የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Saturday, January 1, 2022

Russia tests 12 newer anti-RPG missiles.

ታህሳስ 23፣ 2014

ሩሲያ 12 አዲስ ስሪት ዘመን አፈራሽ ሚሳየሎችን ሞከረች፡፡

ሩሲያ የሞከረቻቸው ሚሳየሎች ከድምፅ በብዙ እጥፍ የሚምዘገዘጉ እንደሆኑ CGTN ፅፏል፡፡

በቅርቡም S-500 የተሰኘውን የሚሳየል መከላከያ ጋሻ መሞከሯን መረጃው አስታውሷል፡፡

ሩሲያ ሙከራዋን የደጋገመችው ከሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ጋር የጦር አተካራዋ እየበረታ በመጣበት ወቅት ነው ተብሏል፡፡

ምዕራባዊያን ሰሞኑን ሩሲያ ዩክሬይንን ልትወራት ነው የሚል ክሳቸው እየደጋገሙት ነው፡፡

የክሬምሊን ሹሞች በፊናቸው ዩክሬይን የመውረር ሀሳቡም እቅዱም የለንም እያሉ ነው፡፡

ሩሲያ ኔቶ ወደ ምሥራቅ ተጨማሪ ማስፋፊያ እንዲያደርግ በህግ የተደገፈ ዋስትና እንዲሰጣት እየጠየቀች ነው፡፡

የኔነህ ከበደ Jan  01, 2022

 Russia tests 12 newer anti-RPG missiles.

 CGTN writes that the missiles tested by Russia are twice as loud as the ones.

 Records show that she recently tested the S-500 anti-aircraft gun.

 Russia is said to have repeated the test amid growing military ties with the North Atlantic Treaty Organization (NATO).

 Westerners have repeatedly accused Russia of invading Ukraine.

 The Kremlin has said it has no plans to invade Ukraine.

 Russia is seeking a legal guarantee from NATO for further expansion into the East.

 It's hard for you


Students who did not take the 12th grade national exam due to security concerns will take the test from January 24 to 27

በፀጥታ ችግር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ያልወሰዱ ተማሪዎች ከጥር 24 እስከ 27 ይወስዳሉ
********************

በ2013 የፀጥታ ችግር በተከሰተባቸው አካባቢዎች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ላልወሰዱ ተማሪዎች ከጥር 24 እስከ 27 ቀን 2014 ዓ.ም ፈተናው እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ።

በሁለተኛ ዙር የሚሰጠውን ፈተና 58 ሺህ 936 ተማሪዎች እንደሚወስዱም የአገልግሎቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ተፈራ ፈይሳ ተናግረዋል።

በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተለያዩ ዞኖችና ወረዳዎች በፀጥታ ምክንያት ፈተና መወሰድ ያልቻሉ ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ አቶ ተፈራ አብራርተዋል።

የመጀመሪያው ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ያለምንም ችግር መጠናቀቁን ያስታወሱት ዳይሬክተሩ ሁለተኛ ዙርም በሰላም እንዲጠናቀቅ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ ነው ብለዋል።

ህብረተሰቡና የሚመለከታቸው አካላት ፈተናው በሰላም መጠናቀቅ እንዲችል የበኩላቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ዳይሬክተሩ ጥሪ አቅርበዋል።

Students who did not take the 12th grade national exam due to security concerns will take the test from January 24 to 27
 ********************

 The Academic Assessment and Examinations Service announced that students who did not take the Grade 12 National Examination in the areas where the security crisis occurred in 2013 will be administered from January 24 to 27, 2014.

 Tefera Feisa, Deputy Director General of the Service, said 58,936 students will take the exam in the second round.

 Tefera said students who could not pass the exam due to security concerns in Amhara, Oromia and Benishangul-Gumuz states will take the exam.

 He recalled that the first round of the 12th grade national examination was completed without any problems and that various activities are underway to end the second round peacefully.

 He called on the public and other stakeholders to play their part in ensuring that the exams are conducted peacefully.

 He heard them in amazement
 

በይድነቃቸው ሰማው

The Prime Minister's Office presents Christmas presents to 35 children

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ለ35 ህፃናት የገና በዓል ስጦታ አበረከተ
*********************
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ35 ህፃናት ስጦታ አበረከተ።

ጽህፈት ቤቱ እነዚህን ህፃናት በቋሚነት በማገዝ እንደሚያሳድጋቸውም ተገልጿል።
 
ስጦታው የተበረከተላቸው በሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ስር የሚታገዙ ህፃናት ለእያንዳንዳቸውም የትምህርት ቁሳቁስ፣ የምግብ የአልባሳት ድጋፍን ጨምሮ የ1ሺህ ብር ስጦታ ተከርክቶላቸዋል።

መርሐግብሩ ህፃናት ከቤተሰቦቻቸው ሳይነጠሉ ባሉበት ሆነው እንዲደገፉና ወደ ጎዳና ህይወት የሚገፏቸውን ችግሮች መቀነስን ያለመ መሆኑ ተገልጿል።

በዚህም ሁሉም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ከሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ጋር በመሆን 320 ህፃናትን እየደገፉ ይገኛሉ ተብሏል።

ይህም ሰፊውን ችግር በትብብር ለማለፍ ከፍተኛ አስተዋፆ እንደሚኖረው ነው የተገለፀው።

በፋሲካ አያሌው
The Prime Minister's Office presents Christmas presents to 35 children
 *********************
 The Prime Minister's Office donated Christmas presents to 35 children.

 It is stated that the office will support these children on a regular basis.

 The children, who were donated by Mary Joy Ethiopia, received 1,000 birr each for their school supplies, including food and clothing.

 The program aims to support children living in isolation from their families and to reduce the burden of street life.

 As a result, all ministries, in collaboration with Mary Joy Ethiopia, are supporting 320 children.

 It is said that this will go a long way in overcoming the problem.

 At Easter

 


Prime Minister Abiy Ahmed urged the leadership to be prepared for the challenges ahead

አመራሩ በተገኘው ድል ሳይኩራራ በቀጣይ ሊያጋጥሙ ለሚችሉ ፈተናዎች እንዲዘጋጅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አሳሰቡ
******************

የፌደራል ተቋማትና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ሲያካሂዱ የነበረውን ውይይት አጠናቀቁ። 

በዘመቻ ለኅብረ-ብሔራዊ አንድነት በተገኙ ድሎች፣ በታዩ ውስንነቶችና በቀጣይ ስለሚኖረው አቅጣጫ ለሦስት ቀናት ውይይት ሲካሄድበት የቆየው የፌደራልና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች ግምገማዊ ሥልጠና በዛሬው እለት ተጠናቋል።

ከፍተኛ አመራሮቹ በውይይታቸው በጦርነት የሚገኝ ድልን በአግባቡ መምራት ከጦርነቱ በኋላ ለሚመጣ መረጋጋትና ሰላም እንዲሁም ለዘላቂ የሀገር ግንባታ ሂደት ትልቅ ፋይዳ እንዳለው አስምረውበታል፡፡ 

በዘመቻውም ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ድል ማድረጋቸውን አረጋግጠዋል፡፡

የህልውና ዘመቻው ያስከተለው ሰብዓዊና ቁሳዊ ውድመት እጅግ አሳዛኝና የሀገር እዳ ቢሆንም ሂደቱ ግን በርካታ ትሩፋቶችን እንዳስገኘ አመራሩ መገምገሙ ተመልክቷል፡፡ 

ተናብቦና ተቀናጅቶ በአንድ አመራር ለአንድ ዓለማ የመስራት አቅም፣ ኅብረ-ብሔራዊ አንድነት፣ ሁለንተናዊ ህዝባዊ ተሳትፎና ተደጋግፎ ችግሮችን በጋራ መሻገርን እንዳስገኘ አመራሮቹ በግምገማ አዘል ስልጠናቸው ማረጋገጣቸው ተመልክቷል፡፡

አመራሮቹ ከድሎቹ ጋር የታዩና በቀጣይም ሊኖሩ ስለሚችሉ መልካም እድሎችና ዝንፈቶች በትኩረት ገምግመዋል፡፡ 

በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በተካሄደው የማጠቃለያ ፕሮግራም ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት የመጀመሪያው ምእራፍ በስኬት እንዲጠናቀቅ ኢትዮጵያውያን የሚጠበቅባቸውን አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን ገልጸው ለዚህም ላቅ ያለ ተሳትፎና አበርክቶ ምስጋና አቅርበዋል።

በተገኘው ድል ሳንኩራራ በቀጣይ ሊያጋጥሙን ለሚችሉ ፈተናዎች ተግተን መዘጋጀት እንደሚገባንም አሳስበዋል።

የኢትዮጵያን የፖለቲካና የኢኮኖሚ ስብራቶች ለመጠገን የጋራ ርብርብ ማድረግ እንደሚገባም ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስምረውበታል፡፡

በየደረጃው ያለው አመራርም በጦርነቱ ጫና የደረሰበትን የብልፅግና ጉዟችንን ለማስቀጠል ታሪካዊ ኃላፊነቱን መወጣት እንዳለበት በአጽንኦት አሳስበዋል፡፡ 

ኢትዮጵያውያን በዘመቻው የተገኘውን የኅብረ ብሔራዊ አንድነት ስሜት በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባትና ሁለንተናዊ ብልጽግናችንን ለማረጋገጥ እንድንጠቀምበት ጥሪ አቀርባለሁ ማለታቸውን ከመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
Prime Minister Abiy Ahmed urged the leadership to be prepared for the challenges ahead
 ******************

 Federal institutions and senior officials of the Addis Ababa City Administration concluded their discussions on current national issues.

 The three-day evaluation training of the senior leaders of the Federal and Addis Ababa City Administration, which was held during the three-day discussion on the achievements, shortcomings and future direction of the campaign for national unity, ended today.

 In their discussions, the senior leaders stressed the importance of leading the way to victory in the war, which is crucial for the post-war stability and peace-building process.

 He affirmed that Ethiopia and Ethiopians have won the campaign.

 Despite the tragic loss of life and property caused by the campaign, the process has yielded many benefits, the administration said.

 It has been observed that the leadership's ability to work together for a common purpose, national unity, inclusive public participation and mutual support has helped to overcome common problems.

 The leaders carefully considered the pros and cons of the victories.

 He thanked Ethiopians for their contribution to the successful completion of the first phase of the National Unity Campaign, which was attended by Prime Minister Abiy Ahmed.

 He also emphasized the need to be prepared for the challenges ahead.

 He said joint efforts should be made to repair Ethiopia's political and economic divisions.

 He stressed that the leadership at all levels must fulfill its historic responsibility to continue the prosperity of the war-torn country.

 According to information obtained from the Government Communication Service, Ethiopians have called on the people to use the spirit of national unity gained during the campaign to rebuild the war-torn areas and ensure our overall prosperity.

The Enlightenment Library, built at a cost of over 1.1 billion birr, will be inaugurated today

ከ1.1 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው አብርሆት ሁለገብ ቤተ መፃሕፍት ዛሬ ይመረቃል 
****************************************
በአዲስ አበባ 4 ኪሎ ከ1.1 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው አብርሆት ሁለገብ ቤተ መፃሕፍት ዛሬ ይመረቃል፡፡

በ19 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈው ቤተመፃሕፍቱ በአፍሪካ ቀዳሚ ከሆኑ 10 ቤተ-መፃሕፍት መካከል መሆኑ ተነግሮለታል።

ቤተመፃሕፍቱ በ4 ወለሎቹ 1.4 ሚሊዮን መፃሕፍትን መያዝ የሚችል 1.5 ኪ.ሜ መደርደሪያ እንዳለው ተገልጿል፡፡

ቤተመፃሕፍቱ ከ240 ሺህ በላይ መፃሕፍትና 300 ሺህ ጥናታዊ ፅሁፎችን የያዘ መሆኑም ተመልክቷል፡፡

የህፃናት ማንበቢያ እንዲሁም ማየት ለተሳናቸው አንባቢዎች በቂ የብሬይል መፃሕፍት አቅርቦት ያለው መሆኑም ልዩ ያደርገዋል፡፡

ዘመናዊ ካፍቴሪያና የመሰብሰቢያ አዳራሾች፣ ስምንት የመፃሕፍት መሸጫ ሱቆች፣ አምፊ ቲያትርና መጫወቻ ቦታዎችንም ያካተተ ነው፡፡

በተጨማሪም ደህንነቱ የተጠበቀ በአንዴ 115 መኪኖችን ማስተናገድ የሚችል የመኪና ማቆሚያ የያዘ ነው።

ቤተ መፃሕፍቱ ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት የሚመረቅ ይሆናል።

The Enlightenment Library, built at a cost of over 1.1 billion birr, will be inaugurated today
 *******************************************
 The lighthouse, built at a cost of over 1.1 billion birr in Addis Ababa, will be inaugurated today.

 The 19,000-square-meter library is said to be one of the top 10 libraries in Africa.

 The library has a 1.5 km shelf with 1.4 million books on four floors.

 The library contains more than 240,000 books and 300,000 articles.

 What makes it special is the fact that there are enough Braille books for children's reading and for blind readers.

 It also has a modern cafeteria and meeting rooms, eight bookstores, an amphitheater and a playground.

 It also has a secure parking lot that can accommodate 115 cars at a time.

 The library will be inaugurated in the presence of senior government officials.

Niger is the voice of Africa in the presidency of the Security Council

ኒጀር በጸጥታው ምክር ቤት ፕሬዝዳንትነቷ ለአፍሪካ ድምጽ ሆናለች
*****************

ኒጀር በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ፕሬዝዳንትነቷ ለአፍሪካ ድምጽ ሆናለች ሲሉ በተመድ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ገለጹ።

ኒጀር እ.አ.አ የ2021 ታህሳስ ወር የምክር ቤቱ ፕሬዘዳንት ሆና መርታለች።

በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ኒጀር የጸጥታው ምክር ቤት ፕሬዝዳንትነቷን በስኬት በማጠናቀቋ እንኳን ደስ አለሽ ማለት ያስፈልጋል ሲሉ በትዊተር ገጻቸው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል።

ኒጀር በቆይታዋ ለአፍሪካ በጣም ወሳኝ ድምጽ ሆና መቆየቷን አመልክተዋል።

ወደ ጸጥታው ምክር ቤት ምክንያታዊነትና ጥበብ የተሞላበት አካሄድ ይዛ መምጣቷንም ነው አምባሳደር ታዬ የገለጹት።

እንደ ኢዜአ ዘገባ ኖርዌይ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ወርሃዊ ፕሬዝዳንትነትን ከኒጀር ተረክባለች።



Niger is the voice of Africa in the presidency of the Security Council
 *****************

 Ethiopia's Permanent Representative to the United Nations Taye Atsekeslassie

 Niger won the presidency in December 2021.

 Ethiopia's Permanent Representative to the United Nations, Taye Atsekelassie Niger, congratulated the Security Council on its successful completion of its presidency.

 He noted that Niger has always been an important voice for Africa.

 According to Ambassador Taye, she has taken a rational and wise approach to the Security Council.

 According to ENA, Norway has taken over the presidency of the United Nations Security Council from Niger.

Friday, December 31, 2021

Protecting the health of young people and teenagers is the responsibility of all societies

የወጣቶች እና የአፍላ ወጣቶች ጤናን መጠበቅ የሁሉም ህብረተሰብ ሀላፊነት ነው
___________________

የጤና ሚኒስቴር የአፍላ ወጣቶች እና የወጣቶችን ጤና ለመጠበቅ ወሳኝ ነው የተባለለትን የአምስት አመት ስትራቴጂክ እቅድ ይፋ ባደረገበት ስነስርአት ላይ የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ጽ/ቤት ሀላፊ እና ከፍተኛ አማካሪ አቶ ፍቃዱ ያደታ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ ዜጎቿ ጤናማ እና አምራች እንዲሆኑ የተለያዩ ስልቶችን ነድፋ እየሰራች እንዳለ አስታውሰው የወጣቶች እና የአፍላ ወጣቶችን ጤና ትኩረት እንዲያገኝ እና አምራች እና ጤናማ ትውልድ እንዲፈጠር ከሚደረጉ ጥረቶች አንዱ የአምስት አመት ስትራቴጅክ እቅድ ማዘጋጀት እና ወደ ስራ ማስገባት መሆኑን ተናግረዋል። ስትራቴጂክ እቅዱ ተግባራዊ እንዲደረግ እና የወጣቶች እና የአፍላ ወጣቶች ጤና እንዲጠበቅ ጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ ትኩረት መስጠቱን ያወሱት አቶ ፍቃዱ ሁሉም ባለድርሻዎች በትግበራ ሂደቱም ጥረታቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል። 

የሚኒስቴሩ የእናቶች እና ህጻናት ጤና ዳይሬክቶሬት ዳይራክተር ዶ/ር መሰረት ዘላለም በበኩላቸው ወጣቶች እና አፍላ ወጣቶች ሀገር ተረካቢ እና ዋነኞቹ የልማት ተዋናዮች እንደመሆናቸው የተሟላ ጤንነትና መረጃ ሊኖራቸው እንደሚገባ አንስተው ለዚህም የጤና ሚነስቴር የወጣቶችን እና የአፍላ ወጣቶችን ጤና ለመጠበቅ የሚያስችለው መዋቅርን በመፍጠር፣ በሰው ሀይል በማደራጀት እንዲሁም  አጋር አካላትን በማቀናጀት እየተሰራ እንደሚገኝ አስረድተዋል። የአፍላ ወጣቶች እና የወጣቶች ጤና ወጥነት ባለው እና አሳታፊ ሆኖ እንዲተገበርም የአምስት  አመት ስትራቴጂክ እቅድ መዘጋጀቱን የገለጹት ዳይሬክተሯ ሴክተሮች፣ አጋር አካላት እና የሚመለከታቸው ባለሙያዎች በዝግጅቱ ማሳተፋቸውን፣ በቀጣይም ለትግበራው በቅንጅት መስራት እንደሚያስፈልግ አስረድተዋል። 

ስትራቴጅክ እቅዱም ይፋ በተደረገበት የጤና ሚኒስቴር የስራ ሀላፊዎች፣ የሴክተር መስሪያቤት ተወካዮች እና አጋር አካላት በአካል እና በበይነ መረብ በሰነዱላይ ውይይት በማድረግ ተሳትፈዋል። ይፋ ከተደረገበት እለት ጀምሮም የአፍላ ወጣቶች እና የወጣቶች ጤና የአምስት አመት ስትራቴጂክ እቅድ ትግበራ ላይ እንደሚውል ታውቋል።

Today's upsate;Status update on #covid19ethiopiaIn the last 24 hours, 13,409 laboratory tests have confirmed that 4,899 people have been infected with the corona virus.

ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 13,409 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 4,899 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 420,342 ደርሷል። በሌላ በኩል 551 ሰዎች ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ እስካሁን ድረስ 355,046 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።
Status update on #covid19ethiopia
In the last 24 hours, 13,409 laboratory tests have confirmed that 4,899 people have been infected with the corona virus.  In all, 420,342 people have been infected so far.  On the other hand, 551 people have recovered from the disease, and so far 355,046 people have recovered.
 Status update on # covid19ethiopia

Ethiopian Community Institute announces new COV-19 storm at national level *********** According to the Ethiopian Institute of Public Health, up to 86 percent of cocaine has been found in some institutions following the recent flu-like outbreak. The institute said in a statement that the distribution of CVD-19 has been widely observed in the last 15 days, especially in Addis Ababa. According to a research conducted by the institute and samples taken from some institutions, 59 to 86 percent of the virus was found. According to the institute, more than 25,000 of the more than 55,000 people examined by health facilities have CVD-19. According to the data, the CV 19 rate, which was 5 percent two weeks ago, has now risen to 36 percent. He called on the public to beware of the "flu pandemic" and to protect themselves from the virus by implementing the CV 19 vaccine. The institute also urged government service providers, particularly schools and similar institutions, to implement a strict covide protection protocol.

በአገር ደረጃ አዲስ  የኮቪድ-19 ወጀብ መከሰቱን የኢትዮጵያ  ህብረተሰብ ኢኒስቲትዩት አስታወቀ
***********
ሰሞኑን የተከሰተውን  ጉንፋን  መሰል ወረርሽኝ  ተከትሎ በአንዳንድ ተቋማት  በተደረገ  ምርመራ አስከ 86 በመቶ የሚሆኑት ኮቪድ  እንደተገኘባቸው የኢትዮጵያ  ህብረተሰብ ኢኒስቲትዩት አስታወቀ፡፡

ኢኒስቲትዩቱ ባለፉት 15 ቀናትም በተለይ በአዲስ አበባ የኮቪድ-19 ስርጭት በስፋት መስተዋሉን ባወጣው መግለጫ አመልክቷል፡፡

በዚህም ኢኒስቲትዩቱ  ባደረገው ቅኝትና  ከአንዳንድ ተቋማት በወሰደው ናሙና  ከ59 እስከ 86 በመቶ ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡

ወደጤና ተቋማት  ሂደው ከተመረመሩት ከ55ሺ በላይ ሰዎች ከ25 ሺ በላይ የሚሆኑት ኮቪድ-19 እንዳለባቸው ኢኒስቲትዩቱ አመልክቷል፡፡

እንደአገር ከሁለት ሳምንት በፊት 5 በመቶ የነበረው በኮቪድ 19 የመያዝ ምጣኔ አሁን ላይ ወደ 36  በመቶ ከፍ ማለቱንም መረጃው አመልክቷል፡፡

በመሆኑም ህብረተሰቡ  "የጉንፋን ወረረሽኝ" ከሚለው መዘናጋት ወጥቶ  የኮቪድ 19 መከላከያ መንገዶችን በመተግበር ከቫይረሱ መጠበቅ  እንደሚገባ  አስገንዝቧል፡፡

የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት በተለይም ትምህርት  ቤት እና መሰል መስሪያ ቤቶች ጥብቅ የሆነ ኮቪድ መከላከያ ፕሮቶኮል እንዲተገብሩም ኢኒስቲትዩቱ  በመግለጫው አሳስቧል፡፡
Ethiopian Community Institute announces new COV-19 storm at national level
 ***********
 According to the Ethiopian Institute of Public Health, up to 86 percent of cocaine has been found in some institutions following the recent flu-like outbreak.

 The institute said in a statement that the distribution of CVD-19 has been widely observed in the last 15 days, especially in Addis Ababa.

 According to a research conducted by the institute and samples taken from some institutions, 59 to 86 percent of the virus was found.

 According to the institute, more than 25,000 of the more than 55,000 people examined by health facilities have CVD-19.

 According to the data, the CV 19 rate, which was 5 percent two weeks ago, has now risen to 36 percent.

 He called on the public to beware of the "flu pandemic" and to protect themselves from the virus by implementing the CV 19 vaccine.

 The institute also urged government service providers, particularly schools and similar institutions, to implement a strict covide protection protocol.



"The Ministry of Drug Health is working as part of a 100-day plan as part of its focus."

"የአደንዛዥ እፅ የጤና ሚኒስቴር የትኩረት አቅጣጫ  በመሆኑ የ100 ቀን እቅድ አካል ሆኖ እየተሰራ ነው" 
ወ/ሮ ህይወት ሰለሞን የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
__________________

በአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚዎችና የተጠቃሚ ችግር ዙሪያ በ952 ነፃ የስልክ መስመር የጤና የምክክር አገልግሎት ለሚሰጡ ባለሙያዎች ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡

በአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚዎች ዙሪያ እንደ አገር በትኩረት ባለመሰራቱ በአገራች ላይ ተፅዕኖ ከፍተኛ በመሆኑ ተላላፊ ባለሆኑ ህመሞች የሚያዙ የህብረተሰብ ክፍሎች በእየለቱ እየጨመረ መጥቷል፡፡ በተለይም በጫት፤ በአልኮልና በሲጋራ ሱሰኝነት ምክንያት የአዕምሮ ጤና ችግር ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ መሆኑን ወ/ሮ ህይወት ሰለሞን የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በስልጠናው መክፈቻ ላይ ተናግረዋል፡፡

በአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚዎችና የተጠቃሚ ችግር  ዙሪያ የተዘጋጀው የማሰልጠኛ ዶክመንት በአዕምሮ ጤና ዙሪያ ሰፊ ልምድ ያላቸው ባለሙያዎች፤የተለያዩ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የጤና ሚኒስቴር የፕሮግራም ማናጀሮች በማሰልጠኛ ዶክመንት ዝግጅት ላይ ተሳትፈዋል፡፡

በአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚዎችና የተጠቃሚ ችግር ዙሪያ ስልጠና እየተሰጣቸው የሚገኙት የጤና ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት በ952 የነጻ የስልክ መስመር የጤና የምክክር አገልግሎት ባለሙያዎች በአደንዛዥ እፅ ላይ ስልጠናውን መውሰዳቸው የህብረተሰቡን ግንዛቤ ከፍ ለማድረግና ከችግሩ የሚወጡበትን መንገድ ለማስተማር ስልጠናው አጋዥ ነው ብለዋል የስልጠናው ተሳታፊዎች፡፡ 

የአደንዛዥ እፅ እንደ አገር እያደረሰ ያለውን ማህበራዊ፤ ኢኮኖሚያዊ፤ ቤተሰባዊና ግለሰባዊ ጉዳቶችን ከግምት ውስጥ በማስገባት የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅ/ቤት የትኩረት አቅጣጫ በመሆኑ ጤና ሚኒስቴር በበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬት ውስጥ የ100 ቀን እቅድ አካል ሆኖ እየተሰራ ነው


"The Ministry of Drug Health is working as part of a 100-day plan as part of its focus."
 Hiwot Solomon Director of the Disease Prevention and Control Directorate
 __________________

 Training is being provided to 952 toll-free health counseling professionals on drug use and consumer problems.

 Due to the country's lack of focus on drug users, the incidence of non-communicable diseases is increasing day by day.  Especially in chat;  At the opening of the training, Ms. Hiwot Solomon, Director of the Disease Prevention and Control Directorate, said that mental health problems are causing serious damage due to alcohol and smoking.

 The training document on Drug Users and Consumer Disorders with extensive experience in mental health, various higher education institutions and program managers of the Ministry of Health participated in the preparation of the training document.

 According to the Ministry of Health's Public Relations and Communication Directorate, who are undergoing training on drug use and problem solving, the training on 952 Free Telephone Health Consulting Professionals will help raise public awareness and teach them how to overcome the problem.

 The social impact of drug trafficking;  Economic:  The Ministry of Health is working as part of a 100-day plan in the Directorate of Disease Prevention and Control, with the Prime Minister's Office focusing on family and personal injury.



19 separate and mass graves found by terrorist group at Robit Secondary and Preparatory School in Raya Kobo Woreda

በራያ ቆቦ ወረዳ በሚገኘው የሮቢት 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤት በሽብር ቡድኑ የተፈጸሙ 19 የተናጠልና የጅምላ መቃብሮች ተገኙ
*********************

የራያ ቆቦ ወረዳ ትምህርት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ መንገሻ በላይነጋ እንደገለጹት በሮቢት 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ከተገኙት 19 መቃብሮች 3ቱ በእያንዳንዳቸው እስከ 30 ሰዎች የተቀበሩባቸው የጅምላ መቃብሮች ናቸው። 

ወራሪው ቡድን የወረዳውን ትምህርት ጽሕፈት ቤት እና በወረዳው የሚገኙ 7 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ 129 ትምህርት ቤቶችን በመውረር ዘረፋ መፈጸሙንና ንብረቶችን ማውደሙን ተናግረዋል። 

የሽብር ቡድኑ ከዘረፋቸውና ካወደማቸው ንብረቶችና ቁሳቁሶች መካከልም የቤተ ሙከራ ቁሳቁሶች፣ ኮምፒውተሮች፣ ፕላዝማዎች፣ የተማሪ ሰነዶችና ሌሎችም የትምህርት ቤቱ ንብረቶች ይገኙበታል። 

የሮቢት 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የጥበቃ ሠራተኞች አቶ ይመር አየለ እና ዝናቡ ሰማው ወራሪው ቡድን ትምህርት ቤቱን የመቃብር ስፍራ እንዳደረገው ገልጸዋል። 

የሮቢት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ባለፈው ዓመት መጨረሻ ከ1ሺ 800 በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ ያስተምር እንደነበር መገለጹን ከትምህርት ሚኒስቴር የተገኘ መረጃ ያመላክታል። 
19 separate and mass graves found by terrorist group at Robit Secondary and Preparatory School in Raya Kobo Woreda
 *********************

 Raya Kobo Woreda Education Office Head, Mengesha Belaynega, said three of the 19 graves found on the grounds of Robit High School are mass graves of up to 30 people each.

 The invading group reportedly looted 129 schools, including the Woreda Education Office and seven secondary schools in the woreda, and looted property.

 Among the items looted and destroyed by the terrorist group were lab equipment, computers, plasma, student documents, and other school supplies.

 Robit High School security guards Yimer Ayele and Zinabu Semaw said the invading group had turned the school into a graveyard.

 According to the Ministry of Education, Robit High School enrolled more than 1,800 students at the end of last year.

በካሊፎርኒያ የሚገኙ የዲያስፖራ ማህበረሰብ በአሸባሪው የጥፋት ቡድን ለወደሙ የጤና ተቋማትና ለመከላከያ ሰራዊት አገልግሎት የሚውሉ አምስት ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የህክምና መገልገያ መሳሪያዎችና መድሀኒቶችን አስረክበዋል ።

በካሊፎርኒያ የሚገኙ የዲያስፖራ ማህበረሰብ በአሸባሪው የጥፋት ቡድን ለወደሙ የጤና ተቋማትና  ለመከላከያ ሰራዊት አገልግሎት የሚውሉ አምስት ሚሊዮን ብር  የሚያወጡ የህክምና መገልገያ መሳሪያዎችና መድሀኒቶችን አስረክበዋል  ። 
___________________
የአገር መከላከያ የውጭ ግንኙነት ዳይሬክተር  ብርጋዴል ጀነራል ቡልቲ ታደሰ በርክክቡ ወቅት እንደተናገሩት ወራሪ እና የጥፋት ስብስብ የሆነው የሽብርተኛው የህውሀት ቡድን ገደብ በሌለው የስልጣን ፍላጎቱ እና  እኔ ካልኩት በቀር በሚል ስግብግብነት ሀገርን ከጀርባ ወግቶ ሰራዊት በትነናል ብሎ ካለህፍረት ነውሩን በአደባባይ ገልጿል። ይህም አልበቃ ብሎት በከፈተው ወረራ ከኢትዮጵያዊነት እሴት  ባፈነገጠ  ሁኔታ ህጻናትን፣ ባልቴቶችን እና አዛውንትን በግፍ ተግባር አዋርዷል ቤተ እምነት ደፍሯል። በዚህ ክፉ ጊዜ የዲያስፖራ ማህበረሰብም ህመማችንን ታማችሁ ጉዳታችንን ተጎድታችሁ ከጎናችን በመቆማችሁ የአገር መከላከያ ትልቅ ክብር አለው በማለት ለተደረገው የአምስት ሚሊዮን ብር ድጋፍ  አመስግነዋል። 

የጤና ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ዶ/ር ተገኔ ረጋሳ በበኩላሸው  ባሸባሪው የህውሀት ቡድን በሰሜን ኢትዮጵያ በጤና ተቋማት ላይ ከፍተኛ ውድመትና ዘረፋ መፈጸማቸውን በዚህም ዜጎች ለከፋ የጤና ጉዳት መጋለጣቸውን ገልጸው  በጤና ተቋማቱ ላይ የደረሰውን የውድመት መጠን እና መልሶ ለማቋቋም ጤና ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን በልዩ ትኩረት እየተሰራ ያለውን  ስራ  አስረድተዋል። 

በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እያደረጉ ያለው እርብርብ እጅግ የሚደነቅ መሆኑን የተናገሩት ዶ/ር ተገኔ የጤና  ተቋማቱንም ቀድመው ከነበሩበት የተሻለ አገልግሎት የሚሰጡበትን ሁኔታ ለመፍጠር በሚደረገው ጥረት አሁንም ድጋፉ ተጠናክሮ  እንዲቀጥል ጥሪ አስተላልፈዋል።

 በቦሌ ኢንተርናሽናል አየር ማረፊያም የመድሀኒት እና የህክምና ግብአት መረከቢያ ዴስክ መዘጋጀቱን እና በዚህም ለጋሾች እንጋይጉላሉ ስርአት መበጀቱ ተገልጿል።

የካሊፎርኒያ አካባቢ ዲያስፖራ ማህበረሰብ ተወካይ አቶ  ነብዩ ኢሳያስ  በበኩላቸው እንደተናገሩት የህይወት ዋጋ እየከፈለ ሀገር እየታደገ ላለው መከላከያ ሰራዊት እና ይህንን  ጀግና ሰራዊት መርተው  ለታላቅ ድል ላበቁት እንዲሁም የኢትዮጵያውያንን አንገት ቀና ላደረጉና በያለንበት በኩራት እንድንራመድ ያስቻሉን  ታላቁ መሪያችን ዶ/ር አብይ አህመድ  ታላቅ አክብሮት እና ፍቅር  አለን ያሉ ሲሆን  የዲያስፖራው ማህነረሰብም ከሀገራችን ጎን ሆነን በሚያስፈልገን ድጋፍ ለማድረግ በድጋሚ ቃል እንገባለን  ሲሉ ተናግረዋል።


The Minister of Health, Dr. Leah Tadesse, at the Bole International Airport, received a call from the government to visit Ethiopians and Ethiopians of Ethiopian descent.

The Minister of Health, Dr. Leah Tadesse, at the Bole International Airport, received a call from the government to visit Ethiopians and Ethiopians of Ethiopian descent.

Curated Products for Generation X

https://amzn.to/3VhbwJz GenX Essentials - Curated Products for Generation X ...

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon