የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Saturday, November 14, 2020

አስመራ በሮኬት ተመታ

TPLF BOMBS ASMARA

- Eritrea received an official invitation from TPLF today. ለኢትዮጵያ ህዝብ ክብር ስንል እንታገሳለን ።

14 Nov 2020 – (EP) TPLF has bombed capital Asmara (pictured) today on a deliberate effort to draw Eritrea into the war and internationalise the conflict. 

The TPLF strategy is obvious. By striking residential areas in Asmara, the junta wants a pre-emptive retaliation from Eritrea and cry to the international community for intervention.

However, this is not a wise move by the Dedebits. From now, Eritrea has every right and justification to go to war against the terrorists as self-defense. 

Now, Eritrea expects Western condemnation against the terrorist TPLF group.
TPLF BOMBS ASMARA

- Eritrea received an official invitation from TPLF today. ለኢትዮጵያ ህዝብ ክብር ስንል እንታገሳለን ።

14 Nov 2020 – (EP) TPLF has bombed capital Asmara (pictured) today on a deliberate effort to draw Eritrea into the war and internationalise the conflict. 

The TPLF strategy is obvious. By striking residential areas in Asmara, the junta wants a pre-emptive retaliation from Eritrea and cry to the international community for intervention.

However, this is not a wise move by the Dedebits. From now, Eritrea has every right and justification to go to war against the terrorists as self-defense. 

Now, Eritrea expects Western condemnation against the terrorist TPLF group.

በአዲስ አበባ ከተማ በማንኛውም ምክንያት ርችት መተኮስ የተከለከለ መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ

በአዲስ አበባ ከተማ በማንኛውም ምክንያት ርችት መተኮስ የተከለከለ መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ
*****************

በአዲስ አበባ ከተማ በማንኛውም ምክንያት ርችት መተኮስ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።

አንዳንድ ግለሰቦችና ተቋማት ልዩ ልዩ ፕሮግሞችን ምክንያት በማድረግ  ርችት እየተኮሱ በመሆኑ በአሁኑ ወቅት ሀገሪቷ ካለችበት የፀጥታ ሁኔታ አንፃር በምንም አይነት ምክንያት ርችት መተኮስ የተከለከለ መሆኑን ነው ፖሊስ ያሳሰበው።

ፖሊስ ኮሚሽኑ ሕግን የማስከበር ስራውን አጠናክሮ መቀጠሉን እና ህብረተሰቡም ለኮሚሽኑ ስራ ስኬታማነት አስፈላጊውን ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገልጿል።

መልእክቱን በመተላለፍ ርችት ሲተኩስ የተገኘ ግለሰብ በህግ የሚጠየቅ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በጥብቅ አሳስቧል።
  
ህብረተሰቡ ለህግ መከበር እያደረገ ላለው ቀና ትብብር ኮሚሽኑ ምስጋናውን አቅርቦ ትብብሩ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪውን አስተላልፏል።


ዋጃና ጥሙጋ ከከሐዲው ጁንታ ነጻ ወጡ።

ዋጃና ጥሙጋ ከከሐዲው ጁንታ ነጻ ወጡ። 

በሐገር መከላከያ ሰራዊት፣በአማራ ልዩ ሀይልና በሚሊሻ አባላት በቁጥጥር ስር ውለዋል። 

 የሐገር መከላከያ ሰራዊትና የአማራ ልዩ ሀይል የተለያዩ  አካባቢዎችን በድል አልፈው ነው ከዘራፊው የትህነግ ልዩ ኃይል ነጻ ያደረጉት። 

የሐገር መከላከያ ሠራዊትና የአማራ ልዩ ኃይል በራያ ግንባር ከባድ ጥቃት ሰንዝረዋል። የትህነግ ስግብግቡ ጁንታ ልዩ ኃይል እየተደመሰሰ ነው፤ጉዳትም ደርሶበታል፤ አካባቢውንም ለቆ እየፈረጠጠ ነው።

የአካባቢው ነዋሪዎች እንዳሉት ትህነግ እያራመደ ባለው አምባገነናዊ ስርዓት ግፍ ደርሶባቸዋል። 

አሁን  ላይ በመከላከያ ሰራዊት፣ በአማራ ልዩ ኃይልና በሚሊሻ አባላት ከትህነግ ከሐዲ ቡድን ነጻ በመውጣታቸው ደስታቸውን እየገለጹ ነው። 

የትግራይ ህዝብ የዘራፊውን ትህነግ ቡድን ሐገርን የማፍረስ ተግባር በመቃወም ከመንግስት ጎን መቆም እንዳለባቸውም አሳስበዋል። 

ዘጋቢ: ስማቸው እሸቴ  ከራያ ጥሙጋ

Waja and Tumuga were freed from the apostate Junta.

 They were arrested by members of the Defense Forces, the Amhara Special Forces, and the militia.

 The Defense Forces and the Amhara Special Forces liberated several areas and liberated them from the thugs.

 The Defense Forces and the Amhara Special Forces launched heavy attacks on the Raya Front.  The greedy Junta Special Forces are being destroyed and injured;  He is leaving the area.

 Locals say they have been abused by the dictatorial regime.

 Members of the Defense Forces, the Amhara Special Forces, and the Militia are now rejoicing in the liberation of the TPLF.

 He called on the people of Tigray to stand by the government against the thugs.

 Reporter: Semachew  Eshete from Raya Tumuga

 Source Amhara Media

Source Amhara Media 

በትግራይ ክልል የሚገኙ የኤርትራዊያን ስደተኞች ጉዳይ እንዳሳሰበው የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳዮች ኤጀንሲ አስታወቀ።

በትግራይ ክልል የሚገኙ የኤርትራዊያን ስደተኞች ጉዳይ እንዳሳሰበው የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳዮች ኤጀንሲ አስታወቀ። 
**********************

የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳዮች ኤጀንሲ በትግራይ ክልል የሚገኙ የኤርትራዊያን ስደተኞች ጉዳይ እንዳሳሰበው አመልክቷል።

ስደተኞችን እንደ መሳሪያ መጠቀምና ለግጭት ተግባር ማዋል በዓለም አቀፍ ሕግ የሚያስጠይቅ መሆኑንም ነው ኤጀንሲው የገለፀው።

ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በትግራይ ክልል በሚገኘው የአገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት መሰንዘሩ ይታወቃል።

ይህን ተከትሎም መንግስት ለአገር መከላከያ ሰራዊት የሕግ ማስከበርና አገርን የማዳን ተልዕኮ የሰጠ ሲሆን ሰራዊቱም የተሰጠውን ተልዕኮ በመፈጸም ላይ ይገኛል።

ጽንፈኛው የሕወሓት ቡድን ግን “የኤርትራ ወታደሮች ከመንግስት ጋር በመሆን ወጉኝ” ብሏል።

የአገር መከላከያ ሰራዊትም በቡድኑ የተነሳው ሀሳብ ፍጹም ውሸት የሆነና “ጽንፈኛው የህወሃት ቡድን” በአልመዳ ጨርቃ ጨርቅ የመከላከያ ሰራዊቱንና የኤርትራ ወታደራዊ የደንብ ልብስ አስመስሎ በመስራት ራሱ እየፈጠረ ያለው ድራማ መሆኑን ገልጿል።

በተጨማሪም ቡድኑ ያስታጠቃቸው ሃይሎች እየተሸነፉ መሆኑን ሲያውቅ ያለበሰውን ሬንጀር በማስወለቅ በአሮጌ ጫማና በባዶ እግራቸው እንዲዋጉ በማድረግ ሠራዊቱ ንጹሃን ዜጎችን እየተዋጋ ነው የሚል የሀሰት ፕሮፓጋንዳ እያሰራጨ መሆኑንም አመልክቷል።

የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳዮች ኤጀንሲ የሕዝብ ግንኙነትና ሞደርናይዜሽን ዳይሬክተር አቶ በአካል ንጉሴ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ እ.አ.አ በ1951 በጄኔቫ የጸደቀውን የስደተኞች ኮንሼንሽን እንዲሁም እ.አ.አ በ1967 በኒውዮርክ የጸደቀውን የስደተኞች ፕሮቶኮል ተቀብላ በማጽደቅ ተግባራዊ እያደረገች ነው።
Eritrean Refugees and Returnees Affairs Agency
 **********************

 The Agency for Refugees and Repatriation Affairs has expressed concern over the situation of Eritrean refugees in Tigray State.

 The agency also said that the use of refugees as weapons and use in hostilities is a violation of international law.

 It is known that on October 24, 2013, the Northern Command of the Defense Forces in the Tigray Region attacked.

 Following this, the government commissioned a task force to protect the country's defense forces, and the army is carrying out its mission.

 The extremist TPLF said, "Eritrean soldiers have joined forces with the government."

 The Defense Forces (KDF) said the group's allegations were "false" and that the "extremist TPLF group" was creating a drama by pretending to be the Eritrean Defense Forces and the Eritrean military uniforms.

 He also said that the group was spreading false propaganda that the army was fighting against innocent civilians by stripping them of their old shoes and barefoot when they learned that the armed forces were losing.

 Director of Public Relations and Modernization with the Agency for Refugees and Returnees, Ekaal Nikuse, told ENA.  Ethiopia is implementing the 1951 Geneva Convention on Refugees and the 1967 New York Refugee Protocol.

 He said Ethiopia has an obligation to provide food, health and social services to refugees and ensure their safety under these international laws.

 He said the refugees that Ethiopia receives are living in shelters and in the city


በነዚህ ዓለም አቀፍ ሕጎች ኢትዮጵያ ለስደተኞች የምግብ፣ የጤናና ማህበራዊ አገልግሎትን መስጠት እንዲሁም ደህንነታቸውን የመጠበቅ ግዴታ አለባት ብለዋል።

ኢትዮጵያ ተቀብላ የምታስተናግዳቸው ስደተኞች በመጠለያዎችና በከተማ ውስጥ የሚኖሩ መሆናቸውን አመልክተዋል

The Addis Ababa Police Commission announced that the bomb exploded in the hands of the children

ህፃናት ወድቆ ያገኙት ቦንብ እጃቸው ላይ ፈንድቶ ጉዳት እንዳደረሰባቸው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ
********************

በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው በተለምዶ 02 ወይም ካፒቴን ደምሴ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ህፃናት ወድቆ ያገኙት ቦንብ እጃቸው ላይ ፈንድቶ ጉዳት እንዳደረሰባቸው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።

ህግን ለማስከበር እየተሰራው ባለው ስራ የተደናገጡ የሕወሓት ጁንታ ቡድን ተላላኪዎች ሆን ብለው በሰዎች ላይ ገዳት ለማድርስ ልዩ ልዩ የጦር መሳሪዎችን በየቦታው እየጣሉ ስለሆነ ህብረተሰቡ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ኮሚሽኑ አሳስቧል።
The Addis Ababa Police Commission announced that the bomb exploded in the hands of the children
 ********************

 The Addis Ababa Police Commission said that a bomb exploded in the area of ​​Yeka Sub-City, Woreda 7, commonly known as Captain Demissie Sefer.

 The commission urged the public to be vigilant as TPLF Junta emissaries, alarmed by the ongoing law enforcement activities, are deliberately throwing various weapons at civilians.

A state of emergency information was announced on the rocket fired at Bahir Dar and Gondar last night


ትናንት ምሽት ወደ ባሕርዳር እና ጎንደር ሮኬት መተኮሱን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ
********************

ትናንት ምሽት ወደ ባሕርዳር እና ጎንደር ሮኬት መተኮሱን እና በዚህም በአውሮፕላን ማረፊያው አካባቢ መጠነኛ ጉዳት እንደደረሰ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ። 

ስግብግቡ ጁንታ በእጁ ያሉትን የመጨረሻዎቹን መሣሪያዎች ጠጋግኖ ሞክሯል። 

ይህም ከመሞቱ በፊት የመጨረሻውን ዐቅሙን እየሞከረ መሆኑን ያመለክታል። 

ዝርዝሩን መርማሪ ቡድን ተመድቦ እያጣራው ሲሆን በቀጣይ እንደሚገለፅም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታውቋል።
 
 A state of emergency information was announced on the rocket fired at Bahir Dar and Gondar last night
 ********************

 A rocket was fired at Bahir Dar and Gondar last night, causing minor damage near the airport, according to the state of emergency.

 The greedy Junta repaired the last of his weapons.

 This indicates that he is trying his best before he dies.

 An investigation team has been set up to investigate the details, which will be announced later.

ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" በሚል ርእስ የ2 ደቂቃ ፕሮግራም ሊካሄድ ነው።


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" በሚል በኪነ-ጥበብ ባለሞያዎች የቀረበውን ጥሪ ተቀበሉ
**************

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" በሚል በኪነ-ጥበብ ባለሞያዎች የቀረበውን ጥሪ መቀበላቸውን በማህበራዊ ገፃቸው ይፋ አድርገዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማክሰኞ ኅዳር 8 ቀን 2013 ዓም "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" በሚል ርእስ የ2 ደቂቃ ፕሮግራም እንዲኖር በኪነ-ጥበብ ባለሞያዎች ጥሪ እኔም ተቀብያለሁ ሲሉ አስታውቀዋል። 

በጥሪው እንደተገለፀው ፕሮግራሙ ከጠዋቱ 5:30 ላይ የሚደረግ ነው።

በሰዓቱ ሁሉም ኢትዮጵያውያን በያሉበት ለአንድ ደቂቃ ቀኝ እጃቸውን በግራ ደረታቸው ላይ አድርገው በመቆም ለመከላከያ ያላቸውን ክብር ይገልፃሉ። 

ለአንድ ደቂቃ የመቆም ሥርዓቱ ሲጠናቀቅ በቀጣዩ አንድ ደቂቃ ባሉበት ሆነው ባለማቋረጥ ያጨበጭባሉ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሥነ-ሥርዓትቱን ሕብረተሰቡ በየአካባቢው፣ በየመሥሪያ ቤቱ፣ በየድርጅቱና በየቤቱ በተሳካ ሁኔታ እንዲከናወን የበኩሉን እንዲያደርግ አሳስበዋል።


ማክሰኞ ኅዳር 8 ቀን 2013 ዓም "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" በሚል ርእስ የ2 ደቂቃ ፕሮግራም እንዲኖር በኪነ ጥበብ ባለሞያዎች ጥሪ እኔም ተቀብያለሁ።

በጥሪው እንደተገለጠው ፕሮግራሙ ከጠዋቱ 5:30 ላይ የሚደረግ ነው። በሰዓቱ ሁሉም ኢትዮጵያውያን በያሉበት ለአንድ ደቂቃ ቀኝ እጃቸውን በግራ ደረታቸው ላይ አድርገው በመቆም ለመከላከያ ያላቸውን ክብር ይገልጣሉ። ለአንድ ደቂቃ የመቆም ሥርዓቱ ሲጠናቀቅ በቀጣዩ አንድ ደቂቃ ባሉበት ሆነው ባለማቋረጥ ያጨበጭባሉ።

ይህ ሥነ ሥርዓት በየአካባቢያችሁ፣ በየመሥሪያ ቤታችሁ፣ በየድርጅታችሁና በየቤታችሁ በተሳካ ሁኔታ እንዲከናወን የበኩላችሁን እንድታደርጉ አሳስባለሁ።

Kiipxata, Sadaasa 8/2013 mataduree "Kabaja Raayyaa Ittisaa Biyyaatiif nan Dhaabadha"  jedhuun waamicha sagantaa daqiiqaa 2 ogeessota artiitiin dhiyaate anis fudhadheera.

Waamicha kanaan akka ibsametti sagantichi Kiipxata ganama sa'aa 5:30 irratti kan gaggeeffamudha. Sa'aa kanatti Itoophiyaanonni hundi bakka jiranitti daqiiqaa tokkoof harkasaanii mirgaa lapheesaanii bitaarra kaa'atanii dhaabachuudhaan Raayyaa Ittisaatiif kabaja qaban ni ibsu. Sirni daqiiqaa tokkoof dhaabachuu wayita xumuramu daqiiqaa tokko ittaanuuf utuu addaan hin kutiin harka walitti rukutu.

Sirna kana naannawaa keessanitti, bakka hojii keessanitti, dhaabbata keessanittiifi mana keessanitti haala milkaa'een akka raawwatamu qooda gama keessanii akka baatanin isin hubachiisa.

I have accepted the open call from members of our arts community to participate in the 2min activity on Tuesday, November 17, 2020, under the theme "I stand for the honor of our national defense forces".

 According to the call, the program will be held at 11:30am. At that time, all Ethiopians will stand holding their right hand over their heart for a minute and show their respect for the defense forces. At the end of the one-minute salute, we will applaud the bravery of our forces for another one minute. 

I urge all to take part and make this event a success in your respective communities, your workplaces and your homes.

Curated Products for Generation X

https://amzn.to/3VhbwJz GenX Essentials - Curated Products for Generation X ...

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon