister Dr. Abiy Ahmed to preserve the sovereignty of the Ethiopian nation.  This is a dangerous gambit not only for the potential harm it can trigger for the people of Ethiopia, but also for the security of the Horn of Africa.  It is well known that Prime Minister Abiy launched the Prosperity Party (PP) in 2019 to create a non-ethnic centered political party to overcome the rise of ethno-nationalism. Unfortunately, ethnicity is embedded in Ethiopia’s 1995 Constitution. The PP challenged the decades long control over Ethiopia’s political institutions by the Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF), who then lashed out  against the government in Addis Ababa.

Ethiopia has provided stability in an oftentimes volatile region, as well as economic leadership in East Africa. Neighboring Somalia, where Ethiopia forces have combatted Al Shabaab for many years, is in a precarious state following the removal of U.S. AFRICOM troops to its unsettled and  contentious presidential election. Somalia has also severed diplomatic relations with Kenya.

Additionally, unresolved, and sometimes quarrelsome talks between Sudan, Egypt and Ethiopia pertaining to the fill rate of Nile waters for the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) are still ongoing.

War is Sometimes Necessary

The Tigrayan People’s Liberation Front committed sedition when they attacked the military base of the Ethiopian National Defense Force (NDF) stationed in Mekele, in the early hours of November 4, 2020. They killed NDF soldiers in their sleep and stole munitions for their militia. Prime Minister Abiy had no alternative but to launch a full scale military response to subdue the insurrection conducted by the leadership of the TPLF.

No one can argue that war is not horrible and deadly, and that it causes severe  collateral damage. People are displaced, economy is disrupted, and civilians suffer. No death of a single human being is insignificant because the human race is endowed by the Creator with noble creativity. However, to preserve the nation-state for more than one hundred million Ethiopians living today and for hundreds of millions more in the future, war, when absolutely necessary, must be waged. (Read: Ethiopia’s Conflict: A War Won to Preserve the Nation-State)

I am reminded of the famous Gettysburg Battlefield in Pennsylvania, and the enormous number of American deaths that occurred during the U.S. Civil War. An estimated 700,000 Americans died during this four yearlong brutal war, of which 50,000 were civilians. President Abraham Lincoln was unyielding in his commitment to save the Union, no matter the cost of human life. Lincoln possessed the inner directedness to maintain the Union as an indivisible whole, against the separatist rebels. Had he not, the U.S. would have been destroyed by slavery, and a slave economy; the world today would be entirely different-and for the worse.

Media Stokes Fears Regarding Tigray

Western media, led by the British, have use inflammatory stories to encourage the withholding of humanitarian aid from Ethiopia, at precisely the moment when it is needed most.

The Washington Post in its  January 27th editorial demands that the US and European Union “should withhold further aid until …government agrees to pursue peace talks,” after accusing Prime Minister Abiy of having “all the earmarks of Ethiopia’s previous dictators.”

More egregiously, is the headline in the January 23rd issue of the London Economist: After two months of war, Tigray faces starvation. In a blatant assault on Ethiopia and Prime Minister Abiy, the Economist accuses the government of  “war crimes” and quotes an unnamed western diplomat who says, “we could have a million dead there in a couple of months.”

Barely a week after the start of the war, with the TPLF insurrectionists still in control of Tigray, CNN printed an inflammatory headline: Mass Killings of civilians in Tigray region, says Amnesty International. CNN writing on the cruel massacre of 600 Ethiopians on the evening of November 9, in the town of Mai-Kadra, south-west Tigray, blatantly failed to report; that it was forces loyal to the TPLF, not the Ethiopian NDF, who committed this atrocity.

 

United Nations Deputy Secretary General meets with Prime Minister Abiy Ahmed (courtesy ethiopia.un.org

The Big Lie

The most often repeated allegation against the Ethiopian government, first reported by the Associated Press (AP) is; that there are 4.5 million Tigrayans in need of immediate lifesaving aid. Under the headline, ‘Extreme urgent need’Starvation haunts Ethiopia’s Tigray, AP reports on January 17, “More than 4.5 million people, nearly the region’s entire population, need emergency food” according to an unnamed source. The article continues, “a [unnamed]Tigray administrator warned that without aid, ‘hundreds of thousands might starve to death’ and some already had, according to minutes obtained by The Associated Press.” Following the AP story, news outlets all over the world including on YouTube videos, recited the same narrative; 4.5 million Tigrayans were starving.

There is a second article in issue of the London Economist sighted above, in a section labelled Famine Crimes, with the headline, Ethiopia’s government appears to be wielding hunger as a weaponwith a subhead, A rebel region is being starved into submissionIn this article, the Economist equates  Prime Minister Abiy with former Ethiopian Marxist dictator, Mengistu Haile Mariam, whose policies contributed to the death of one million Ethiopians during the drought from 1984-1985. They write:

“Things were supposed to be different under Abiy Ahmed, the Ethiopian prime minister who was hailed as a reformer when he took charge in 2018, and who won the Nobel peace prize the following year. Yet once again it looks as if hunger is being used as a weapon in Africa’s second-most-populous nation.”

The London based Guardian on January 24, printed an opinion column by Simon Tisdal, entitled, Ethiopia’s leader must answer for the high cost of hidden war in TigrayHe wrote:

“After humanitarian workers finally gained limited access this month, it was estimated that 4.5 million of Tigray’s 6 million people need emergency food aid. Hundreds of thousands are said to face starvation.”

BBC News published the following headline on February 1, Tigray crisis: ‘Genocidal war’ waged in Ethiopia region, says ex-leader, quoting Debretsion Gebremichael, who is leading the TPLF military campaign against Ethiopia.

 Truth or Propaganda?

The estimated population living in the Tigray region is probably from 5 to 5.5 million. Thus, according to the media, 4.5 million or 82-90% of the Tigrayan population need emergency assistance. These figures are too implausible to be considered accurate. UNICEF on November 19, 2020, asserted that there are 2.3 million children in the Tigray region in need of humanitarian assistance. If that were true, it would mean between 40-45% of the Tigrayan population are children, which is improbable.

These exaggerated hysterical claims are designed to inflame public opinion against the government of Ethiopia.

Representatives of the Ethiopian government report, that due to poor infrastructure and underdeveloped land there were 1.8 million Tigrayans in need of aid prior to the military outbreak. TPLF controlled Tigray during this period. As a result of this TPLF instigated conflict, an additional 700,000 are in need, for a total of 2.5 million. While this is an extremely large number of Ethiopians who require assistance, which should not be ignored, it is much less than 4.5 million.

Information provided by the United Nations Office for the Coordination of Humanitarian Affairs (OCHA)which coordinates global emergency response, is closer to the figures offered by the Ethiopian government.  OCHA’s January 26, Tigray Region Humanitarian Update reports 950,000 people in need of aid prior to November 4, and projects 1.3 million more Tigrayans will need assistance resulting from the conflict, for a total of almost 2.3 million. In the same update, OCHA reports: “Movements of humanitarian cargo inside Tigray is improving substantially. Last week, four of the submitted cargo requests have been cleared to be dispatched.”

Clearly, living conditions on the ground for millions of Tigrayans is deplorable. Food, non-food, medical and related assistance is urgently needed to prevent further loss of life. However, there is no evidence of mass starvation, and no evidence that Prime Minister Abiy is using food as a weapon against the Tigrayan people.

President Biden’s Message to the 34th Summit of African Union. courtesy of Namibia Embassy na.usembassy.gov)

What the U.S. Should Do

President Biden has an opportunity to create a new U.S.-Africa policy, and contribute to the well-being of Ethiopia, and the Horn of Africa.

The Biden administration should support the sovereign obligation of the Ethiopian government to deploy its military in defense of the nation following the attack by the TPLF on the Ethiopia’s NDF in Mekele. This should extend to denouncing unfounded inciting accusations that the government is using food as a weapon against the Tigrayan people.

The U.S. should immediately utilize its unique military-logistical capability to deliver assistance to the Tigray region. This should include all Ethiopians and refugees who are suffering as a result of the TPLF’s reckless treasonous actions.

President Biden should immediately reverse Donald Trump’s awful decision to withhold $130 million in aid to Ethiopia. The failure to restore this aid at this critical juncture could result in increased suffering.

Contrary to Trump’s interference in the tripartite talks between Sudan, Egypt and Ethiopia, the U.S. should allow African nations in partnership with the African Union to resolve the remaining concerns regarding the operation of the GERD.

Most importantly, recognizing that the Tigray region, like other sections of Ethiopia are in need of vital categories of infrastructure, the U.S. should invest in the construction of roads, railroads, energy generation, and water management. A nation that provides it citizens with the physical goods and services essential for a rising standard of living is best equipped to mitigate ethnic tensions that often arise from economic marginalization. Let this crisis in Tigray become an opportunity to usher in a new paradigm of U.S.-Africa strategy by President Biden, who should be guided by the wise words of Pope Paul VI: development is the new name for peace.

 Lawrence Freeman is a Political-Economic Analyst for Africa, who has been involved in economic development policies for Africa for over 30 years. He is the creator of the blog: lawrencefreemanafricaandtheworld.com

Wednesday, February 3, 2021

በኢትዮጵያ ሳምሪ በተሰኙ የጁንታው ኃይሎች ማይካድራ ላይ የተፈጸመው ኢ-ሰብአዊ ጭፍጨፋ የሽብር ወንጀል ነው-ኢንተርፖል

በኢትዮጵያ ሳምሪ በተሰኙ የጁንታው ኃይሎች ማይካድራ ላይ የተፈጸመው ኢ-ሰብአዊ ጭፍጨፋ የሽብር ወንጀል ነው-ኢንተርፖል
*************************
ጁንታው ባሰማራቸው ሳምሪ በተሰኙ ፀረ-ሰላም ኃይሎች ማይካድራ ላይ የተፈጸመው የጅምላ ጭፍጨፋ ቦኮ ሃራም ናይጄሪያ ላይ በተመሳሳይ ወር ከፈጸመው የሽብር ወንጀል በመቅደም በርካታ ንጹሐን ዜጎች የተገደሉበት ወንጀል ሆኖ መመዝገቡን ዓለም አቀፉ የፖሊስ ትብብር ተቋም (ኢንተርፖል) አስታወቀ።

እ.አ.አ ኅዳር 2020 ዓ.ም በመላው ዓለም የተፈጸሙ 10 አስከፊ የሽብር ጥቃት አስመልክቶ ዓለም አቀፉ የፖሊስ ትብብር ተቋም ኢንተርፖል ያወጣው መረጃ እንደሚያመለክተው በጁንታው ፀረ ሰላም ኃይሎች ማይካድራ ላይ የተፈጸመው የጅምላ ግድያ ቦኮ ሃራም እና ሌሎች የሽብር ቡድኖች በተለያዩ ሀገራት ከፈጸሟቸው አሰቃቂ ጭፍጨፋዎች በመብለጥ በርካታ ንጹሐን ሰዎች ሕይወታቸውን ያጡበት ኢ-ሰብአዊ ድርጊት ነው። 

ጁንታው እኩይ ተልእኮውን ለማሳካት አስታጥቆ ያሰማራቸው ሳምሪ የተሰኙ የሰላም ተፃራሪ ኃይሎች በማይካድራ በፈጸሙት ማንነትን መሠረት ያደረገ የጅምላ ጭፍጨፋ 600 ንጹሐን ዜጎች መገደላቸውን በኢንተርፖል የሽብር ወንጀል መከላከል ዳይሬክቶሬት ያወጣው መረጃ ያሳያል።

ከሦስት ወራት በፊት በኅዳር ወር ላይ ብቻ በተፈጸሙ የሽብር ወንጀሎች አፍሪካ ቀዳሚ ስፍራ ላይ መቀመጧን የጠቀሰው የኢንተርፖል መረጃ ንጹሐን ላይ ባነጣጠሩ የጅምላ ግድያ ወንጀሎች በርካታ ሕይወት መቀጠፉን አስገንዝቧል።
 
የሽብር ቡድኖቹ ከሰብአዊ ፍጡር በማይጠበቅ መልኩ ጭካኔ የተሞላባቸውን የጅምላ ጭፍጨፋዎች መፈጻማቸው የተገለጸ ሲሆን፣ ከአፍሪካ በመቀጠል ደቡባዊ የእስያ አካባቢ እና ምሥራቃዊ የሜዲትራኒያን ቀጠና የዚህ ሽብር ወንጀል ሰለባ መሆናቸው ተጠቁሟል።

እ.አ.አ ኅዳር 2020 ኅዳር ወር ላይ ብቻ በተፈጸሙ እና በርካቶች በአሰቃቂ ሁኔታ ሕይወታቸውን ባጡባቸው የሽብር ወንጀል ድርጊቶች ላይ ትኩረቱን ያደረገው የኢንተርፖል መረጃ በኢትዮጵያ ማይካድራ ላይ የተፈጸመው የጅምላ ጭፍጨፋ እና ናይጄሪያ ውስጥ ሜይጉዱሩ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ቦኮ ሃራም ያካሄደው ግድያ በሰብአዊነት ላይ ከተፈጸሙ ከባድ የሽብር ወንጀሎች ቀዳሚ ተርታ ላይ መሰለፋቸውን ያሳያል ተብሏል። 

የተለያዩ ኢ-ሰብአዊ ዓላማዎችን ይዘው የሚንቀሳቀሱ የሽብር ቡድኖች በንጹሐን ላይ የሚፈጽሟቸው ግድያዎች አሳሳቢ መሆናቸውም በመረጃው ላይ ተጠቅሷል።

ከሦስት ወራት በፊት የንጹሐንን ሕይወት የቀጠፉ የሽብር ወንጀሎች ከተፈጸሙባቸው ሀገራት መካከል ኢትዮጵያን፣ ናይጄሪያን፣ ሞዛምቢክን፣ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን፣ ሶማሊያን፣ ቡርኪናፋሶንና ቻድን የያዘችው አፍሪካ በግንባር ቀደምትነት የጠቀሰው የኢንተርፖል መረጃ ከሌሎች የዓለም ክፍሎች ደግሞ ከደቡብ እስያ አፍጋኒስታን፣ ከምሥራቅ ሜዲትራኒያን ሶሪያን እንዲሁም ኢንዶኔዥያን እና ኦስትሪያን አካትቷል። የሽብር ቡድኖቹ በእነዚህ ሀገራት በፈጸሟቸው አሰቃቂ የጅምላ ግድያዎች እ.ኤ.አ በኅዳር ወር 2020 ዓ.ም ብቻ ወደ አንድ ሺህ የሚጠጉ ንጹሐን ዜጎች መገደላቸውን ኢንተርፖል ያወጣው መረጃ ይጠቁማል።

ኢንተርፖል ያሰባሰበው የመረጃው ግኝት እንደሚያሳየው መንግሥታዊ ባልሆኑ ታጣቂ ቡድኖች ከተፈጸሙ ጥቃቶች አራቱ እና በከፍተኛ ሁኔታ የንፁሐንን ሕይወት የቀጠፉ የሽብርተኝነት ወንጀሎች በአፍሪካ፣ በደቡብ እስያ (በዋናነት በአፍጋኒስታን) በባሕረ ሰላጤ አካባቢ ሀገራት በዋነኝነት በየመን እና በምሥራቅ ሜዲትራኒያን (በሶሪያ) የተፈጸሙ መሆናቸውንም ያመላከተ ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ሳምሪ የተሰኙ የጁንታው ኃይሎች ማይካድራ ላይ እንዲሁም በናይጄሪያ ቦኮ ሃራም የፈጸሙት ኢ-ሰብአዊ ጭፍጨፋዎች ከሁሉም የከፋ እልቂት የተመዘገበባቸው የሽብር ወንጀሎች መሆናቸውን ገልጿል።
Massacre in Maikadra of Ethiopian Samaritan forces, Samri: Terrorism: Interpol
 ***************************

 The Boko Haram massacre in Makadra by anti-peace forces deployed by Junta was preceded by a terrorist attack in Nigeria earlier this month, killing scores of innocent people, according to the International Police Organization (Interpol).

 According to Interpol, the report on the 10 worst terrorist attacks in the world in November 2020 shows that the massacre in Boko Haram by Boko Haram and other terrorist groups is more than the number of innocent people killed in various countries.  It is an inhumane act in which people lose their lives.

 According to the Interpol's Counter-Crime Prevention Directorate, 600 innocent civilians were killed in a suicide bombing carried out by the anti-peace group Samri, which was deployed by Junta to carry out its mission.

 According to Interpol, three months ago, Africa was at the forefront of terrorist attacks in November alone, killing scores of innocent people.

 Terrorist groups are said to have carried out unprovoked massacres of human beings, followed by South Asia and the eastern Mediterranean region.

 Interpol's focus on the terrorist attacks that took place in November 2020 alone, in which scores of people were tragically killed, are the latest in a string of atrocities committed by the Boko Haram massacre in Maikadura, Ethiopia, and the Boko Haram massacre in Nigeria.  It is said that they are in line.

 The report also said that the killings of innocent people by terrorist groups with various inhumane motives are also a concern.

 Interpol reports that Africa, which included Ethiopia, Nigeria, Mozambique, the Democratic Republic of the Congo, Somalia, Burkina Faso and Chad, were among the countries where terrorist attacks took place three months ago.  According to Interpol, in November 2020 alone, nearly 1,000 innocent people were killed by terrorist groups in these countries.

 The data collected by Interpol shows that four of the most serious terrorist attacks in non-governmental groups have been committed in Africa, South Asia (mainly Afghanistan), Gulf states, mainly Yemen and the Eastern Mediterranean (Syria), Ethiopia, and Syria.  He described the massacres in Maiduguri and Boko Haram in Nigeria as one of the worst in the world.


Tuesday, February 2, 2021

Prime Minister Abiy Ahmed called on Ethiopians and friends around the world to provide accurate information to the international community

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በመላው ዓለም የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ትክክለኛውን መረጃ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እንዲያደርሱ ጥሪ አቀረቡ 
*********************

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በመላው ዓለም የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ትክክለኛውን መረጃ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እንዲያደርሱ ጥሪ አቀረቡ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ያስተላለፉት መልእክት የሚከተለው ነው፡- 

የእናት ሆድ ዥንጉርጉርነት የልጆችዋን መልክና ጠባይ አንድ አይነት እንደማያደርገው ሁሉ፤ ከኢትዮጵያ ማህጸን በቅለው፣ የክብር ቦታ አግኝተውና ከሩብ ክፍለ ዘመን ለተሻገረ ጊዜ ሀገር የአስተዳደሩ ሰዎች መልሰው ሀገራችንን ከጀርባ ቢወጓት፥ የእናትን ውርደት በማይፈልጉ ኢትዮጵያውያን ርብርብ እርምጃ ተወስዶባቸዋል።

ዳሩ ግን፥ ዛሬም የጁንታው ሞት ያልተዋጠላቸው ከዥንጉርጉር ማህጸኗ የፈለቁ ሰዎች ከሀገራችን ጠላቶች ጋር እያበሩ፣ የተዛቡ መረጃዎች መርጨቱን የዕለት እንጀራቸው አድርገውታል። እንዳሻቸው መሆን ካልቻሉ ኢትዮጵያ እንድትኖር አይፈልጉም። በሕግ ማስከበር ዘመቻው ያጡትን ድል በወሬ ግንባር ለመመለስ ተንኮልን መሣሪያ፣ ሐሰትን ጥይት ማድረጋቸውን ቀጥለዋል።

በመሆኑም በመላው ዓለም የምትኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች፥ ስለ ሀገራችሁና ስለ ወቅታዊው ጉዳይ ትክክለኛውን መረጃ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በመናገር፤ የሀገራችንን መልካም ክብርና ስም ለማጥፋት የተነሱ ሰዎችን ድል በመንሳት፤ ሐሰትን በእውነት እንድታሸንፉ ጥሪ አቀርባለሁ።

Prime Minister Abiy Ahmed called on Ethiopians and friends around the world to provide accurate information to the international community
 *********************

 Prime Minister Abiy Ahmed called on Ethiopians and friends of Ethiopia around the world to provide accurate information on current national issues to the international community.

 The Prime Minister's message on his social media page is as follows:

 Just as a mother's womb does not have the same shape and behavior as her babies,  If the people of the country who came from the womb of Ethiopia, gained a place of honor and fought back for a quarter of a century and pushed our country backwards, they will be dealt with by the efforts of Ethiopians who do not want to humiliate their mother.

 However, even today, those who did not accept the death of Junta were shining with the enemies of our country, making the spread of misinformation their daily bread.  If they can't be what they want to be, they don't want Ethiopia to exist.  They continue to use deceptive weapons and false bullets to retaliate.

 Therefore, Ethiopians and friends of Ethiopia around the world, by providing accurate information about your country and current affairs to the international community;  By defeating those who seek to tarnish the image and reputation of our country;  I urge you to overcome falsehood.


TPLF policies have confused Ethiopian politics and economy": US Ambassador to Ethiopia Gita Pasi

"የሕወሓት ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅል ውስጥ የከተቱ ነበሩ"፦ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ  
****************** 

ሕወሓት ሲጠቀምባቸው የነበሩ ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅ ውስጥ የከተቱ እንደነበሩ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙት የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ተናገሩ። 

ፖሊሲዎቹ ለሥራ እጦት፣ ለዋጋ ግሽበት እና አካታች ላልሆነ የዕድገት መጠን ሀገሪቷን የዳረጉ መሆናቸውን ነው አምባሳደር ጊታ የገለጹት። 

አምባሳደሯ በቅርቡ ባደረጉት ቃለ-ምልልስ በኢትዮጵያ ያለው የመሬት ፖሊሲ አርሶ አደሩን የመሬት ባለቤትነት የነፈገ ነውም ብለዋል። 

በፌዴራል መንግሥት እና በሕወሓት ጁንታ መካከል የተካሄደውን ግጭት በተመለከተ በሰጡት አስተያየት ደግሞ፣ "ጦርነቱ በሕወሓት ጁንታ ቀስቃሽነት የተጀመረ ነው፤ የሕወሓት ቡድን ከሁለት አሥርት ዓመታት ተኩል በላይ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ እና ፖለቲካ በብቸኝነት ተቆጣጥሮ ነበር" ብለዋል። 

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የፖለቲካ ምኅዳሩን ለማስፋት እና ኢኮኖሚውን ክፍት ለማድረግ ቃል መግባታቸውን የገለጹት አምባሳደር ጊታ፣ "እንደዚህ ዓይነቱን የተመቻቸ ሁኔታ መፍጠር የአማካይ ኢትዮጵያውያንን አኗኗር ለማሻሻል የሚረዳ ነው፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የወጠኗቸውን ዴሞክራሲ እውን ለማድረግ የጀመሩትን ሪፎርም አሜሪካ ትደግፋለች" ሲሉም አክለዋል።

ከታላቁ የሕዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ የሚነሳውን ውዝግብ በተመለከተ ደግሞ፣ አሜሪካ በሕዳሴው ግድብ ዙሪያ በሚደረጉ ውይይቶች ላይ የታዛቢነት ሚናዋን መጫወት እንደምትቀጥል እና ኢትዮጵያ እና ግብፅ ፍሬ የሚያፈራ ውይይት ማድረጋቸውን እንዲቀጥሉ እንደምታበረታታ ገልጸዋል። 

"እንደዚህ ዓይነቱ ግዙፍ የኃይል እምቅ አቅም ላይ ከስምምንት መድረስ ለሁሉም ሀገራት የአሸናፊነት አካሄድ ይሆናል" ሲሉ ነው የገለጹት። 

"እኛ ከሌሎች ሰላም ወዳድ ሀገራት ጋር በመሆን ኢትዮጵያ እና ግብፅ ጉዳዩን በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ መግፋታችንን እንቀጥላለን" ብለዋል አምባሳደር ጊታ። መረጃው የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ነው። 
"TPLF policies have confused Ethiopian politics and economy": US Ambassador to Ethiopia Gita Pasi
 ******************

 Newly appointed US Ambassador to Ethiopia Gita Pasi says policies used by the TPLF have thrown Ethiopian politics and economy into disarray.

 According to Ambassador Gita, the policies have led to unemployment, inflation and inclusive growth.

 In a recent interview, the ambassador said land policy in Ethiopia has deprived farmers of land ownership.

 Commenting on the conflict between the federal government and the TPLF Junta, he said: "The war was started by the TPLF Junta. The TPLF has been in control of the country's economy and politics for more than two and a half decades."

 Prime Minister Abiy Ahmed pledged to expand the political space and open up the economy, Ambassador Gita said.

 Regarding the controversy over the Grand Ethiopian Renaissance Dam, he said the United States will continue to play a leading role in the ongoing talks on the Renaissance Dam and encourages Ethiopia and Egypt to continue fruitful discussions.

 "Reaching such a huge energy potential would be a win-win situation for all countries," he said.

 "We, along with other peace-loving countries, will continue to push for a peaceful solution between Ethiopia and Egypt," said Ambassador Gita.  The source is the Ethiopian Press Agency.

Saturday, January 30, 2021

የህወሓት የጥፋት ቡድን ከጤና ተቋማት ዘርፎ የደበቀው በርካታ መድሃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ በቁጥጥር ስር ዋለ

የህወሓት የጥፋት ቡድን ከጤና ተቋማት ዘርፎ የደበቀው በርካታ መድሃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ በቁጥጥር ስር ዋለ
**************************
የህወሓት የጥፋት ቡድን ከጤና ተቋማት ዘርፎ የደበቀው አራት ባለተሳቢ የጭነት ተሽከርካሪ ሙሉ መድሃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ በቁጥጥር ስር መዋሉን የመከላከያ ጤና መመሪያ አስታወቀ።

በቁጥጥር ስር የዋለው መድሃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ ከሰሜን ዕዝ ሆስፒታልና ከዕዙ ሜዲካል ሎጂስቲክስ የተዘረፈ መሆኑ ተገልጿል፡፡

መድሃኒቶቹና የሕክምና ቁሳቁሱ ቆላ ተምቤን ልዩ ቦታው ጉሮሮ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ነው የተያዘው፡፡

የምዕራብ ዕዝ ጤና መመሪያ ኃላፊ ኮሎኔል ተስፋዬ ከፍያለው እንደገለጹት ጁንታው ከሰሜን ዕዝ ሆስፒታል ዘርፎ የደበቀው መድሃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ የተያዘው በመከላከያ ሰራዊት አሰሳ ነው፡፡

መድሃኒቶቹ በውጊያ ጊዜ የሚያገለግሉ ግላቮች፣ የህመምተኛ መታከሚያ አልጋዎችና የተለያዩ አይነት መድሃኒቶች መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ 

መድሃኒቶቹ ለሰሜን ዕዝ ሆስፒታልና ለዕዞች ይከፋፈላሉ ያሉት ኮሎኔሉ ግዳጆችን በብቃት ለመፈጸም እንደሚያግዙ አስረድተዋል፡፡

ከተያዙት መድሃኒቶች በርካቶቹ ከውጭ አገር በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የተገዙ በመሆናቸው በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ይደረጋል ነው ያሉት፡፡
A number of drugs and medical supplies seized by the TPLF were confiscated from health facilities
 ***************************
   Four trucks full of medicine and medical supplies looted by TPLF  from health facilities seized by EDF  according to the Defense Health Directorate.

 The seized medicine and medical supplies were reportedly stolen from North Command Hospital and Commands  Medical Logistics.

 The medicines and medical supplies are kept in a special place called Kola Temben in an area called throat.

 Colonel Tesfaye Kefialew, head of the Western Command Health Directorate, said the medicine and medical supplies that Junta had stolen from the North Command Hospital were seized by the Defense Forces.

 He described the drugs as war gloves, patient beds and a variety of medications.

 He said the medicines would be distributed to the North Command Hospital and the command line to help carry out the duties efficiently.

 He said many of the seized drugs were purchased in foreign currency and would be used properly.

Thursday, January 28, 2021

ከ200 በላይ አስገራሚ የታክሲ ላይ ጥቅሶች

ከ200 በላይ አስገራሚ የታክሲ ላይ ጥቅሶች
1. እንኑር ብለን ነው እንጂ መሞት አያቅተንም!
2. የያዝናት እድሜ አይደለም ለጠብ ለፍቅር እንኩአን
አትበቃም!
3. ብቸኝነት ደስ የሚለው ሽንት ቤት ብቻ ነዉ
4. ማች ከመሞቱ በፊት ፍቅረኛውን ዜብራላይ ይስም ነበር
5. ጭቅጭቁን ትተን ብንፋቀር ምነው ሁሉም ቅርብ ወራጅ ነው
ከፈጣሪ በቀር
6. ታክሲ ዉስጥ መጨቃጨቅ ኣሸባሪነት ነው
7. ሰዉ ብቻ ነዉ የምንጭነዉ በስህትት የተሰቀለ ካለ ይዉረድ
8. የሰራ የእጁን የተቀመጠ የቂጡን ያገኛል
9. አንገትክ ብቆረጥም ዋናዉ ጤና ነዉ
10. መብትዎን ታክሲ ላይ ትዝ ኣይበልዎ
11. ጤፍና በርበሬ ሲወደድ ችላቹ ታክሲ ላይ ታማርራላቹ
12. መንግስትና ተሳፋሪ ሊወርዱ ሲሉ ነገር ነገር ይላቸዋል
13. ስልጣን የህዝብ ማስተዳደሪያ እንጂ ማስፈራሪያ አይደለም
14. የምተኛዉ የማይተኛ ጌታ ስላለኝ ነዉ
15. አምላኬ 100000000 ዶላር እና ጤንነቴን ስጠኝ
16. ጡትና መንግስት ጊዜውን ጠብቆ መውደቁ አይቀርም
17. ምከረው ምከረው አንቢ ካለ በሴት አስመክረው
18. ጎንበሥ ቀና ብዬ ባገለግላቸው ከወንዝ የተገኘ ድንጋይ
መሠልኳቸው
19. ፍቅረኛዬን አጣው ብለህ አትጨነቅ ታክሲም ማጣት አለና
20. ጠጋ ጠጋ በሉ! ! በኛ ታክሲ ተዋውቀው ብዙ ሰው ተጋብቷል
21. ነገረኛ ተሳፋሪ አደባባይ ላይ " ወራጅ አለ " ይላል
22. ሰውን ስትወድ ከመልካም ስብዕናው ውጪ ምኑንም ሳታይ
ይሁን
23. አንድ ማፍቀር ግድ ነው ሁለት ማፍቀር ግን ንግድ ነው
ሶስት ማፍቀር ግን ኮንትሮባንድ ነው
24. መዶሻ ጭንቅላት ያለው ሰው ሁሉም ስው ሚስማር
ይመስለዋል
25. ከሰራህ ትበላለህ ካልሰራ ሲበሉ ታያለህ
26. እግዝአብሄር ድሃን ማስደሰት ሲፈልግ አህያውን አጥፍቶ
እንዲያገኘው ያደርጋል
27. የበታችነት ከተሰማ ዛፍ ላይ ዉጣ
28. ጨበሶ ከመቃጠል በልቶ መመዘን ይሻላል
29. ቅናት ያገረጣዉ ፊት ቅባት አያወዛዉም
30. አስተዉሎ የሚራመድ ጫት ተራ ይደርሳል
31. እንኳን ተሳፋሪ ሙታንም ይሸጋሸጋል
32. ተሳፍሪ ጠጋጠጋ በሉ የአባይ አደራ አለብን
33. ባለጌ ሰው ዜብራ ላይ ወራጅ ይላል
34. ከጫት ሙቀት እንጂ አይገኝም እውቀት
35. ዜብራውን አንስተን አህያ እናስተኛልህ ወይ(ለሹፌሮች)
36. ለወሬኛ እና ለአምስት ሳንቲም መልስ የለንም
37. ፍቅር ፍቅር እያልሽ አትጨማለቂ ልቤ ዉስጥ ለመግባት
ጫማሽን አዉልቂ
38. አባይን ያላየ ሄዶ ማየት ይችላል
39. ሴት ልጅ ታርሳ የምትገኝ ቢሆን ኖሮ ወንድ ሁላ ገበሬ
ይሆን ነበር
40. ሰዉን አትናቁ ሰው እንዴት ይናቃል ቅማል እንኳን በአቅሙ
ሱሪ ያስወልቃል
41. እስቲ ይሁን ብለን የተከለዉ ቃጋ ጎበስ ጎበስ አለ እኛኑ
ሊወጋ
42. ባላገር ሲሰለጥን በዜና ይደንሳል
43. መሀይም ሀብታም ደሃን የፈጠረ ይመስለዋል
44. ምን ጊዜው ቢረዝምም ቋንጣ እና ባለ ስልጣን መውረዱ
አይቀርም
45. ዝናብ ጥሎ ጥሎ መሬቱ ጭቃ ሲሆን ያን እያነሱ
ግርግዳዉ ላይ ልጥፍ
46. በፍየል ዘመን በግ አትሁን
47. ሹፌሩን በፍቅር ማሣቅ እንጅ በነገር ማሣቀቅ ክልክል ነው
48. ትሞህርት በዱላ ቢሆን ኖሮ አህያ ፕሮፌሰር ትሆን ነበር
49. ሴት ልጅ ሒሣብ ሥትማር እንጂ ስትከፍል አይተን አናቅም
50. ደሀ ነዉ ችስታ ነዉ ብለሽ ትይኛለሽ ጭንና ዳሌ እንጂ
አንችስ ምን አለሽ
51. መልስ ለረሳ ማትሪክ ላይ እንመልሳለን
52. ሴትና ሎተሪ ለማይፈልጋቸዉ እንጂ ለሚፈልጋቸዉ
አይወጡም
53. ሹፌር ለጠበሰ ባለ 100ብር ረዳት ለጠበሰ ባለ 50
ብርካርድ እንሞላለን
54. የቅድብ ፀጉርና ምቀኛ አያድጉም
55. ንፁህ ህሊና ምቹ ትራስ ነዉ
56. ላታመልጪኝ አታሩጪኝ
57. ስራ ያጣ ተሳፋሪ ጋቢና ይቀመጣል
58. የማያልፍለት ደሃ ሀብታምን ይጋብዛል
59. በባጃጅ ስትጋዝ ንፋስ መታኝ አትበል ባጃጅ የመኪናዎች
የልጅ ልጅ ናትና
60. ደንበኛ ካልቀበጠ ንጉስ ነዉ
61. ጧት ስትሄድ በእንቅፋት የመታህ ድንጋይ ማታ ከደገመህ
ድንጋዩ አንተ እንጂ እሱ አይደለም
62. ጋይስ እንጀራ የለም እንጂ ወጥ ቢኖር ኖሮ በልታቹ ትሄዱ
ነበር
63. ድብርትንና ጥይትን ተኝቶ ማሳለፍ ነው
64. ጠጋ ጠጋ በሉ ሁሉም ቅርብ ወራጅ ነው ከፈጣሪ በቀር
65. ከድሃ ቤት ጥቅስ ከሀብታም ቤት ጥብስ አይጠፋም
66. የቤትክን አመል እዛው
67. በፍርፍር ያዘነ በጥብስ ይደሰታል በፍቅር ያዘነ.....?
68. የመኖር ወርቃማ ዘዴ መቻቻል ብቻ ነው
69. ሁለት ክንድ አንድ ሜትር ነው ከዛ ያሳለፈ ውሸታም ነው
70. የሰው ልጅ አረም የበዛበት የመከራ ተክል ነው
71. የሚፈልገውን ያላገኘ ልብ ዘውትረ መንገደኛ ነው
72. የአለም ሙቀት መጨመር መንስኤ ጭቅጭቅ ነው
73. ፈገግታዬ ብዙ ነው ልቤ ግን ለአንድ ሠው ነው
74. ባለጌና ዋንጫ ወደ አፉ ሰፊ ነው
75. መስታወት በቆጣሪ ቢሆን ኖሮ ሴቶች ምን ይዉጣቸዉ ነበር
76. ድሀ በህልሙ ቂቤ ባይጠጣ ኖሮ ምን ይዉጠዉ ነበር ?
77. ማንበብ ከቻልክበት ሁሉም ሰው መፅሀፍ ነው
78. ለሚያልፍ ቀን የማያልፍ ቃል አትናግር
79. ባጃጅን አወቅሽ አወቅሽ ሲሏት ታፔላ አወጡላት
80. ይሄ አናት ለቴስታ እንጂ ለትምህርት አይሆንም
81. ለኛ ከራሳችን የበለጠ የሚያስብልን የለም
82. ዝቅ ብለህ ስትሰራ ሁሉም ነገር ዝቅ ብሎ ይታይሃል
83. ማንም ሠው የጣለውን ሲያነሱበት አይወድም
84. ከሹፌሩ ጋር የምትጨቃጨቁ በኢቦላ እለቁ
85. ፍቅር ካለ ታክሲ ባሥ ይሆናል
86. የኪስ ሌቦች ቆዩ ሒሳቡን ሳንቀበል ስራ እንዳትጀምሩ
87. ሲጠሉህ ሳይሆን ሲወዱህም ለምን በል
88. ለሰዉ ሳይሆን ለራስህም ታመን
89. አለመዘጋጀት ለውድቀት መዘጋጀት ነው
90. ሂሳብ ሳይከፍሉ ሀሳብ አይጀምሩ
91. ሰርቶ የማይዝናና አህያ ብቻ ነዉ
92. ሹፌሩን በፍቅር እንጂ በነገር መጥበስ ክልክል ነው
93. እንደምን አደራቹ ውሸት መሮኛል ስራ ፈልጉልኝ
94. ኑሮና ታክሲ ካልታገሱት አይሞላም
95. እስክናውቅ እንጂ እስክናብድ አንማርም
96. የትም ፍጪው ምግቡን ብቻ ስጪኝ
97. አንድን ሳትይዝ ሁለትን አታገኝም
98. ያለዉን የሰጠ ባዶዉን ይቀራል
99. ሱሪህን ሳይሆን ራስህን ዝቅ አድርገህ ኑር
100. ህይወት በደረጃ ፈተና በኩረጃ
101. ለመኖር ብላ እንጂ ለመብላት አትኑር
102. ሾርባ ያቃጠለው በርጎ ይናደዳል
103. ያልተነገረ እንጂ ያልተባለ የለም
104. ሠርቶ የማይዝናና አህያ ብቻ ነዉ
105. የጊዜ ጀግና እንጂ የሰው ጀግና የለውም
106. ሰው እና ድፎ በትዛዝ እንደፋለን
107. እንደ ባሪያ ከሰራ እንደ ንጉስ ትኖራለህ
108. አንድ ጎል እና አንድ ሚስት አትመን
109. ወይ ጉድ ሀይሩፍ በዶልፊን ይስቃል አሉ
110. ሰዉን ማመን ቀብሮ ሳይሆን ቀብድ ተቀብሎ ነዉ
111. በፍቅር ለወደቀ የመሬት ስበት ተጠያቂ አይደለም
112. የማያልፍለት ደሀ ሀብታም ይጋብዛል
113. በሰዉ ላይ ከምትስቅ መጀመሪያ ራስህን እወቅ
114. አበሻ አንድ እግሩን ካልቆጹለት የሁለተኛው እግር ጥቅም
አይገባውም
115. ከምታማ ወንጌል ሰማ
116. ዝቅ ብሎ የሠራ ከፍ ብሎ ይኖራ
117. የሰነፍ አእምሮ የሰይጣን ቤተ_ሙከራ ነዉ
118. ለስራ ያልታደለ አእምሮ ለተንኮል ማንም አይወዳደረዉም
119. የሴት ልጅ ውበቷ ታማኝኀቷ
120. ከማይረባ ጉልበት ይሸለል ልብ አርጉልኝ ማለት
121. መኖር ደጉ ብር ባያስቆጥረን ቀን ያስቆጥረናል
122. የእናት ሞትና የድንጋይ መቀመጫ እያደር ይቆሮቁራል
123. "ቀስ ብሎ ማደግን ሳይሆን ቁሞመቅረትን ፍራ"አለች
ባጃጅ!!!
124. አራዳ እናቱን ሚረዳ
125. ሞላ የሰው ስም ነዉ ተጠጉ
126. አፍ ከመክፈት ሱቅ መክፈት
127. ውፍረትና ውሸት ለባለቤቱ አይታወቅም
128. ለላዳና ለካፌ ብዙብዙ ይከፍላሉ ምነው እኛጋ ሲመጡ
ለምን ይጨቃጨቃሉ
129. አንበሳ ሲያረጅ ቢሾፍቱ መጣ
130. ያለ ምክንያት መኖር ክልክል ነዉ
131. ታክሲና መግስተ ሰማያት ሞልቶ አያውቅም
132. ሲሰሩ አትስራና አዞሩብኝ በል ስትዞር ዋልና
133. በጎ አሳቢ ከስድብ ምክር ያወጣል
134. ዝምታዬ ካልገባችሁ ንግግሬ አይገባችሁም
135. ተጠጉ ሲባሉ ቦታ የለም አይበሉ፣ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ
ነዉ
136. ጥይትንና ድህነትን ተኝቶ ነዉ ማለፍ
137. ጠጋ ጠጋ በሉ የቻይና እዳ አለብን
138. መቆጨት የለብክ በማፍቀርክ ሳይሆን ማፍቀር ያለብክን
ሠው ባለማወቅክ ነው
139. ጠንካራ ሠው በጨለማ በስተጀርባ ብርሀን ይታየዋል
140. ሣያሥቡ መናገር ሣያልሙ መተኮስ ነው
141. ጓደኞችህ አካውንት ይከፍታሉአንተ አፍህን ትከፍት አለህ
142. ከምታማኝ ምከረኝ
143. በፍየል ዘመን በግ አትሁን
144. ድንች ቢውፍር ሹካ ያነሳዋል
145. ያሳደግናት ውርንጫ መልሳ በእርግጫ
146. አመል ከሌለሽ ወደ ባስሽ።
147. ወረድ ወረድ ይህ ታክሲ እንጂ ፌስቡክ አይደለም
148. እዉነት የሚያዳምጥ እዉነት ከሚናገር አይተናነስም
149. መማሩንስ ተምረሃል ማስተዋልን ዘንግተሃል
150. ያለፈለት ሀብታም ደሀን አይጋብዝም
151. ፍቅር ማለት የምትወዳትን ልጂ ደስታ ማገኘት ማለት ነዉ
152. መኖርህ ማንንም ካልጠቀመ መሞትህ ማንንም
አይጎዳም
153. ወረኛ ገንፎ አድሮም ላቃጥል ይላል
154. ማቀድ ካልቻክ ዉድቀትህን እያቀድክነዉ
155. ያህያ ውርንጫ ጠጉሮ ጉፍፍ ያለው
156. የምንወደውን ስንከተል የምወደንን እናጣለን
157. ማስቲካ የሚታደል መስሎቹ አፋቹን አትክፈቱ
158. ይህችም እንጀራ ሆና ምጥምጣ በዝብት
159. ትችትና ሻወር ከራስ ይጀምራል
160. አራዳ እና ጭስ መውጫ አያጣም
161. ፋራ ከሚስመኝ አራዳ ይንከሰኝ
162. የምግብ ቅመሙ ረሀብ ነዉ
163. ፍቅር ካለ ፍሪጅ ይሞቃል
164. ባጎረስኩ ተነከስኩ
165. ወሬ ዳቦ አይሆንም
166. ዘሎ የወረደ ዋጋው ይቀንሳል
167. ቆንጆ ቆንጆ ሴቶች አትግቡ ጋቢና ሹፈሩ ላደጋ
ይጋለጣልና
168. ብድር መጠየቅና እንግሊዝኛ መናገር ድፍረት ይጠይቃል
169. ለኔ ብላ ለኔ ብላ ትገዛለች ሊፋን መኪና
170. የምትወደዉን እስክትሰራ የምትሰራዉን ዉደደዉ
171. ፍቅር ካለ የቁንጫ ቆዳ ለሺ ሠው ይበቃል
172. በሬ ያረደና ቆንጆ ያገባ ብቻውን አይበላም
173. የዉሸት እየኖርን የእዉነት እንሞታለን
174. ከሰው ጋር ስትሆን አፍህን ብቻህን ስትሆን ራስህን
ጠብቅ
175.የማታፈቅርህን ማፋቀር ኤርፕርት ሄዶ በቡር መጠበቅ
ነዉ
176. መባልን ሳይሆን መሆንን ፍራ
177. የአራዳ ልጅ መልስ አይጠይቅም
178. ነጋልሽ ደግሞ ልትጠበሽኝ
179. ከባጃጅ ላይ ሳይከፍሉ መዉረድ ከህፃን ልጅ ላይ ዳቦ
እንደመንጠቅ ይቆጠራል
180. ገንዘብ ከድህነት እንጂ ከሞት አያስጥልም
181. እባክዎን በፀባይ ይዉረዱ እምቢ ካሉ እንደ ጋዳፊ
ይወርዳሉ
182. ሦስት ቀን ለመኖር አራት ቀን አትጨነቅ
183. እባክዎን መስኮት በመክፈት ለትራፊክ አያጋልጡን
184. ከሙስና የፀዳ የስራ ዘርፍ የታክሲ ሹፌር ብቻ ነዉ
185. ለሰዉ ቅን እንጂ ቅንቅን አትሁን
186. ከስልጣን እና ከጫት ላይ መነሳት ይከብዳል
187. ምንም ብታምሪ ከሚስትነት አታልፊም
188. ሐብታም ግጦ በጣለዉ አጥንት ደሀዉ ይሰቃያል
189. የእከክ መድሀኒት ጠንክሮ ማከክ ነዉ
190. ፊትሽ ላይ የሌለዉ የካዲስኮ ቀለም ብቻ ነዉ
191· የታክሲ ከሌለህ ወርደህ በባስ ሂድ
192· ፍቅር ካለ ባጃጅ ባስ ይሆናል
193· ሒሳብ ሳይከፍሉ ሀሳብ አይጀምሩ
194· ባለጌና ዋንጫ ከወደአፉ ይሠፋል
195· ኤች.አይ.ቪንና የጫማ ሽታን በጋራ እንከላከል
196· ማንችስተር ያሸንፋል አርሠናል ለዘለዓለም ይኑር
197· ሠው አካውንት ይከፍታል አንዳንዱ አፉን ይከፍታል
198· ሞባይል ለጣለ ሲም እንመልሳለን
199· ሹፌሩን መጥበስ ክልክል ነው በነገር
200· ሠው ብቻ ነው የምንጭነው በስህተት የገባ ይውረድ
201· ታክሲ ለሚጠቀሙ ብቻ
202· ክቡራን ተሳፋሪዎቻችን በአገልግሎት አሰጣጣችን
ላይአስተያየት፣ ቅሬታ፣ ትዝብት ወይም መሻሻል
አለበት የምትሉት ነገር ካለ
አንቀበልም!! መውረድ ይቻላል::

203. ለሠው ቅን ሁን እንጂ ቅንቅን አትሁን
204· ማስቲካ የሚታደል መስሎአችሁ አፋችሁን እንዳትከፍቱ
205· መስኮቱን በመክፈት ለትራፊክ ፖሊስ አያጋፍጡን!
206· ጥብቅ ማሳሰቢያ ለክቡራን ሌቦች ሒሳብ
ሰብስበን ሳንጨርስ ስራችሁን መጀመር አትችሉም!
የማይስማማ ሌባ ካለ መውረድ ይችላል፡፡
207· ታክሲና መንግስተ ሰማያት ሞልቶ አያውቅም።
የተደደጋገሙት ቁጥር ለማብዛት
ሳይሆን ከዚህም ከዚያም የተሰበሰበ ስለሆነ ነው።

Tuesday, January 26, 2021

App uses Amharic language to translate previously unspoken African stories into audio books: CNN

አማርኛ ቋንቋን በመጠቀም ጭምር ያልተነገሩ ነባር የአፍሪካ ታሪኮችን ወደ ድምፅ መጽሐፍት መቀየር የሚያስችል መተግበሪያ ተሠራ-ሲ.ኤን.ኤን
*******************************

የአፍሪካውያን ያልተነገሩ ነባር ታሪኮችን ወደ ድምፅ መጽሐፍት በመቀየር ወጣቱ ትውልድ ስለ ባሕሉ እና ታሪኩ እንዲያውቅ ለማድረግ በመዝናኛ እና በትምህርት መልኩ  ማቅረብ የሚያስችል መተግበሪያ ተሠራ።

የጋናው ግዙፍ የሶፍት ዌር ኩባንያ ሶፍትትራይብ ባለቤት ሄርማን ቺነሪይ-ሄስ አፍሪካውያን አፈ ታሪኮችን በአዲሱ የድምፅ መጽሐፍ መተግበሪያ ለትውልድ ለማስተላለፍ መነሣቱን ተናግሯል።

ይኸው የአፍሪካውያን ድምፆች (Afrikan Echoes) የተሰኘው መተግበሪያ በመጪው መጋቢት ወር ውስጥ እስካሁን ያልተነገሩ 50 የአፍሪካውያን ነባር ታሪኮችን በዩሩባ፣ አማርኛ እና ስዋሂሊ ቋንቋዎችን ጨምሮ በበርካታ የአፍሪካ ቋንቋዎች ተርጉሞ ይፋ ይደረጋል ተብሏል።

የመተግበሪያው ባለቤት የተዘጋጀው የመተገበሪያ ሥርዓት (ፕላትፎርም) በየትኛውም አኗኗር ደረጃ የሚገኙ ሰዎች ያልተነገሩ ታሪኮቻቸውን በዓለም አቀፍ መድረክ ማድረስ እንደሚያስችላቸው ገልጿል።

በመላው አህጉሪቱ የሚኖሩ አፍሪካውያን የታሪክ ተናጋሪዎች ታሪካቸውን በራሳቸው ቋንቋ በድምፅ በመቅረጽ ለአፍሪካውያን ድምፆች (Afrikan Echoes) መላክ እንደሚያስችልም ተጠቁሟል።

የተላኩ ድምፆች ወደ ስቱዲዮ ገብተው ወደ መተግበሪያው እንዲካተቱ ከመደረጋቸው አስቀድሞ በሶፍትትራይብ ኩባንያው ባለቤት ሄርማን ቺነሪይ-ሄስ አማካኝነት በተቋቋመው የፈጠራ ባለሞያዎች ቡድን እንደሚገመገሙ ተገልጿል።  
     
“አሁን ባለንበት ዓለም ነባር ዕውቀቶች በኤሌክትሮኒክ ድምፅ አማካኝነት መተላለፍ ይችላሉ” ያለው  ሄርማን ቺነሪይ-ሄስ  “በመሆኑም እኛ አፍሪካውያን ነባር ዕውቀቶቻችንን ስልኮቻችን ላይ ለማግኘት እየጣርን ነው” በማለት ለሲኤንኤን ተናግሯል።

አያይዞም፣ “አፍሪካውያን ያልሆኑ ሰዎች የአፍሪካውያንን ታሪኮች በአፍሪካውያን እና በአፍሪካውያን የአነጋገር ዘዬ ሲነገሩ ለማዳመጥ ያስችላቸዋል” ብሏል።

App uses Amharic language to translate previously unspoken African stories into audio books: CNN
 ***********************************

 An application was made to entertain and educate the younger generation about the culture and history by translating untold African stories into audio books.

 Herman Chinnery-Hes, owner of software giant Ghana, said it has set out to pass on African legends to its new audiobook application.

 The Afrikan Echoes app is expected to translate 50 African stories in several African languages, including Yoruba, Amharic and Swahili, in March.

 The owner of the app says that the platform will enable people of all walks of life to share their unspoken stories on a global platform.

 He also suggested that African historians across the continent record their stories in their own language and send them to Afrikan Echoes.

 The audio will be reviewed by a team of innovators set up by software company Herman Chineri-Hess before it can be added to the studio and integrated into the app.

 "In today's world, existing knowledge can be transmitted electronically," said Herman Chineri-Hess.


Curated Products for Generation X

https://amzn.to/3VhbwJz GenX Essentials - Curated Products for Generation X ...

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon