የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Friday, December 31, 2021

በካሊፎርኒያ የሚገኙ የዲያስፖራ ማህበረሰብ በአሸባሪው የጥፋት ቡድን ለወደሙ የጤና ተቋማትና ለመከላከያ ሰራዊት አገልግሎት የሚውሉ አምስት ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የህክምና መገልገያ መሳሪያዎችና መድሀኒቶችን አስረክበዋል ።

በካሊፎርኒያ የሚገኙ የዲያስፖራ ማህበረሰብ በአሸባሪው የጥፋት ቡድን ለወደሙ የጤና ተቋማትና  ለመከላከያ ሰራዊት አገልግሎት የሚውሉ አምስት ሚሊዮን ብር  የሚያወጡ የህክምና መገልገያ መሳሪያዎችና መድሀኒቶችን አስረክበዋል  ። 
___________________
የአገር መከላከያ የውጭ ግንኙነት ዳይሬክተር  ብርጋዴል ጀነራል ቡልቲ ታደሰ በርክክቡ ወቅት እንደተናገሩት ወራሪ እና የጥፋት ስብስብ የሆነው የሽብርተኛው የህውሀት ቡድን ገደብ በሌለው የስልጣን ፍላጎቱ እና  እኔ ካልኩት በቀር በሚል ስግብግብነት ሀገርን ከጀርባ ወግቶ ሰራዊት በትነናል ብሎ ካለህፍረት ነውሩን በአደባባይ ገልጿል። ይህም አልበቃ ብሎት በከፈተው ወረራ ከኢትዮጵያዊነት እሴት  ባፈነገጠ  ሁኔታ ህጻናትን፣ ባልቴቶችን እና አዛውንትን በግፍ ተግባር አዋርዷል ቤተ እምነት ደፍሯል። በዚህ ክፉ ጊዜ የዲያስፖራ ማህበረሰብም ህመማችንን ታማችሁ ጉዳታችንን ተጎድታችሁ ከጎናችን በመቆማችሁ የአገር መከላከያ ትልቅ ክብር አለው በማለት ለተደረገው የአምስት ሚሊዮን ብር ድጋፍ  አመስግነዋል። 

የጤና ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ዶ/ር ተገኔ ረጋሳ በበኩላሸው  ባሸባሪው የህውሀት ቡድን በሰሜን ኢትዮጵያ በጤና ተቋማት ላይ ከፍተኛ ውድመትና ዘረፋ መፈጸማቸውን በዚህም ዜጎች ለከፋ የጤና ጉዳት መጋለጣቸውን ገልጸው  በጤና ተቋማቱ ላይ የደረሰውን የውድመት መጠን እና መልሶ ለማቋቋም ጤና ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን በልዩ ትኩረት እየተሰራ ያለውን  ስራ  አስረድተዋል። 

በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እያደረጉ ያለው እርብርብ እጅግ የሚደነቅ መሆኑን የተናገሩት ዶ/ር ተገኔ የጤና  ተቋማቱንም ቀድመው ከነበሩበት የተሻለ አገልግሎት የሚሰጡበትን ሁኔታ ለመፍጠር በሚደረገው ጥረት አሁንም ድጋፉ ተጠናክሮ  እንዲቀጥል ጥሪ አስተላልፈዋል።

 በቦሌ ኢንተርናሽናል አየር ማረፊያም የመድሀኒት እና የህክምና ግብአት መረከቢያ ዴስክ መዘጋጀቱን እና በዚህም ለጋሾች እንጋይጉላሉ ስርአት መበጀቱ ተገልጿል።

የካሊፎርኒያ አካባቢ ዲያስፖራ ማህበረሰብ ተወካይ አቶ  ነብዩ ኢሳያስ  በበኩላቸው እንደተናገሩት የህይወት ዋጋ እየከፈለ ሀገር እየታደገ ላለው መከላከያ ሰራዊት እና ይህንን  ጀግና ሰራዊት መርተው  ለታላቅ ድል ላበቁት እንዲሁም የኢትዮጵያውያንን አንገት ቀና ላደረጉና በያለንበት በኩራት እንድንራመድ ያስቻሉን  ታላቁ መሪያችን ዶ/ር አብይ አህመድ  ታላቅ አክብሮት እና ፍቅር  አለን ያሉ ሲሆን  የዲያስፖራው ማህነረሰብም ከሀገራችን ጎን ሆነን በሚያስፈልገን ድጋፍ ለማድረግ በድጋሚ ቃል እንገባለን  ሲሉ ተናግረዋል።


The Minister of Health, Dr. Leah Tadesse, at the Bole International Airport, received a call from the government to visit Ethiopians and Ethiopians of Ethiopian descent.

The Minister of Health, Dr. Leah Tadesse, at the Bole International Airport, received a call from the government to visit Ethiopians and Ethiopians of Ethiopian descent.

Ethiopian Airlines will start flying to Berbera from February 8 ********************

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከየካቲት 8 ጀምሮ ወደ በርበራ መብረር ይጀምራል
********************

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ የሶማሌላንድ የወደብ ከተማ በርበራ ከየካቲት 8 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ።

አየር መንገዱ ወደ በርበራ በሳምንት ሶስት ጊዜ በረራ ለማድረግ እቅድ እንዳለውና ወደፊት የበረራ ቁጥሩን እንደሚጨምር ለኢዜአ በላከው መግለጫ አመልክቷል።

የበርበራ ከተማን እንደ መዳረሻ መጨመሩ በምስራቅ አፍሪካ አገራት መካከል ያለውን የንግድ ትስስር እንዲጠናከር ከማድረግ ባለፈ በአውሮፓ፣ እስያ፣ አፍሪካ፣ ሰሜን አሜሪካ፣ ደቡብ አሜሪካና መካከለኛው ምስራቅ ያሉት ዓለም አቀፍ ተጓዦቹ በቀጠናው ያላቸውን ተደራሽነት ቀላልና ምቹ የማድረግ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ገልጿል።

በኤደን ባህረ ሰላጤ ምዕራባዊ አቅጣጫ የምትገኘው የሶማሌላንድ የወደብ ከተማ በርበራ ለምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የባህር ንግድ በር አማራጭ በመሆን ወሳኝ አስተዋጽኦ እንደምታበረክት ይገለጻል።

ኢትዮጵያ የበርበራ ወደብ 19 በመቶ ድርሻ ያላት ሲሆን በወደቡ ላይ መርከቦቿን ከወራት በፊት ማሰማራት መጀመሯ ይታወቃል።


More than $ 250,000 seized in Addis Ababa

በአዲስ አበባ በህገ ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ ከ250 ሺህ ዶላር በላይ  ተያዘ
****************************

የአሸባሪውን የህወሓትና የሸኔ ቡድንን እንቅስቃሴ በገንዘብ ሲደግፉ የነበሩ የ240 ተጠርጣሪ ግለሰቦች የፋይናንስ ስርዓት እንዲቋረጥና በአካውንታቸው ውስጥ የተገኘ ከፍተኛ ገንዘብ እንዲታገድ መደረጉን የፌደራል የደህንነትና የፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ ፡፡

በአዲስ አበባ በህገ ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ ከ250 ሺህ ዶላር በላይ  መያዙን እና ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩትን ጨምሮ በተለያዩ  ወንጀሎች  የተሰማሩ በርካታ  ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውንመ ግብረ ሀይሉ አመልክቷል፡፡ 

የፌደራል የደህንነትና የፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል ለመገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ ከመደበኛ የፀጥታ ስራው በተጨማሪ በአሁኑ ወቅት ወደ ሀገር ውስጥ እያገቡ ያሉ በርካታ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ- ኢትዮጵያውያን ምቹትና ደህንነታቸው የተጠበቀ እንዲሆን ከፍተኛ ዝግጅትና ስምሪት አድርጎ የጋራ ግብረ ኃይሉ እየተቀበለ ይገኛል፡፡ 

ይሁንና ከትልቁ ሀገራዊ ዓላማ በተቃራኒ የግል ጥቅማቸውን ለማግበስበስ የሚንቀሳቀሱ አንዳአንድ ህግወጦች በመገኘታቸው ህገወጥ ድርጊታቸውን ለማቆም በአዲስ አበባ በተለምዶ ኢትዮጵያ ሄቴል፣መርካቶና መሰል የጥቁር ገበያ ማዕከሎችና ሌሎች የሚጠረጠሩ አካባቢዎች በተካሄዱ ኦፕሬሸኖች በርካታ ተጠርጣሪዎች  በቁጥጥር ስር ውለዋል ብሏል መግለጫው፡፡

የከተማዋን በጎ ገፅታ ለማበላሸት በሚንቀሳቀሱ በእነዚህ ህግወጥ የገንዘብ አዘዋዋሪዎች ላይ በተወሰደ እርምጃም ከ250 ሺህ ዶላር በላይ በቁጥጥር ስር መዋሉን የጋራ ግብረ ኃይሉ መግለጫ ጠቁሟል፡፡
 
መግለጫው አክሎም ከህገወጥ የግንዘብ ዝውውር ጋር በተያያዘ ከ50 ሺህ በላይ ፓውንድ እንዲሁም የተለያዩ ሀገራት የብር ኖቶች እና ከ115 ሚሊዮን ብር በላይ የኢትዮጰያ ገንዘብ ከተጠርጣሪዎች ጋር እጅ ከፍንጅ መያዙን ግብረ ኃይሉ አስታውቋል፡፡

ከዚሁ ህገወጥ እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ በተለምዶ ቤቴል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚኖር በአንድ ተጠርጣሪ ግለሰብ ቤት ውስጥ አንድ ነጥብ አምስት ኪሎ ግራም የሚመዘን ኦፓል እንዲሁም በከተማዋ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 አንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ውስጥ የተለያዩ ሀገራት የውጭ ገንዘቦች፣ የሞባይል ቀፎዎች፣ ትናንሽ ታብሌቶች፣  ላፕቶፖች፣ የብር ጌጣጌጦች፣ የባንክ ሂሳብ ደብተሮች እና ፍላት ቴሌቪዥኖች መያዛቸውን መግለጫው ጠቁሟል፡፡ 

በተመሳሳይም ከአደንዘዥ እፅ ጋር በተያያዘ 5 አዘዋዋሪዎች መያዛቸውን ያመለከተው የፌደራል የደህንነትና የፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል፤ የተለያዩ የተጭበረበረ ሰነዶችን በማዘጋጀት የተለያዩ የማጭበርበር ወንጀሎች እንዲሰሩ የሚያግዙ 7 ህገ-ወጥ ደላሎችም በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የጋራ ግብረ ኃይሉ አስታውቋል፡፡

በተያያዘ ሀገር በማፍረስ ሴራ ውስጥ በመሳተፍ ላይ ያለውን የአሸባሪውን የህወሓትና የሸኔ ቡድንን እንቅስቃሴ በገንዘብ ሲደግፉ የነበሩ የ240 ተጠርጣሪ ግለሰቦች የፋይናንስ ስርዓት እንዲቋረጥና በአካውንታቸው ውስጥ የተገኘ ከፍተኛ ገንዘብ እንዲታገድ መደረጉንና ጉዳያቸውም በምርመራ እየተጣራ እንደሚገኝም የጋራ ግብረ ኃይሉ ገልጿል፡፡  

ለእንግዶች ከእንግዳ ተቀባዩ ህዝባችን ጋር በመቀናጀት ሁሉንም ነገር የተመቻቸ የማድረጉ ስራ እየተሰለጠ መሆኑን ያስታወቀው የጋራ ግብረ ኃይሉ፤ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ- ኢትዮጵያውያን ያለ ምንም የፀጥታ እና የደህንነት ችግር የትም ቦታ ተንቀሳቅሰው የሚፈልጉትን ለማድረግ ይችሉ ዘንድ የፌደራል የደህንነትና የፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይሉ በቂ ዝግጅት አድርጎ ወደ ስምሪት መግባቱን አመልክቷል፡፡

ህብረተሰቡም በአካባቢው አጠራጣሪ ሁኔታዎችን ሲመለከት ለጸጥታና ለመረጃ አካላት የተለመደ ጥቆማ መስጠቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል በዚህ አጋጣሚ የጋራ ግብረ ኃይሉ ጥሪ አቅርቧል፡፡


Wednesday, February 17, 2021

One of the signs of the TPLF's lack of modern warfare skills is the way it started the war.( President Isaias Afewerki)

ፕሬዝደንት አቶ ኢሳያስ አፈወርቂ ዛሬ ከተናገሩት መካከል
.
-  ህወሓት የዘመናዊ ውጊያ ጥበብና ብቃት እንደሌለው  ከሚያሳዩ ነገሮች አንዱ ጦርነቱን የጀመረበት መንገድ ነው::

-  ህወሓት በእንደዚህ አይነት ድፍረት ውጊያ ይጀምራል ብለን በፍፁም አልገመትንም::

- ያለ ምንም ምክንያት በኤርትራ ላይ ሮኬት መተኮሱ በኢትዮጵያና ኤርትራ ሰራዊት መካከል ግጭት እንዲፈጠር እና በዚህ ግርግር መሐል ጥፋት ለመፈፀም ነው::  

-  ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያና ኤርትራን እርቅና  ወንድማማችነትን ወደ ነበረበት ለመመለስ አዲስ ግንኙነት ስንጀምር ከደብረፂዮን ጋር እንድወያይ  ዶክተር አብይ ጠይቆኝ ነበር፣ እኔ ግን በፍፁም ፈቃደኛ አልነበርኩም:: ምክንያቱም እነዚህ ሰዎች በስልጣን ላይ በነበሩበት 20 አመታት በኤርትራ ላይ የነበራቸው ፖሊሲ የውይይት ሳይሆን የጥፋትና የእብሪት አቋም ነበር::  አሁን በህዝብ ትግል ሲባረሩ እንወያይ ማለት ራሳቸውን ማታለላቸው ነው::

- ከአመት በፊት በኦማሓጀር በኩል የኢትዮጵያና ኤርትራን ድንበር መከፈት ከዶክተር አብይ ጋር በቦታው በተገኘንበት ወቅት ደብረፂዮን ስነስርአቱ ላይ ነበር:: በአጋጣሚው ሊያናግረኝም ፈልጎ ነበር::  እኔ ግን አንድ ነገር ብዬው ነው የተለያየነው::  
"ህወሓት የኢትዮጵያና ኤርትራን አዲስ ወዳጅነትና ትብብር ለማደናቀፍ እየሞከረ እንደሆነ በጥብቅ የደህንነት ክትትል እያደረግንበት ነው።  መጀመርያ ወደ ሰላም ተመለሱ ሴራ እና የሽብር አስተሳሰብና ተግባር አቁሙ እና ወደ ትብብር መንፈስ እንመጣለን። ከዛ ውጪ እንደ አንድ ፓርቲና የክልል መንግስት ከናንተ ጋር የምንፈጥረው ግንኙነት አይኖርም ነው" ያልኩት::

- የኢትዮጵያና ኤርትራን ህዝብ አንድነትና ትስስር ልበጥስ ብትልም አትችልም። ይሄንን ደግሞ ወያኔ ለ25 አመታት ከሰራው ተግባር በሗላ አሁን ዳግም ፍቅር መፈጠሩና በኤርትራ ከተሞች ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ ከተሞች ደግሞ ኤርትራውያን በናፍቆት ሲመላለሱ ማየት በቂ ምስክር ነው።
ይቀጥላል ...

@የተፌ ማስታወሻ
 President Isaias Afewerki
 .
 - One of the signs of the TPLF's lack of modern warfare skills is the way it started the war.

 - We never imagined that the TPLF would start a war with such boldness.

 - Rocket fire in Eritrea for no apparent reason is intended to provoke conflict between the Ethiopian and Eritrean forces and to destabilize the country.

 In the past, Dr. Abiy asked me to talk to Debretsion when we started a new relationship to restore Ethiopian-Eritrean reconciliation, but I refused.  Because the policy of these people in Eritrea during their 20 years in power was not a matter of dialogue, it was a matter of aggression and arrogance.  Now that they have been expelled by the people's struggle, let's talk.

 - A year ago, the opening of the Ethiopian-Eritrean border through Omahager was at Debretsion when we were there with Dr. Abiy.  Coincidentally, he wanted to talk to me.  But I have one thing in common.
 "We are keeping a close eye on whether the TPLF is trying to undermine the new friendship and cooperation between Ethiopia and Eritrea.

 - You can't break the unity and solidarity of the people of Ethiopia and Eritrea.  This is a testament to the resurgence of love after 25 years of TPLF activity and the longing for Ethiopians in Eritrean cities and Eritreans in Ethiopian cities.
 to be continued ...

 @ Tefe Note

23 cartons of explosives transported from Mekelle to Addis Ababa have been seized

ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ ሲጓጓዝ የነበረ 23 ካርቶን ፈንጅ በቁጥጥር ስር ዋለ::
************************
(ኢፕድ)

የኢፕድ ምንጮች እንደገለፁት ዛሬ ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ ተሽከርካሪ ላይ 23 ካርቶን ፈንጅ ተይዟል:: ፈንጅው የተያዘው ወልዲያ ባለ ጉሙሩክ ኬላ በተደረገ ፍተሻ  ሲሆን አንዱ ካርቶን 9 ፈንጅ የያዘ መሆኑም  ታውቋል። አሽከርካሪው በፓሊስ ቁጥጥር ስር መሆኑን ምንጫችን አረጋግጧል።
23 cartons of explosives transported from Mekelle to Addis Ababa have been seized.
 ***********************
 (IPod)

 According to Ethiopian News Agency  sources, 23 cartons of explosives were seized from a vehicle traveling from Mekelle to Addis Ababa today.  The bomber struck shortly after noon in front of a Woldiya customs checkpoint.  Our source confirmed that the driver was in police custody.

Wednesday, February 10, 2021

A mass grave prepared for the massacre of innocent Amharas in Humera town

በሁመራ ከተማ ለንጹሃን የአማራ ተወላጆች በትህነግ ተጨፍጭፈው በጀምላ ሊቀበሩበት ተዘጋጅቶ የነበረ ጉድጓድ

By Amdemariam Ezra - ግልባጩ:- ለኤርትራን ፕሬስ (Eritrean Press)

በፎቶው የምትመለከቱት ምስል በሁመራ ከተማ ለንጹሃን የአማራ ተወላጆች በትህነግ ተጨፍጭፈው በጀምላ ሊቀበሩበት ተዘጋጅቶ የነበረ ጉድጓድ ነው።ይህን ጉድጓድ በዐይኔ አይቼ ምስሉን በካሜራዬ ይሄው አስቀርቸዋለሁ።ይሁን እንጂ ጉድጓዱ እንዲህ አፉን ከፍቶ ተጀምሮ የቀረው ከፈጣሪ በታች በኤርትራዊያን ወንድማዊ ክንድነት ነው።

ትህነግ የጨፈጨፉት የመከላከያ ሰራዊቱን ብቻ አይደለም።ጥቅምት 30/2013 ዓ.ም በማይካድራ (ካድራ ውሃ) የአማራ ተወላጆችን በዘራቸው መርጠው ከ1200 በላይ ንጹሃንን ጨፈጨፉ።የማይካድራው ዘግናኝ ጭፍጨፋ በሁመራ ከተማም ሊደገም ነበር።

የንጹሃን ማረጃዎች ተስለዋል።ከ1000 በላይ ሊታረዱ የታቀደላቸው የአማራ ተወላጆች ተመዝግበዋል።ሁመራ በሄድኩበት ወቅት ይህን አረጋግጫለሁ።ከእርድ የተረፉ በርካታ ወጣቶችን አነጋግሪያለሁ።በስም ዝርዝር የተያዙት ንጹሃን የአማራ ተወላጆች በጅምላ ከተጨፈጨፉ በኋላ ሁመራ ላይ በስካባተር የምድር ከርስ ተቀርድዶ ለጅምላ መቃብርነት የታሰቡ ሁለት ጉድጓዶችን በዐይኔ በብረቱ ተመልክቻለሁ።እንዲያውም በአንደኛው የጅምላ መቃብር በሁመራ ከተማ ትህነግ በግፍ ከረሸናቸው የመከላከያ ሰራዊት አባላት መካከል ሁለቱ ተቀብረውበታል።መቃብራቸውን ዐይቻለሁ።

ታዲያ የማይካድራው (የካድራ ወንዙ) አይነት ዘግናኝ ጭፍጨፋ እንዴት ሁመራ ላይ ከሸፈ? ከ1000 በላይ ንጹሃን የአማራ ተወላጆችን ማን ከጅምላ እርድ ታደጋቸው?

ልብ በሉ እንግዲህ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት፣የአማራ ልዩ ኃይል፣የአማራ ሚሊሻና ፋኖ ሁመራን ገና አልተቆጣጠረም።ይህን ክፍተት በፍጥነት ለመጠቀም የትህነግ አሸባሪዎች እየተጣደፉ ነው።የአማራ ተወላጆችን እንዲያርዱ ለተደራጁት የትግራይ ተወላጅ ወጣቶች ገጀራ መታደል ተጀምሯል።የትህነግ ፖሊስ፣ልዩ ኃይልና ሚሊሻ መሳሪያውን አቀባብሎ በተጠንቀቅ ቁሟል።በማይ ካድራው (በካድራ ወንዙ) ጭፍጨፋ እርር ድብን እያል፣የኤርትራ ወታደሮች በደንበር ባይኖሩ ኑሮ ሃዘናችን እጥፍ ድርብ ይሆን ነበር።ሁመራም በንጹሃን የደም ጎርፍ ትታጠብ ነበር።

ነገር ግን የማይካድራው ጭፍጨፋ በሁመራ ሊደገም መሆኑን የኤርትራ መንግስት ደህነነቶች ሰሙ።መረጃው የደረሰው ዘግይቶ ነው።ጨፍጫፊዎች ገጀራ ከጨበጡ በኋላ ማለት ነው።ግን የኤርትራ ወታደሮች የሃዛችን እጥፍ ድርብ እንዳይሆን ፈጥነው ደረሱ።ከ1000 በላይ የንጹሃንን ነብስ ታደጉ።ለኤርትራ ደህንነቶች መረጃው ዘጊይቶ ቢደርስም ጊዜ አላጠፉም።በቅጽበት የጭፍጨፋው መረጃ ለኤርትራ መንግስት የበላይ ባለስልጣናት እንዲደርስ አደረጉ።ባለስልጣናቱም ሴኮንድ አላባከኑም።የኤርትራ ወታደር ከኤርትራ ግዛት ሁኖ ወደ ሁመራ ሞርተሩን ያምዘገዝገው ጀመር።ሁመራ በከባድ መሳሪያ ተኩስ ተናጠች።ግን በሁመራ ከተማ ላይ አንድ ንጹህ እንኳን አለመጎዳቱን አረጋግጫለሁ።አራጁ ቡድን ድንብርብሩ ወጣ።ሱሪይውን በእንትን ያበላሸም አለ ተብሏል።

አራጁ ቡድን የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት፣የአማራ ልዩ ኃይል፣የአማራ ሚሊሻና ፋኖ ሁመራ የደረሰ መስሎት ነበር።በመሆኑም አራጁ ቡድን ቀድሞ በእጁ ያስገባቸውን አንቱ የተባሉትን የአማራ ተወላጅ ባለሃብቶ አቶ አማረ ጥሩነህን ጨምሮ ስምንት ንጹሃንን በመኪና ጭኖ ወደ እንድሪስ ፈረጠጠ።እነ አቶ አማረ ጥሩነህን እንድሪስ ላይ በግፍ አረዳቸው።ቢሆንም በወንድም የኤርትራ መከላከያ ሰራዊት ቆራጥ ውሳኔ የንጹሃን ወገኖቻችን ነብስ ተረፈ።

አሁንም ወደ ኋላ ልመልሳችሁ።ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም መከላከያ ሰራዊቱ በተኛበት ሲጨፈጨፍ...ከጭፍጨፋ የተረፈው የሰራዊት አባላት ደፈጣ እየሰበረ የሸሸው ወደ ኤርትራ ግዛት ነው።የነበረው እንክብካቤ ሰምተናል።ማሰልቸት ስለሚሆንብኝ ከዚህ ላይ አልደገመውም።ግን ዛሬ ሻቢያ ጠላታችን ነው እያሉ ለሚያደነቁሩን የምለው አለኝ።ሻቢያ የዛሬ ጠላታችን ቢሆን ኑሮ የሻቢያ ወታደር አይደለም ቃታ ስቦ ከጭፍጨፋ ወደተረፈው ሰራዊት ተኩስ ከፍቶ ነውና... ደንበሩን እንኳን ጥርቅም አድርጎ ቢዘጋ ውጤቱን መገመት አያዳግትም።ይህ ሁኖ እያለ አንቱ የተባሉ የፖለቲካ ሊህቃኖቻችን ናቸው ያልናቸው ሳይቀሩ ዛሬ ሻቢያን ልክ እንደ ትህነግ ሰዎች በጠላትነት ሲከሱ ስንሰማ "ውሻ በበላበት ይጮሃል" የሚለውን አባባል ያስታውሰናል።

ይደገም ሱዳን ከግብጽ ጋር ሸርካና ጊዜ ጠብቃ ሉዐላዊነታችንን ስትዳፈር ከማናም አገራት ቀድሞ የተቃወመ ብቻ ሳይሆን ሱዳንንና ግብጽን ያስጠነቀቀ የኤርትራ መንግስት ነው።በከሰላ በኩል ወታደሩን ወደ ሱዳን ደንበር ያስጠጋ የኤርትራ መንግስት ነው።

እንደ መውጫ:-ታዲያ ዛሬ ሻቢያ እንዴት በአሁናዊ ጠላትነት ይከሰሳል? ጉምቱ ፖለቲከኞቹ ሳይቀር "በፖለቲካ መድረክ ዘላለማዊ ጠላትም ሆነ ዘላለማዊ ወዳጅ የለም" የሚለውን ሃቅ እንደምን ዘነጉት? እስቲ አሁን ከሻቢያ መንግስት በላይ ለእኛ የጠበቀ ወዳጅ ማን አለ? 

ግልባጩ:- ለኤርትራን ፕሬስ
A mass grave  prepared for the massacre of innocent Amharas in Humera town

 By Amdemariam Ezra - Transcript: For the Eritrean Press

 The image you see in the photo is of a well that was prepared for the massacre of innocent Amharas in Humera town. I saw this hole with my own eyes and left the image on my camera. However, the hole opened like this and it started with the Eritrean brotherhood under the Creator.

 Not only did the TNG massacre the defense forces. On October 30, 2013, they massacred more than 1,200 Amharas in Maikadra (Kadra Water). The horrific massacre of Maikadra was to be repeated in Humera.

 I have confirmed this during my visit to Humera. I spoke to a number of young survivors of the massacre.  Mass grave Two of the members of the Defense Forces who were brutally shot in the town of Humera are buried. I have seen their graves.

 So how did the catastrophic massacre like the Kadra River (Hidra River) end in Humera?  Who saved more than 1,000 innocent Amharas from massacre?

 Note that the Ethiopian Defense Forces, the Amhara Special Forces, the Amhara Militia, and the Fano Humera have not yet taken control. T-TPLF terrorists are rushing to take advantage of this gap. Victory has begun for the Tigrayan youths who are organized to kill the Amhara people.  As we mourn the loss of the Kadra (Hadra River), our lives would have been doubled if Eritrean troops had not been on the border. Humera was bathed in innocent blood.

 However, the Eritrean security forces heard that the unprovoked massacre was about to be repeated in Humera. The information came late. The massacre took place after the massacre. However, the Eritrean army arrived quickly to double the number of Hazans. They rescued more than 1,000 innocent souls. For the Eritrean security forces.  They sent information to Eritrean government officials. The authorities did not waste a second. An Eritrean soldier began firing from the Eritrean territory to Humera. Humera was hit by heavy artillery fire. But I can confirm that not a single one was harmed in Humera town. The aging group broke the border.

 The execution team thought that the Ethiopian Defense Forces, the Amhara Special Forces, the Amhara Militia and the Fano Humera had arrived. As a result, the executioner drove eight innocent people, including Antu Amhara investor Amare Tiruneh, to Andres.  Nevertheless, the determination of our brother Eritrean Defense Forces saved the lives of our innocent people.

 Let me take you back again. On October 24, 2013, when the defense forces were massacred ... The survivors of the massacre fled to Eritrea. We heard about his care. I am bored, so I did not repeat it. But today I have something to say to those who confuse us that Shabia is our enemy.  "Shabia is our enemy today. He is not a Shabia soldier. He opened fire on the survivors of the massacre. Even if he closes the border, it is not hard to imagine the result.  He cries out for help. ”

 It is the Eritrean government that has not only opposed Sudan but also warned Sudan and Egypt when it violated Sudan's sovereignty over its alliance with Egypt. It is the Eritrean government that has sent troops to Sudan.

 As a way out: So how can Shabia be accused of current hostility today?  How did the Gumtu politicians forget the fact that "there is no eternal enemy or eternal friend in the political arena"?  Who has a friend who is closer to us than the Shabia government?

 Transcript: For the Eritrean Press

check

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon