የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Sunday, November 15, 2020

The United States has condemned the TPLF's efforts to globalize the conflict in Tigray

ሕወሓት በትግራይ የተፈጠረውን ግጭት ዓለምአቀፍ ለማድረግ የምታደርገውን ጥረት አሜሪካ አወገዘች 
***************************
 በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚነስትር ቲቦር ናዢ ሕወሓት በኤርትራ ላይ የፈጸመችውን ተቀባይነት የሌላቸው ጥቃቶች አውግዘዋል።

 ይህ በትግራይ የተፈጠረውን ግጭት ዓለም አቀፍ ለማድረግ የሚደረግ ጥረት ነው አሜሪካ አጥብቃ ታወግዘዋለች ብለዋል  ቲቦርናዥ በትዊተር ገፃቸው፡፡ 

ረዳት ሚኒስትሩ ሰላማዊ ሰዎችን እንዲጠበቁ   ውጥረቶች እንዲረግቡና ሰላም እንዲሰፍን  የምናደርገው ጥረት ይቀጥላል ብለዋል።

The United States has condemned the TPLF's efforts to globalize the conflict in Tigray
 ***************************
 The US Assistant Secretary of State for African Affairs, Tibor Nazis, has condemned the TPLF's unacceptable attacks on Eritrea.

 "The United States strongly condemns this attempt to globalize the conflict in Tigray," Tibornaj said on Twitter.

 "We will continue to work for peace and stability in the country," he said.

The Turkish government understands that what Ethiopia is doing is a law enforcement campaign: Turkish Foreign Minister

የቱርክ መንግስት ኢትዮጵያ እየወሰደች ያለችው ተግባር ህግን የማስከበር ዘመቻ እንደሆነ ይረዳል-የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
****************************
ቱርክ ኢትዮጵያ እየወሰደች ያለችው ተግባር ህግን የማስከበር ዘመቻ አድርጋ እንደምትገነዘብ  የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቩሱግሉ (Mevlut Cavusoglu) አስታወቁ።

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እና የቱርክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቩሱግሉ (Mevlut Cavusoglu) በትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለውን የህግ ማስከበር ሥራ  በሚመለከት በስልክ ተወያይተዋል።

ዘመቻውም በአጭር ጊዜ እንደሚጠናቀቅ እና መንግስት የንጹሃን ዜጎች ደህንነትን እንደሚያስጠብቅ እምነታቸው  መሆኑን የቱርኩ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገልጸዋል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጽንፈኛው የሕወሓት ቡድን በሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት ላይ ስለፈፀመው ጥቃት እና ዝርፊያ ገለጻ  አድርገውላቸዋል።

የጁንታው ድርጊቱ ወንጀል ብቻ ሳይሆን የሀገር ሉዓላዊነትን መዳፈር እንደሆነ አጽንኦት ሰጥተው አብራርተዋል። 

ስለሆነም ወንጀለኛውን ቡድን ወደ ፍርድ በማቅረብ በክልሉ የህግ ማስከበር ስራ እየተሰራ እንደሚገኝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን መግለፃቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።

The Turkish government understands that what Ethiopia is doing is a law enforcement campaign: Turkish Foreign Minister
 *******************************
 Foreign Minister Mevlut Cavusoglu has said that Turkey recognizes Ethiopia's actions as a law enforcement operation.

 Deputy Prime Minister and Foreign Minister Demeke Mekonnen and Turkish Foreign Minister Mevlut Cavusoglu had a telephone conversation over ongoing law enforcement activities in Tigray State.

 He said the campaign is expected to end soon and that the government will ensure the safety of innocent people.

 Foreign Minister Demeke Mekonnen briefed them on the TPLF's attack on the Northern Command.

 He emphasized that the decision was not a crime but a violation of the sovereignty of the country.

 Foreign Affairs Minister Demeke Mekonnen said law enforcement activities are underway in the region to bring the perpetrators to justice.

አዲስ የድል ዜና ከራያ አላማጣ‼️



"ኢትዮጵያ ትቀጥላለች የከሃዲው ትህነግ ቡድን ይፈርሳል።"የራያ አላማጣ ከተማ ነዋሪዎች

በጀግኖች የመከላከያ ሰራዊታችን የአማራ ልዩ ኃይልና ሌሎች የክልላችን የፀጥታ ኃይሎች በደረሰበት ሽንፈት በዛሬው እለት ከሃዲው የትህነግ ቡድን ራያ አላማጣን ለቆ ፈርጥጧል።

ደስታቸውን ሲገልፁ ያገኘናቸው የራያ አላማጣ ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ እና ለአማራ ልዩ ኃይል ፖሊስ አክብሮትና ፍቅራቸውን በወሎ የእንግዳ አቀባበል ስርአታቸው አሳይተዋል።

የዝግጅት ክፍላችን ያነጋገራቸው የራያ አላማጣ ከተማ ነዋሪዎች እንደገለፁልን ላለፉት በርካታ አመታት የከሃዲው ትህነግ ቡድን ስንሰቃይ እና በገዛ ሀገራችን እንደ ባዕድ ተቆጥረን ስንሳደድ ቆይተናል።

ዛሬ ግን ጀግናው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊ፣ የአማራ ልዩ ኃይል እንዲሁም በሌሎች የፀጥታ አካላት ነፃ ወጥተናል ኢትዮጵያ ትቀጥላለች የከሃዲው ትህነግ ቡድን ይፈርሳል ብለዋል።

ነዋሪዎቹ ጨምረውም በገዛ መሬታችን እኛን እያፈናቀሉ ከሌላ አካባቢ ለመጡ የትህነግ ቡድኖች መሬታችንን ሲያሳርሱብን ቆይተዋል ሲሉ በምሬት ገልፀዋል።

የመከላከያ እና የአማራ ልዩ ኃይል አባላት በበኩላቸው ህዝቡ ያደረገልን አቀባበልና ድጋፍ በዘራፊው ትህነግ ምን ያህል ተጨቁነው እንደነበር ያሳያል ብለዋል።

"ጉዟችን ከሃዲው የትህነግ ቡድን እስኪደመሰስ ይቀጥላል‼️"

አማራ ፖሊስ ኮሚሽን

የሕወሓት ጁንታ በመከላከያ ኃይሉ ጀግንነት እና በኢትዮጵያ ሕዝቦች የጋራ ክንድ ጀንበሩ ጠልቃለች-የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሓላፊ

የሕወሓት ጁንታ በመከላከያ ኃይሉ ጀግንነት እና በኢትዮጵያ ሕዝቦች የጋራ ክንድ ጀንበሩ ጠልቃለች-የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሓላፊ
****************************

27 ዓመታትን ፈላጭ ከፋፋይ ሥርዓት ሲከተል የነበረው እና ለኢትዮጵያ ሕዝቦች የመከራ ምንጭ ሆኖ የቆየው የሕወሓት ጁንታ በመከላከያ ኃይሉ ጀግንነት እና በኢትዮጵያ ሕዝቦች የጋራ ክንድ ጀንበሩ የጠለቀችበት መሆኑን የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሓላፊ አቶ ነብዩ ስሁልሚካኤል ገለጹ።

በሕወሓት ውስጥ የሚገኘው ጨካኝ የጁንታ ቡድን ላለፉት 45 ዓመታት የትግራይ ሕዝብን አፍኖ በመግዛት ከልማት እና ከዴሞክራሲ እንዲርቅ ከማድረጉም ባሻገር በኢትዮጵያ ውስጥ ከፋፋይ ሥርዓትን በማንገሥ ሕዝቡ እርስ በራሱ በጥርጣሬ እንዲተያይ አድርጓል ብለዋል ኃላፊው።

ከሁለት ዓመታት በፊት በዚህ ጨቋኝ ቡድን የተማረሩ ኢትዮጵያውያን ባደረጉት የተቃውሞ እንቅስቃሴ ቡድኑ ከሥልጣኑ ተወግዶ መቀሌ መመሸጉንና  መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ከለውጡ ነፃነት እና ዴሞክራሲ ሲጎናጸፍ የትግራይ ሕዝብ ግን አሁንም በጁንታው ቡድን በጨለማ ውስጥ እንዲዳክር እንደተፈረደበት አቶ ነብዩ አመልክተዋል።

ግፍ እና በደል ልምዱ የሆነው ይኸው ጁንታ ቡድን፣ ላለፉት 20 ዓመታት ከትግራይ ሕዝብ ጋር ደስታ እና መከራን በጋራ እንደ አንድ ቤተሰብ ሲያሳልፍ በቆየው የሰሜን እዝ ላይ ጥቃት በማድረስ ከሀዲነቱን የሚያረጋግጥ በደል ፈጽሟል፣ ይህም በርካታ የትግራይ ሕዝብን እንዳስቆጣው ጠቁመዋል።

ቡድኑ ያሰማራው ልዩ ኃይል ዓላማ ለሌለው ጦርነት ራሳችንን አንማግድም ማለት መጀመሩን ጠቁመው፣ ሚሊሻውም ይህ ጦርነት የጥቂት የሕወሓት ካድሬዎች ጦርነት እንጂ የሕዝብ ጦርነት ባለመሆኑ አንዋጋም በማለት እጃቸውን ለመከላከያ በመስጠት ላይ ይገኛል ብለዋል።

መከላከያ ሠራዊቱም ከትግራይ ሕዝብ ጭምር በሚያገኘው ሕዝባዊ ድጋፍ እየተመራ ጦርነቱን በአጭር ጊዜ ለመቋጨት ወደ አጥፊው ቡድን በመንደርደር ላይ እንደሚገኝ አቶ ነብዩ አብራርተዋል።

ቡድኑ ከዚህ በኋላ እንኳን መንግሥት ሆኖ ሊቀጥል ቀርቶ ቡድን ሆኖ መቀጠል ከማይችልበት የመጨረሻ ደረጃ ላይ መድረሱን አመልክተው፣ በቅርቡም ግብዓተ መሬቱ ይፈጸማል ሲሉ አቶ ነብዩ ተናግረዋል።

የትግራይ ሕዝብ ለውጥ እየፈለገ የኖረ ሕዝብ በመሆኑ መንግሥት ያቋቋመውን አዲሱን አስተዳደር በመደገፍ የጁንታውን መጨረሻ በመጠባበቅ ላይ ይገኛል ማለታቸውን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በዘገባው አመልክቷል።


በአዲስ አበባ ከተማ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ከአንድ ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ

በአዲስ አበባ ከተማ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ከአንድ ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ
***************
ባለፉት ሁለት ቀናት ከአዲስ አበባ ለመከላከያ ሠራዊቱ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች ከአንድ ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የከተማ አስተዳደሩ ምክት  ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል።

የቦሌ እና ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች እና አርሶ አደሮች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ከ143 በላይ በሬዎች፣ በግ እና ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ጨምሮ ከ95 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደርገዋል።

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የቦሌ እና ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች እና አርሶ አደሮች እንዲሁም ባለፉት ጥቂት ቀናት ደግሞ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች፣ የመንግሥት ሠራተኞች እና መላው ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የሰጡት ሞራል እና ድጋፍ እንደሚያኮራ ገልጸዋል።

ለመከላከያ ሠራዊቱ ለተሰጠውም ድጋፍ ምክትል ከንቲባዋ አመስግነዋል።

ክፍለ ከተሞቹ ያደረጉትን የገንዘብ፣ የሰንጋ በሬ እና ሌሎች ድጋፎችን ወ/ሮ አዳነች ለኢፌዴሪ የሀገር መከላከያ ሚንስትር ደኤታ ወ/ሮ ማርታ ሉጂ እና ለከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች አስረክበዋል።

በይድነቃቸው ሰማው    

የወልቃይት ስኳር ፋብሪካ በጦር ጀት ተደብድቧል” ተብሎ የቀረበው መረጃ ከእውነት የራቀ ነው :— ስኳር ኮርፖሬሽን

“የወልቃይት ስኳር ፋብሪካ በጦር ጀት ተደብድቧል” ተብሎ የቀረበው መረጃ ከእውነት የራቀ ነው :— ስኳር ኮርፖሬሽን
****************************************
ዘራፊው የህወሓት ቡድን “የወልቃይት ስኳር ፋብሪካ በጦር ጀት ተደብድቧል” በማለት ያናፈሰው ወሬ የሀሰት ፕሮፖጋንዳ መሆኑን የስኳር ኮርፖሬሽን አስታወቀ።

አጥፊው የህወሓት ቡድን መሪ  ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የወልቃይት ስኳር ፋብሪካ በጦር ጀት ተደብድቧል ሲሉ ትናንት ምሽት የራሳቸው ልሳን በሆነው ሚዲያ ገልፀዋል።

የስኳር ኮርፖሬሽን የፕሮጀክት ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አብርሃም ደምሴ በወልቃይት ስኳር ፋብሪካ ላይ በመንግስት የጦር ጀት ድብደባ ተፈፅሟል ተብሎ በዘራፊው የህወሓት ቡድን የሚነዛው ወሬ ከእውነት የራቀ መሆኑን አረጋግጠዋል።

የወልቃይት ስኳር ፋብሪካ ፕሮጀክት በስኳር ኮርፖሬሽን የሚተዳደርና ንብረትነቱም የፌዴራል መንግስት መሆኑን ጠቅሰው የደረሰበት ጉዳት አለመኖሩን ለኢዜአ አስታውቀዋል።

የወልቃይት ስኳር ፋብሪካ በዓመት አራት ሚሊዮን 840 ሺህ ኩንታል ስኳርና 41 ሚሊዮን 654 ሊትር ኢታኖል እንዲያመርት ታቅዶ በ2009 ዓ.ም ነው ግንባታው የተጀመረው።
ይሁን እንጂ ፋብሪካው በታቀደለት ጊዜ ባለመጠናቀቁ ከመዘግየቱ ጋር ተያይዞ በአካባቢው ነዋሪዎች ቅሬታ አሳድሯል።

The report that “Wolkait Sugar Factory was hit by a jet” is untrue: Sugar Corporation
 *******************************************
 The TPLF's rumor that the Wolkait Sugar Factory was hit by a war jet is false propaganda.

 Debre Tsion Gebremichael, the leader of the destructive TPLF group, was shot dead by the Wolkait Sugar Factory in his own language last night.

 Abraham Demissie, Deputy Chief Executive of the Sugar Corporation's Project Sector, has confirmed that rumors of a TPLF jet strike at the Wolkait Sugar Factory are untrue.

 He said the Wolkait Sugar Factory project is managed by the Sugar Corporation and is owned by the federal government.

 The construction of Wolkait Sugar Factory is expected to produce four million 840 thousand quintals of sugar and 41 million 654 liters of ethanol annually.
 However, local residents complained that the factory was not completed on time.

 Explaining the reason for the delay, the Deputy Chief Executive said that the feasibility study was conducted after a decision was made by the ruling party.

 He said the corporation was under the influence of the same group, adding that it was not suitable for sugarcane cultivation.
ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚው ፕሮጀክቱ የዘገየበትን ምክንያት ሲያስረዱ የአዋጭነት ጥናት ተጠንቶ ችግሮች እንዳሉበት እየታወቀ በወቅቱ ስልጣን ላይ በነበረው አካል ውሳኔ ተሰጥቶበት ወደ ስራ በመግባቱ መሆኑን ይገልፃሉ።

ኮርፖሬሽኑ በዚሁ ቡድን ተጽዕኖ ውስጥ የነበረ በመሆኑ ለአገዳ ልማት የውሃ አማራጭ ምቹ አለመሆኑ እየታወቀ ወደ ስራ መግባቱና የዲዛይን ችግሩ ለመዘግየቱ ምክንያቶች ናቸው ብለዋል።

Saturday, November 14, 2020

Tigray forces target airports, threaten Eritrea

Ethiopia: Tigray forces target airports, threaten Eritrea

Rockets strike two airports in Ethiopia’s Amhara state bordering the Tigray region, raising fears of the conflict escalating.


Leaders of Ethiopia’s northern Tigray region on Saturday claimed rocket attacks on two airports in a nearby region and threatened to strike neighbouring Eritrea, raising fears that the escalating conflict could spread.

Two airports in Amhara state were targeted late on Friday with one of the rockets hitting the airport in Gondar, partially damaging it, said Awoke Worku, spokesperson for Gondar central zone. A second projectile fired simultaneously landed just outside of the airport at Bahir Dar


The Amhara regional state’s forces have been fighting alongside their federal counterparts against Tigray’s fighters.

“In the late hours of November 13, 2020, a rocket was fired towards Bahir Dar & Gondar cities. As a result, the airport areas have sustained damages,” a government statement said on Saturday.

“The TPLF [military government] is utilising the last of the weaponry within its arsenals,” it added, referring to the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), Tigray’s governing party


Curated Products for Generation X

https://amzn.to/3VhbwJz GenX Essentials - Curated Products for Generation X ...

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon