የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Monday, January 11, 2021

How Long It Takes For The Coronavirus Vaccine To Work

After a wild and unpredictable year, a coronavirus vaccine is finally here. The first batches are expected to be delivered before the end of 2020 and will prioritize health care workers on the front lines. Gradually, as more doses become available, the rest of the population will get vaccinated throughout 2021. Even when you get the vaccine, it’ll take some time for your body to build an immune response that’ll keep you safe and protected. Because of that delay and other unknowns related to the vaccine, doctors are asking people not to let their guard down even after getting vaccinated. In other words, it’ll take time for the vaccine to kick in, and we should still plan to play it safe after getting the immunizations.

Sunday, January 10, 2021

አገርን ለመበታተን አቅደው በመከላከያ ሠራዊት ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ያደረጉ አሸባሪዎችና ዋነኛ የጁንታው አመራሮች በቁጥጥር ስር ዋሉ።

አገርን ለመበታተን አቅደው በመከላከያ ሠራዊት ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ያደረጉ አሸባሪዎችና ዋነኛ የጁንታው አመራሮች በቁጥጥር ስር ዋሉ። 

#Ethiopia : ከአገር መከላከያ ሠራዊቱን በማስከዳት ተግባር ላይ ተሰማርተው የነበሩና በጦርነቱ ከሠራዊቱ ከድተው ጁንታውን የተቀላቀሉ ጄኔራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ መኮንኖች፣ መስመራዊ መኮንኖችና የግል ጥበቃዎቻቸው ላይ እርምጃ መወሰዱንም የመከላከያ ሠራዊት ሃይል ስምሪት መምሪያ ሃላፊ ብርጋዴል ጄኔራል ተስፋዬ አያሌው ለኢዜአ ገልጸዋል።

ብርጋዴል ጄኔራሉ ጀግናው የአገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስና የብሔራዊ መረጃና ደህንነት ጥምር ሃይል የፍተሻ ተግባሩን አጠናክሮ መቀጠሉንም ተገልጿል። 
ብርጋዴል ጄኔራል ተስፋዬ እንደገለፁት የቀድምው የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንትና ምክትል ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ሰባት የጁንታው ሲቪል አመራሮች እንዲሁም ከመከላከያ ከድተው ጁንታውን የተቀላቀሉ አመራሮችም በቁጥጥር ስር ውለዋል።

በዚሁ መሰረት እርምጃ የተወሰደባቸው፡- 

1ኛ- ሜጀር ጄኔራል ኢብራሂም አብዱልጀሊል፡- ቀደም ሲል የመከላከያ ሎጂስቲክ ሃላፊ የነበረና አሁን የጁንታው ሎጂስቲክ ሃላፊ የነበረ

2ኛ- ብርጋዴል ጄኔራል ገብረኪዳን ገብረማርያም፡- የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ሃላፊ የነበረና በጡረታ ከተሰናበተ በኋላ ጁንታውን የተቀላቀለ

3ኛ- አስር ከፍተኛ መኮንኖች

4ኛ - ሁለት መስመራዊ መኮንኖች

5ኛ- አንድ የክልሉ ረዳት ኮሚሽነር የነበረና ከፖሊስ ከድቶ ወደ ጁንታው የተቀላቀለ ናቸው።

በተጨማሪም የክልሉ ከፍተኛ ባለስልጣን የነበሩ የጁንታው አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ብርጋዴል ጄኔራሉ ገልፀዋል።

እነዚህም 

1ኛ- አቶ አባይ ወልዱ፡- የቀድሞ የክልሉ ፕሬዚዳንት የነበረ

2ኛ- ዶክተር አብርሃም ተከስተ- የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንት የነበረ

3ኛ- ዶክተር ረዳኢ በርሄ፡- የክልሉ ኦዲተር ሃላፊ የነበረ

4ኛ ዶክተር ሙሉጌታ ይርጋ፡- የክልሉ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ሃላፊ የነበረ

5ኛ- አቶ ዕቁባይ በርሄ- የሃይማኖት ጉዳይ ክትትል ሃላፊ የነበረ

6ኛ- አቶ ጌታቸው ተፈሪ፡- የክልሉ ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤትና የሠላምና ደህንነት ሃላፊ የነበረ

7ኛ- ወይዘሮ ኪሮስ ሃጎስ፡- የክልሉ ማህበራዊ ጉዳይ ሃላፊ የነበረች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልፀዋል።

በተጨማሪም ሁለት ከመከላከያ ከድተው ጁንታውን የተቀላቀሉ ከፍተኛ መኮንኖች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን እነሱም ኮሎኔል ገብረእግዚአብሄር አምባዬና ኮሎኔል ትርፏ አሰፋ መሆናቸውን ብርጋዴል ጄኔራሉ ለኢዜአ ገልፀዋል።

#Ethiopia #Ethiopian
Terrorists and senior Junta leaders have been arrested for plotting to destabilize the country.

 #Ethiopia: Brigadier General Tesfaye Ayalew, head of the Defense Forces Deployment Department, told ENA that action has been taken against generals, senior officers, line officers and their bodyguards who defected from the army and joined the junta.

 Brigadier General also said that the Joint Defense Forces, the Federal Police and the National Intelligence and Security Coalition have intensified their search operations.
 According to Brigadier General Tesfaye, seven Junta leaders, including the former president and vice-president of the Tigray region, as well as leaders who defected from the defense and joined the junta were also arrested.

 The action taken against them accordingly:

 1st: Major General Ibrahim Abdul Jalil, a former Chief of Defense Logistics and now Chief of Logistics.

 2nd - Brigadier General Gebrekidan G. Mariam De-Head of Defense Indoctrination who joined the Junta after retiring

 3rd - Ten senior officers

 4th - Two linear officers

 5th: A former deputy commissioner of the region who defected from the police and joined the junta.

 The Brigadier General also said that the Junta leadership, which was the highest authority in the region, had been arrested.

 These

 1st: Abay Woldu deceased- Former President of the region

 2nd: Dr. Abraham Tekeste - Former Vice President of the Region

 3rd: Dr. Redai Berhe, the head of the regional auditor

 4th Dr. Mulugeta Yirga, a former head of the Regional Statistics Agency

 5- Mr. Okubay Berhe - Former Head of Religious Affairs

 6th: Getachew Teferi, the head of the regional president's office and head of peace and security

 7- Kiros Hagos, the head of the region's social affairs, was arrested.

 In addition, two senior officers who defected from the defense and joined the junta were arrested, Colonel Gebre-Egziabher Ambaye and Colonel Tirfi Assefa, Brigadier General told ENA.

 #Ethiopia #Ethiopian

Wednesday, January 6, 2021

100% failed Google Amharic to English machine translations

 

Amharic  Google English  translation  Actual  manual translation 
የዋርሳየ ማሳ እያበራየን  ነው  Warsaw field is enlightening us We are combining our brother in law crops 
ታሪኩ ቅምጡ ጋር  ተዘፍዝፏ The story unfolds with a twist  
የቀየዬ ውቃቤ ሰነፈጠኝ I was shocked by my red hair  
ዛፓው ጆፌ ጣለ  Zappa threw Joff  
ፎንቃው ተማታበት  Fonka hit him  
ጉዴ ፈላ  Good morning  
ምነው ቁና ቁና ታገሳለህ  How patient you are  
በቃ ፊጥ ፊጥ ሆነ  It just happened  
በመሮ ሰርስረው  Retrieve it with a hammer  
ጋማውን ላፍ ነው  The gamma is over  
ወጥ በወጥ ሆነ  It became consistent  
ጮርቃ ነው It's a mess  
ጋቤና ላይ ፊጥ  Face on Gabena  
ማይረግ የለሽ ቶፋ  Non-stick tofa  
ግም ለግም ተያይዞ ግድም   It's a must have, for any Affiliate, promoting any program  
     
     
     
     
     
     
     























































































































































































Sunday, December 20, 2020

TPLF Western Front Militia Leader Arrested In Refugee Camp

TPLF Western Front Militia Leader Arrested In Refugee Camp

Addis Ababa, December 19, 2020 (FBC) -TPLF Security and Militia Head of Baeker and neighbouring towns has been apprehended hiding in a refugee camp in Shire town.

The suspect called Enkuayehu Mesele was Militia Head of western Tigray and mastermind of the TPLF junta’s ethnic-based massacre in the areas.

Captain Amanuel Belete, a commander in the Fifth Mechanized Division of Northern Command, told ENA that the suspect is known to have been TPLF’s right-hand and a perpetrator of the countless murders and intimidation in Baeker, Qafta, and Humera towns.

Enkuayehu was also given full responsibility to lead the war from Baeker to Turkan, Humera, and all the way to Qafta, he revealed.

Friday, December 18, 2020

የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን ለሚጠቁሙ ሽልማት ማዘጋጀቱን የመከላከያ ሠራዊት አስታወቀ

የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን ለሚጠቁሙ ሽልማት ማዘጋጀቱን የመከላከያ ሠራዊት አስታወቀ
******************************

የመከላከያ ሠራዊት መረጃ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄነራል አስራት ዴኔሮ ዛሬ ረፋድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የጁንታው አመራሮችን በአጭር ጊዜ በቁጥጥር ስር ለማዋል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ሽልማቱ መዘጋጀቱን አስታውቀዋል።

በዚህም የመከላከያ ሠራዊት የህወሓት ጁንታ አመራሮች ያሉበትን ቦታ ለጠቆመ ሽልማት የሚሆን የ10 ሚሊዮን ብር መመደቡን አመልክተዋል።

የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን የሚያውቅ ማንኛውም ግለሰብ በአካባቢው ለሚያገኘው የመከላከያ ሠራዊት አባል በአካል በመቅረብ ማሳወቅ አልያም በመከላከያ ሠራዊት የስልክ ቁጥሮች 09 43 47 13 36 እና 012 5 50 43 48 በመጠቀም መጠቆም እንደሚቻልም ተገልጿል።

በተመስገን ሽፈራው
The Defense Forces announced that it has prepared a reward for the presence of TPLF Junta leaders
 *********************************

 The head of the Defense Forces Information Department, Lt. Gen. Asrat Denero, told reporters this morning that the award was prepared to assist in the short-term efforts to arrest the Junta leadership.

 He said 10 million birr has been allocated for the reward of the TPLF Junta leadership.

 Anyone who knows the whereabouts of the TPLF Junta leadership can be notified in person to a member of the Defense Forces in the area or by calling the Defense Forces on 09 43 47 13 36 and 012 5 50 43 48.

 Thank you Shiferaw


أعلنت قوات الدفاع أنها أعدت مكافأة لوجود قادة المجلس العسكري في الجبهة الشعبية لتحرير تيغري
 ***********************************

 وصرح رئيس قسم المعلومات بقوات الدفاع ، اللفتنانت جنرال أسرات دينيرو ، للصحفيين صباح اليوم بأن الجائزة تم إعدادها للمساعدة في الجهود قصيرة المدى لاعتقال قيادة المجلس العسكري.

 وقال إنه تم تخصيص 10 ملايين بر لمكافأة قيادة المجلس العسكري TPLF.

 يمكن إخطار أي شخص يعرف مكان قيادة المجلس العسكري TPLF شخصيًا إلى أحد أفراد قوات الدفاع في المنطقة أو عن طريق الاتصال بقوات الدفاع على 09 43 47 13 36 و 012 5 50 43 48.

 شكرا لك Shiferaw

Thursday, December 17, 2020

Mekelle University has graduated 3,291 students in various fields of study.

video
መቐለ ዩኒቨርሲቲ 3‚291 ተማሪዎችን አስመረቀ

************

መቐለ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን 3‚291 ተማሪዎች አስመርቋል።
 
ዩኒቨርሲቲው 3‚290 ተማሪዎችን በመጀመሪያ ዲግሪ፤ አንድ ተማሪ ደግሞ በሦስተኛ ዲግሪ ያስመረቀ መሆኑ ታውቋል።
 
ከጠቅላላ ተመራቂዎች 30 በመቶው፣ እንዲሁም በጤና መስክ ከተመረቁት መካከል ደግሞ 38 በመቶው ሴቶች መሆናቸውን ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ አመልክቷል።
Mekelle University graduates 3,291 students

 ************

 Mekelle University has graduated 3,291 students in various fields of study.

 The university has 3,290 undergraduate students;  One student graduated with a master's degree.

 According to the Ethiopian Press Agency, 30 percent of the graduates and 38 percent of the medical graduates are women.

check

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon