የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Friday, May 1, 2015

ጋዜጠኛነት ክብር ያለው ስራ ነው። ጥሩ ጋዜጠኛ ማለት እውነትን የሚወድ ማለት ነው።

ጋዜጠኛነት ክብር ያለው ስራ ነው። ጥሩ ጋዜጠኛ ማለት እውነትን የሚወድ ማለት ነው። 
በእኔ እይታ ሁለት አይነት ጋዜጠኞች አሉ። እርስዎ ጋዜጠኛ ከሆኑ የትኛው ምድብ እንደሆኑ እራስዎን ይጥይቁ።

ምድብ አንድ  እውነት አዳኝ ፥ ይህ ጋዜጠኛ ማለት ስራው እውነትን በገባችበት ገብቶ የሚያወጣ እውነተኛ ጋዜጠኛ ነው። ስራው በውሸት ቆሻሻ ተሸፍና መተንፈሻ አጥታ በወሸት ጭቃ ተለውሳ የተደበቀችውን እውነት አድኖ፣ አጥቦ አጽድቶ ወልውሎ ለእይታ ያበቃታል። አንዳንዴም እውነትን ለማጋነን ትንሽ ጌጥ ጣል ጣል ያደርግባታል። ያ ማስፋት ይባላል

ሁለተኛው ጋዜጠኛ ደግሞ እውነት ገዳይ ውሸት  አዳኝ
፥ የዚህ ጋዜጠኛ ስራ እውነተን በውሸት ቆሻሻ እንዳትታይ መደበቅ ነው። ስራው ሁሉ እውነትን በውሸት ተራራ ሸፍኖ ለእይታ እንዳትበቃ ማድረግ ብቻ ነው። ስራው ህዝብን ማደናገር፣ እርስ በርሱ ማናከስ፣ አንዱን በውሸት አሞክሾ ሌላውን የውሸት ጭቃ መቀባት ነው።

ታዲያ በጋዚጠኝነት ሙያ የተሰማሩ ወይም የሚሰማሩ ከሆን እርስዎ ስራዎ እውነትን አድኖ ለንባብ ማብቃት ወይስ እውነትን ገድሎ ውሸትን ማወደስ?

Thursday, April 30, 2015

The United States’ irresponsible praise of Ethiopia’s regime(Washington Post)





By Editorial Board April 30 at 8:43 PM

ETHIOPIA’S ELECTIONS, scheduled for May 24, are shaping up to be anything but democratic. A country that has often been held up as a poster child for development has been stifling civic freedoms and systematically cracking down on independent journalism for several years.

It was consequently startling to hear the State Department’s undersecretary of state for political affairs, Wendy Sherman, declare during a visit to Addis Ababa on April 16 that “Ethiopia is a democracy that is moving forward in an election that we expect to be free, fair and credible.” The ensuing backlash from Ethiopians and human rights advocates was deserved.

Ms. Sherman’s lavish praise was particularly unjustified given Ethiopia’s record on press freedom: It has imprisoned 19 journalists, more than any other country in Africa. According to a new report by the Committee to Protect Journalists, the country ranks fourth on its list of the top 10 most censored countries in the world. At least 16 journalists have been forced into exile, and a number of independent publications have shut down due to official pressure.

Last weekend marked one year since six bloggers were arrested and jailed without trial. The “Zone 9” bloggers, who used their online platforms to write about human rights and social justice and to agitate for a democracy in Ethi­o­pia, were charged with terrorism under the Anti-Terrorism Proclamation, which has been used to clamp down on numerous journalists critical of the regime. Today, the bloggers remain imprisoned, awaiting what will likely be a trial by farce.

As for the elections, opposition parties say the ruling Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front , led by Hailemariam Desalegn, has undermined their efforts to register candidates for the May vote. Since last year, members of opposition parties and their supporters have been arrested and harassed. In March, the sole opposition leader in Parliament said he would not run for reelection due to state interference with his party’s affairs. The EPRDF, which has been in power since 1991, was reported to have won the last elections in 2010 with 99.6 percent of the vote.

The State Department released a statement last week urging Ethiopia to release journalists who have been imprisoned for doing their jobs. But as the considerably more high-profile statement by Ms. Sherman indicated, the Obama administration has been reluctant to criticize what it regards as a key security ally in the Horn of Africa. A State Department spokeswoman confirmed this week that Ms. Sherman’s comments “fully reflect the U.S. government’s positions on these issues.”
With its ancient culture, strategic location and population of 94 million, Ethi­o­pia is indeed key to the future of eastern Africa. But that does not justify make-believe statements or a go-softly approach that is not working. The United States should stop funneling millions of aid dollars to a regime that has continued to choke off the media, hamper the participation of opposition parties and silence its critics. If the election is not judged by independent observers to live up to Ms. Sherman’s billing, the administration should swallow her words — and change its approach.
Read more:
The Post’s View: Ethiopia’s stifled press

የISIS VIDEO ውሽት ወይስ እውነት?





የISIS (Islamic State of Iraq and the Levant)VIDEO  ውሽት ወይስ እውነት?

የራሳችን ጥናት:- የመጀመሪያው ቀን ወንድሞቻችን የተሰውበትን ቪዲዮ ለማየት ጉልበቱም፣ ድፍረቱም አልነበረም፣ እየቆየ ሲሄድ ግን ሂዎታቸውን  በደቂቃዎች (frame by frame) አሟሟታቸውን በፊት ያለውን  አንድ ባንድ እየቃኘነው ነው። ከስንት ፍለጋ በሗላ በጣም ጥርት ያለ ቪዲዮ (HD VIDEO) አግኝተናል። ታዲያ አንዳንድ ሚዲያዎች እንደሚሉት የውሸት አይመስለኝም። ግን እስክ አሁን ያልገባኝ ልጆቹ ያላቸው እርጋታ እና ዝምታ ነው። በቃ ህልም ላይ ያሉ ይመስላል። የሰጧቸው ማደንዘዣ አለ መሰለኝ። በተለይ ጥቁር ከለበሱት ውስጥ ከመሃል ካሉት በስተግራ በኩል ያለው ልጅ በሰመመን ወይም በእንቅልፍ ላይ ያለ ይመስላል። በቃ ቀና እያለ ሰውየው  (ገዳዩ) ሲናገር ቀና ብሎ ያይና መለስ ይላል። እንደሚመስለኝ የሰጡት ማደንዝዣ አንሶ ወይም መንቃት ፈልጎ ይመስላል። አይኑ በቃ እንቅልፍ ላይ ያለ ይመስላል። 

ከመሃል በቀኝ በኩል ያለው ልጅ ይናገራል። የሚያማትብ ይመስላል ከንፈሩን ይነክሳል። 

ከነዚህ ሰማእታት ጋር አብሮ የተሰዋው እስላሙ ወንድማችን ልዩ ምልክት ያለው ይመስላል። ግንባሩ ላይ ከፀጉሩ መጀመሪያ ላይ እና አፍንጫው ላይ ለምጥ አለበት። ይህንን ምልክት ያስታውሱ። 

ሌላው የጥቁር ለባሾችን ይዞ ከጫካው ሲወጣ የሰልፉ መሪ የነበረው ልጅ ፀጉሩ ዞማ ሆኖ በንፋስ  የሚበተን ነበር፣ ነገር ግን ለሞት ሲያዘጋጇቸው በግራ በኩል መጀመሪያ የነበረው ልጅ ፀጉሩ አጭርና ፂም  ያለው ልጅ ነው። 


የቢጫ ለባሾችም በሰልፍ ያሉት እና የታረዱት ይለያያል። እስካሁን ፍራቻው ስላለቀቀኝ ሲታረዱ ያለውን ቪዲዮ እዘልዋለሁ እንጂ ለማዬት በጣም ይሰቀጥጣል። 

እንዲሁ ሁለት ጥቁሮች (ገዳዮች) አሉ። ቅጥነታቸውና እርዝመታቸው የኢትዮጵያዊ  ነው ከሚባለው ይልቅ ሶማሌ  ይመስላሉ። እጃቸው በጣም እረጅምና ቀጭን ነው። አሁንም ጥናቱን እንደቀጠልሁበት ነው። መቼ እነሚያልቅ ግን ፈጣሪ ይወቀው። 

ይህንን ጥናት ሳደርግ ከዋናው አይሲስ ድር ገፅ ሳይሆን አይቀርም የደረስ ሁት። ድር ገፁ በቃ በየ ቀኑ  ቪዲዮ ያወጣል። አይጣል ነው። ለምሳሌ ዛሬ ሁለቱን ሰወች ጭንቅላታቸውን በቡክሌት ፈጥፍጠው ሲገድሉ ትናንት ደግሞ አንገታቸውን የእንጨት ትራስ አንትርሰው በጎራዴ ቀሏቸው። ይህ ሁሉ ሲሆን ገዳዮች ፊታቸው ይታያል ህፃናት እና ሴቶች ከበው ያያሉ። በጣም ዘግናኝ ግዜ ደረስን። ለምሳሌ ባላፈው ጊዜ ትሪፑሊ ሊቢያ ላይ አንዱን ከተማ ሲያጋይ እዚያው ቆሞ ቪዲዮ ይቀዳል። 

 የናንተም የኔም ጥያቄ ይህ ቪዲዮ እውነት ነው ውይ ነው? ሰሞኑን በ አደባባይ የራሳቸውን ዜጋ ሲገድሉ ካዬሁ በሗላ ይህ ቪዲዮ ውሽት መሆኑን መጠራጠው ሳይሆን ይህንን ቪዲዮ ለመስራት ሌሎችም ሰወች ሳይሞቱ የቀረ አይመስለኝም። ይህ ቪዲዮ በጣም ለማስፈራሪያ ሆኖ እንዲሰራ ስለታሰበበት ሌሎችም ብዙ ሰወች ሰለባ የሆኑ ይመስለኛል::

Al Furqan logo

al-Furqān Media presents a new video message from The Islamic State: “Until There Came To Them Clear Evidence”

The US Treasury Department added the Al Furqan Foundation Welfare Trust to the list of terrorist entities today. Al Furqan, which is based in Pakistan and Afghanistan, funds al Qaeda, Lashkar-e-Taiba, and the Taliban, and has been directly linked to a notorious jihadist who is a leader in both al Qaeda and the Taliban.
Treasury added Al Furqan to the US list of Specially Designated Global Terrorists. A State Department press release on the designation noted that the move was made along with the Saudi government, which listed the group “under its Law of Terrorism Crimes and Financing and the Royal Decree A/44.”

 የቪዲዮው አዘጋጅ የሚገኘው ሶሪያ ነው ያቤት የሚመስል አርማ ያለበት ደግሞ የ አይሲስ ተከታይ ድርጀት ሲሆን በአብዛኛው ጥቁር ቱታ የለበሱትን የገደለውን ያሳያል። ይህ የሚያሳዬን ወንድሞቻችን በሁለት ቡድን የተገደሉ ሲሆን ቪዲዮውን ለማጠናቀር ሶሪያ ተልኮ የተሰራ ይመስለኛል የምህም ማለት ይህንን ቪዲዮ ሰርቶ ለማጠናቀቅ ሳምንታት ብልም ወራት ይወስዳል።  እኔ ባደረግሁት ጥናት መሰረት ለአይሲይ ቪዲዮውን የሚሰራው ኩባንያ በጣም የተደራጀና ልክ ሆሊ ውድን የሚስተካከል ኩባንያ ነው። እንደሚመስለኝ ከስልሳ አምስትሺ በላይ የድረ ገፆችን የሚያስተናግድ ሲሆን የሚሰሩት ቪዲዮውች በሶስት ይከፈላሉ የመጀመሪያው ደጋፊ ለመሰብስብ ሲሆን ሌላው ደግሞ ለማስፍራርት እና ለመመልመያ አገልግሎት  ይውላል።

ሌላው በዚህ ጥናቴ  ቪዲዮውን ማን መጀመሪያ ለኢንተርኔት ለቀቀው ሲሆን ይህንን ያዘጋቸው ማን ነው የሚለው ነው። በቪዲዮው ላይ ከላይ በኩል በግራ ወይም በቀኝ የ አይሲስ አርማ ያለ ሲሆን ለላ ቤት የሚመስል አርማ ያለበት አለ እንዲሁም ቪዲዮው ሲጀምር ልክ የ አልጃዚራን ምልክት የሚመስል  ሎጎ  አለ።

Wednesday, April 29, 2015

Ethiopians from Yemen Arrieved to Addis

Ethiopians from Yemen Arrived to Addis

ጃኪ ጆሲ ለሰማእታት ማስታዎሻ ቪዲዮ ለቀቀ



Jacky Gosee HAQ
Posted by Hiwat Berhanw on Wednesday, April 29, 2015

Tuesday, April 28, 2015

Life for Immigrants in Libiya






MORE HERE Click here
Drowning for Freedom: Libya’s Migrant Jails

An Ethiopian man and South African woman to tie the knot. 27-year-old Thandeka Mkhwanazi





South Africa: Love and Marriage in the Midst of Hateful Xenophobia
By Ntombi Mbomvu

Not even a series of xenophobic attacks in the city of Pietermaritzburg could stop the preparations for an Ethiopian man and South African woman to tie the knot. 27-year-old Thandeka Mkhwanazi and Mali Wondawock, 26, hosted neighbours and residents at their home in Cinderella Park at their Umembeso ceremony on Saturday.

Umembeso is a traditional Zulu ceremony, where both the bride and the groom's family exchange gifts as a sign of welcoming one another, usually performed prior to the white wedding ceremony.

Despite the robbery of an Ethiopian shop owner on the day, the Umembeso went ahead. Mkhwanazi and Wondawock met four years ago at Cinderella Park, where Wondawock has two businesses.

Mkhwanazi said, "I didn't care about his nationality ... I started having butterflies when he was around and as a woman I knew that those were the signs of being in love.

"Giving birth to our daughter Ganita in 2013 created a bond that made our love concrete. Women have the strongest instincts and with what I was feeling it became obvious that what we were sharing was something that was legitimate."

Regarding the xenophobic attacks in the city of Pietermaritzburg, she said, "My husband is not going anywhere, we have a family here and he can't leave his family. We have a two-year-old daughter and that means South Africa is his home now. He is not going back to Ethiopia just because there are selfish people who attack people of their own skin color.

"Xenophobic attacks will not stand in our way; we love each other"

"Not even xenophobic attacks will stand in our way. We love each other. I will stand by my husband through thick and thin and I'm going to marry him. People will be watching as they were watching today. Our love is stronger and it can conquer anything. I vow that nothing will separate us," said Mkhwanazi.

100 FAQs for Travelers to Ethiopia | YebboTravel

100 FAQs for Travelers to Ethiopia | YebboTravel 100 FAQs for Travelers to Ethiopia Quick answers about visa...

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon