የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Sunday, January 2, 2022

A car was donated to Blessed Abune Ermias

ለብጹዕ አቡነ ኤርሚያስ መኪና ተበረከተ
****************** 

የሰሜን ወሎ ዞን በአሸባሪው የህወሓት ቡድን በተወረረበት ወቅት ለሕዝቡ እውነተኛ አባት ሆነው ለቆዩት ለብጹዕ አቡነ ኤርሚያስ መኪና ተበረከተላቸው። 

የተሽከርካሪ ስጦታውን የገቢዎች ሚኒስትር ላቀ አያሌው፣ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ፣ የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ እና የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ አስረክበዋቸዋል። 

የብጹዕነታቸውን ተሽከርካሪ አሸባሪው የህወሓት ቡድን እንደዘረፋቸው ይታወቃል። 

ዛሬ በስጦታ የተረከቡት ተሽከርካሪም ከ6 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ መሆኑም ተገልጿል። 

አቡነ ኤርሚያስም መንግሥት ላደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና ማቅረባቸውን ኢዜአ ዘግቧል። 

A car was donated to Blessed Abune Ermias
 ******************

 When the North Wollo Zone was invaded by the terrorist group TPLF, they were given a car belonging to Abune Ermias, a true father of the people.

 The donation was handed over by Minister of Revenue, Lake Ayalew, Minister of Transport and Logistics Dagmawit Moges, State Minister of Finance, Job Tekalign, and Customs Commissioner, Debele Kabeta.

 They are known to have been robbed of their vehicle by the TPLF terrorist group.

 It is also stated that the donated vehicles will cost over 6 million birr.

 Abune Ermias also thanked the government for its support, ENA reported.

 

The work done by the TPLF to restore the health facilities damaged by the terrorist group has so far yielded results and new ones are being made to play their part.

በአሸባሪው ህወሀት ቡድን ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማት አገልግሎት ወደነበረበት ለመመለስ ትስስር በመፍጠር እስካሁን በተስራው ስራ  ጥሩ ውጤት እየተገኘ ሲሆን አዳዲሶችንም በማስተሳስር  የድርሻቸውን እንዲወጡ እየተደረገ ነው።

አሸባሪው የጥፋት ቡድን ካደረሰው ጉዳት ጋር ተያይዞ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሺዎች የሚቆጠሩ የጤና ተቋማት የወደሙ ሲሆን የጤና ተቋማት አገልግሎት ወደነበረበት ለመመለስ የሁሉም ባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ከፍተኛ ጠቀሜታ ስላለው  ጤና ሚኒስቴር ከነደፈው ዕቅድ አንዱ ከክልሎች፣ ከፌዴራል እና ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታሎች ጋር በመተባበር የተጎዱ ተቋማት ጋር ጥምረት በመፍጠር መደገፍና እና አገልግሎት ማስጀመር ነው።  

በአሸባሪው ኃይል ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማት አገልግሎት ወደነበረበት ለመመለስ በተሰራው ትስስር መሰረት በፌደራል ሆስፒታሎች ፣ በአዲስ አበባ ጤና ቢሮ እና በስሩ በሚገኙ ሆስፒታሎች በተደረገላቸው ድጋፍ እስካሁን 13 ሆስፒታሎች አስፈላጊ የሚባሉ የጤና አገልግሎቶች ማለትም ሁሉም የድንገተኛ ጊዜ እንክብካቤ፣ የእናቶች እና ህፃናት ጤና አገልግሎት፣ የፅኑ ህክምና እንክብካቤ አገልግሎት፣የቀዶ ጥገና አገልግሎት፣ የተመላላሽ ህክምና አገልግሎት እና አስፈላጊ የላብራቶሪ አገልግሎቶች እየሰጡ ይገኛሉ፡፡

በተጨማሪም በጥፋት ቡድን ምክንያት የወደሙ ጤና ተቋማትን ወደነበሩበት ለመመለስና የጤና አገልግሎት ለማስጀመር የክልል ጤና ቢሮዎችና የዩንቨርስቲ ሆስፒታሎችን ከወደሙ ጤና ተቋማት ጋር በማስተሳሰር  ድጋፍ እንዲያደርጉ 61 ጤና ጣቢያዎች እና 18 ሆስፒታሎች ላይ ሰፊ ስራ ተጀምሯል።

 በአሁኑ ሰዓት:
 ✔️የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች ክልል ጤና ቢሮ በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኙ 25 ጤና ጣቢያዎች፤ 
✔️የጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮ በሰሜን ወሎ ዞን የሚገኙ 3 ጤና ጣቢያዎች፣ 
✔️የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ በሰሜን ሸዋ ዞን ለሚገኙ 10 ጤና ጣቢያዎች፣
✔️የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በደቡብ ወሎ ዞን 7 ጤና ጣቢያዎች፣በሰሜን ወሎ 4 ጤና ጣቢያዎች እንዲሁም በአፋር ክልል 6 ጤና ጣቢያዎች 
✔️የድሬድዋ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በአፋር ክልል የሚገኙ 3 ጤና ጣቢያዎች በተጨማሪም 
✔️የሀረሪ ክልል ጤና ቢሮ በአፋር ክልል የሚገኙ 3 ጤና ጣቢያዎች ይዘዋል፡፡

በተጨማሪም:-
✅የዩኒቨርስቲ ሆስፒታሎች ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ➖ ወልድያ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን ፤
✅ህይወት ፋና ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ➖ አቀስታ ሆስፒታልን ፤
✅ሀዋሳ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ መርሳ የመጀመርያ ሆስፒታልን፣ 
✅ዲላ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ ተፈራ ሀይሉ ሆስፒታልን(ሰቆጣ)፣
✅( ወራቤ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ አጣየ
The work done by the TPLF to restore the health facilities damaged by the terrorist group has so far yielded results and new ones are being made to play their part.

 In connection with the terrorist attack, thousands of health facilities were destroyed in various parts of the country, and the involvement of all stakeholders in the restoration of health facilities is crucial.  it is.

 With the support of Federal Hospitals, the Addis Ababa Health Bureau and its affiliated hospitals, 13 hospitals have so far provided essential health services, including emergency care, maternal and child health services, intensive care, and surgery.  They provide maintenance services, outpatient services and necessary laboratory services.

 In addition, extensive work has been started on 61 health centers and 18 hospitals to link regional health offices and university hospitals with rehabilitated health facilities to restore and restore health facilities destroyed by the disaster.

 Currently:
 ቡብSouth Nationalities Regional State Health Bureau 25 Health Centers in South Wollo Zone;
 3Gambella Regional Health Bureau 3 Health Centers in North Wollo Zone,
 ማ Sidama National Regional State Health Bureau for 10 health centers in North Shoa Zone.
 አበባ Addis Ababa City Administration Health Bureau 7 Health Centers in South Wollo Zone, 4 Health Centers in North Wollo and 6 Health Centers in Afar Region
 በተጨማሪም Dire Dawa City Administration Health Bureau In addition to 3 health centers in Afar region
 ሀThe ​​Harari Regional Health Bureau has 3 health centers in Afar State.

 in addition:-
 ጥቁርUniversity Hospitals Black Lion Specialized Hospital ➖ Woldia Specialized Hospital;
 ✅ Hiwot Fana Specialized Hospital ➖ Akesta Hospital;
 ✅ Hawassa University Hospital ➖ Mersa First Hospital,
 ✅dila University Hospital ➖ Tefera Hailu Hospital (Sekota);
 ✅ (Werabe University Hospital ➖ Ataye Hospital;
 ✅ Jijiga University Hospital ➖ Adarkai Primary Hospital;
 Queen Eleni Hospital ➖ Zukula Hospital;
 ✅ Mizan Tepe Hospital ➖ Tenta Primary Hospital;
 ✅ Wolayita Sodo University Hospital ➖ Wadla Primary Hospital;
 ✅ Arba Minch University Hospital ➖ Lalibela General Hospital;
 ✅ Wolkite University Hospital ➖ Amdework Primary Hospital;
 ✅ Jimma University Medical Center / Nejo and Dembidolo Hospital ➖ Delanta Hospital;
 ✅ Ambo University Hospital ➖ Kobo Primary Hospital;
 ወላ Medelabu University Hospital / Adama Medical College ➖ Shewarobit Primary Hospital;
 ✅ Year ካር Carl University Hospital ➖ Kercha Hospital (Oromia);
 ✅Salale University Hospital ➖ Gedami Hospital;
 ✅Welega University Hospital / Shambu Hospital ቢ Abidengoro Hospital;
 ✅ Bulahora University Hospital / Yabelo Hospital ➖ Melkasoda Hospital;
 ✅Asala University Hospital / Adama Medical College ➖ Guduru Hospital;
 ✅ Dembidolo University Hospital ➖ Begi Hospital has joined the support work. Thank you very much for all your efforts in this regard.


 ሆስፒታልን፤ 
✅ጅጅጋ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ አዳርቃይ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን፤
✅ንግስት ኢሌኒ ሆስፒታል ➖ ዝቋላ ሆስፒታልን፤ 
✅ሚዛን ቴፒ ሆስፒታል ➖ ተንታ የመጀመሪያ ደረጃ  ሆስፒታልን፤ 
✅ወላይታ ሶዶ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ ዋድላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን፤ 
✅አርባ ምንጭ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ ላሊበላ ጠቅላላ ሆስፒታልን፤ 
✅ወልቂጤ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ አምደወርቅ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን፤ 
✅ጅማ ዩኒቨርስቲ ህክምና ማዕከል/ነጆ እና ደምቢደሎ ሆስፒታል ➖ ደላንታ ሆስፒታልን፤ 
✅አምቦ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ ቆቦ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን፤ 
✅መደ ወላቡ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል/አዳማ ሜዲካል ኮሌጅ ➖ ሸዋሮቢት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን፤ 
✅መቱ ካርል ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ ቀርቻ ሆስፒታልን (ኦሮሚያ)፤ 
✅ሰላሌ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ ግዳሚ ሆስፒታልን፤ 
✅ወለጋ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል/ሻምቡ ሆስፒታል ➖ አቢደንጎሮ ሆስፒታልን፤ 
✅ቡሌሆራ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል/ያቤሎ ሆስፒታል ➖  ሜልካሶዳ ሆስፒታልን፤ 
✅አሰላ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል/አዳማ ሜድካል ኮሌጅ ➖ ጉዱሩ ሆስፒታልን፤ 
✅ደምቢደሎ ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ➖ ቤጊ ሆስፒታል ጋር ትስስር በመፍጠር ወደ ድጋፍ ስራው የገቡ ሲሆን በዚህ ረገድ ሁሉም እያደረጉ ስላሉት ርብርብ እጅግ አያመሰገን እነዚህ ሆስፒታሎች እና ጤናጣቢያዎች በአፋጣኝ ስራ ለማስጀመር እና ሙሉ ለሙሉ ወደነበሩበት ለመመለስ አሁንም ከፍተኛ መዋለ ነዋይና ድጋፍ ስለሚፈልግ ሁሉም ባለድሻ አካላል ድጋፍ እንዲያደርግ ለማሳሰብ እንወዳለን።

Foto cortesía de las violaciones de derechos humanos y la destrucción de instituciones de los terroristas de TPLF y Shene.

አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ የፈጸሙትን የሰብአዊ መብት ጥሰትና የተቋማት ውድመት የሚያሳይ የፎቶ ሰነድ ይፋ ሆነ
**********************

አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የፈጸሙትን የሰብአዊ መብት ጥሰት እና የተቋማት ውድመት የሚያሳይ የፎቶ ሰነድ ይፋ ተደርጓል።

ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ የፈጸሟቸውን እጅግ ዘግናኝ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እንዲሁም የመሰረተ ልማት፣ ተቋማትና ንብረቶች ውድመት በፎቶ ማስረጃነት የሚያሳይ https://nomore-ethiopia.org/ የተባለ ድረገጽ ይፋ አድርገዋል።

ድረገጹ ስያሜውን ያገኘው በዓለም አቀፍ ደረጃ ግንዛቤ የፈጠረውን እና ለውጥ ያመጣውን የ#NoMore እንቅስቃሴ ተከትሎ ሲሆን ንቅናቄው አፍሪካውያንን እና ሌሎችንም ለትግል ያነሳሳ እንደሆነ ተመልክቷል።

ንቅናቄው ምንም ዓይነት የጸጥታ ችግር ሳይፈጠር ሁሉንም ባስገረመ መልኩ የተከናወነ በመሆኑ ድረገጹም በዚሁ ስያሜ በመጠቀም የአንዳንድ ዘመናዊ ቅኝ ገዢ ምዕራባውያን ጉዳይ አስፈፃሚ የሆኑት የህወሓትና ሸኔ የሽብር ቡድኖችን ተግባር ማጋለጡ ተገቢ እንደሆነ ታምኖበታል።

በዚህ ድረገጽ አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ በ17 ከተሞች ያደረሱትን የሰብአዊ መብት ጥሰት፣ እጅግ ዘግናኝና አስከፊ ወንጀሎች እንዲሁም የመሰረተ ልማትና የተቋማት ውድመት የሚያሳይ የፎቶ ሰነድ ይፋ ሆኗል።

አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ የፈጸሙትን የሰብአዊ መብት ጥሰትና የተቋማት ውድመት የሚያሳይ የፎቶ ሰነድ ይፋ ሆነ ******************************* አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የፈጸሙትን የሰብአዊ መብት ጥሰት እና የተቋማት የሚያሳይ የሚያሳይ የፎቶ የፎቶ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ የፈጸሟቸውን እጅግ ዘግናኝ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እንዲሁም የመሰረተ ልማት ልማት ተቋማትና ንብረቶች ውድመት በፎቶ ማስረጃነት የሚያሳይ https://nomore-ethiopia.org/ የተባለ ድረገጽ ይፋ አድርገዋል. ድረገጹ ስያሜውን ያገኘው በዓለም አቀፍ ደረጃ ግንዛቤ የፈጠረውን እና ለውጥ ያመጣውን የ # nomore እንቅስቃሴ ተከትሎ ሲሆን ንቅናቄው አፍሪካውያንን እና ሌሎችንም ለትግል ያነሳሳ እንደሆነ ተመልክቷል ንቅናቄው ምንም ዓይነት የጸጥታ ችግር ሳይፈጠር ሁሉንም ባስገረመ መልኩ የተከናወነ በመሆኑ ድረገጹም በዚሁ ስያሜ በመጠቀም የአንዳንድ ዘመናዊ ቅኝ ገዢ ምዕራባውያን አስፈፃሚ የሆኑት የሆኑት ሸኔ የሽብር ቡድኖችን ተግባር ማጋለጡ ተገቢ እንደሆነ ታምኖበታል በዚህ ድረገጽ አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ በ 17 ከተሞች ያደረሱትን የሰብአዊ መብት ጥሰት, የመሰረተ አስከፊ አስከፊ ወንጀሎች እንዲሁም የመሰረተ ይፋ ውድመት ውድመት የሚያሳይ ሰነድ ይፋ ሆኗል 

Flights to Lalibela will begin next Monday

ወደ ላሊበላ በረራ በመጪዉ ሰኞ ይጀምራል

#Ethiopia  | የኢትዮጵያ አየር መንገድ በህወሓት ወረራ ምክንያት ከ5 ወራት በላይ ተቋርጦ የቆየዉን ወደ ላሊበላ የነበረውን ጉዞ በመጪዉ ሰኞ ይጀምራል።
Flights to Lalibela will begin next Monday

 #Ethiopia |  Ethiopian Airlines will resume flights to Lalibela on Monday after a five-month hiatus due to the TPLF invasion.

146 people who were arrested in Benishangul-Gumuz state of emergency are released

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል 146 ግለሰቦች ተፈቱ 
**********

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከሀገር ኅልውና ማስከበር ኅብረ-ብሔራዊ ዘመቻ ጋር ተያይዞ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከአሸባሪው ቡድን ጋር ግንኙነት አላቸው ተብለው በቁጥጥር ስር ውለው የነበሩ 146 ግለሰቦች የተሀድሶ ሥልጠና ተሰጥቷቸው ተለቀዋል። 

በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 5/2014 መሠረት የሽብርተኛው ህወሓት እና የሽብር ግብረ-አበሮቹ እንቅስቃሴ ደጋፊ እና ፈጻሚ እንደሆኑ የተጠረጠሩ ግለሰቦች ቁጥጥር ስር መዋላቸው ይታወሳል። 

በክልሉ ውስጥ የሚኖሩ ዜጎች ተከባብረው እየኖሩ ባሉበት በዚህ ወቅት የሀገርንም ሆነ የክልሉን ኅልውና አደጋ ውስጥ ለመክተት የሽብርተኛው ህወሓትን እና የግብረአበሮቹን ዕኩይ ዓላማ መሳካት በንፁሃን ዜጎች ላይ እየፈፀሙ ያሉት ግድያ፣ ዝርፍያ እና ሌሎችም ከፍተኛ ጭካኔ የተሞላባቸው ኢ-ሰብአዊ ጥቃቶች እጅግ አደገኛ ደረጃ ላይ ደርሷል። 

ይህንን ከግምት በማስገባት በታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተጠርጥረው የተያዙ ሌሌች ተጠርጣሪዎችም በየደረጃው ጉዳያቸው ተጣርቶ ሰላማዊ መሆናቸው ሲረጋገጥ በቀጣይ እንደሚለቀቁ መገለጹን የክልሉ ማስ ሚዲያ ዘግቧል። 
146 people who were arrested in Benishangul-Gumuz state of emergency are released 
 **********

 In Benishangul Gumuz, 146 individuals arrested in connection with the state of emergency have been rehabilitated and rehabilitated in connection with the state of emergency.

 It is to be recalled that in accordance with the Emergency Proclamation No. 5/2014, individuals suspected of supporting and carrying out the activities of the terrorist TPLF and its terrorist affiliates were arrested.

 At a time when the people of the region are living in dignity, the terrorist, TPLF, and its collaborators' intentions to endanger the very existence of the country and the region have reached alarming proportions.

 With this in mind, other suspects arrested during the state of emergency will be released once their cases are investigated and found to be peaceful, according to regional Mass Media.



የክልሉን አቅም እና የዜጎችን የመልማት ፍላጎት ታሳቢ ያደረገ የገቢ አሰባሰብ ሥርዓት ሊተለም ይገባል፦ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር)

የክልሉን አቅም እና የዜጎችን የመልማት ፍላጎት ታሳቢ ያደረገ የገቢ አሰባሰብ ሥርዓት ሊተለም ይገባል፦ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) 
************************** 

የክልሉን አቅም እና የዜጎችን የመልማት ፍላጎት ታሳቢ ያደረገ የገቢ አሰባሰብ ሥርዓት ሊተለም እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ተናገሩ። 

የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ከባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የገቢ ንቅናቄ ፍኖተ ካርታ አውደ ጥናት በባህርዳር እየተካሄደ ነው። 

በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ክልሉ ባለው አቅም፣ እንቅስቃሴ እና በሚጠበቅበት መጠን ግብር ለመሰብሰብ ተግዳሮቶች እንዳሉ አንስተዋል። 

በመሆኑም ገቢዎች ቢሮ ከባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በጋራ ያዘጋጁት የግብር አሰባሰብ ፍኖተ ካርታው ይታዩ የነበሩ ችግሮችን መቅረፍ የሚያስችል እንደሚሆን ተስፋቸውን ገልጸዋል። 

የክልሉ ገቢ ከሕዝቡ ቁጥር፣ ከመልማት አቅም እና በጦርነቱ ከገጠመው ውድመት አኳያ ሊሠራ እንደሚገባም አሳስበዋል። 

የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ አማካሪዎች ቡድንም የገቢ አሰባሰብ ችግሮች፣ መፍትሔዎች እና ሊወሰዱ የሚገባቸው እርምጃዎች ላይ ጥናት አቅርበዋል። 

በመድረኩ የክልሉ ርዕሰ መንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ፍሬው ተገኝ፣ የንግዱ ማኅበረሰብ አባላት፣ ምሁራን፣ የግብር አምባሳደሮች እና በዘርፉ የሚሠሩ ተቋማት ተወካዮች ተገኝተዋል። 

በራሔል ፍሬው 


የሲዳማ ክልል ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ሀዋሳ ላይ ምክክር ማካሄድ ጀምረዋል**********************የሲዳማ ክልል የክልሉ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ሀዋሳ ላይ ምክክር ማካሄድ የጀመሩ ሲሆን በዚህ የምክክር መድረኩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ፣የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ፅ/ቤት ኃላፍ አቶ አብርሃም ማርሻሎን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ተሳታፊ ሆነዋል። አቶ ደስታ ሌዳሞ በመድረኩ በከሃዲው የሽብር ቡድን የተቃጣብንንና ያለፍላጎት ተገደን ያካሄድነውን ጦርነት ክብሩንና ልዕልናውን ላለማስደፈር በቆረጠው ከመላው የሀገራችን ህዝብና ከጀግናው መከላከያ ኃይላችን ጋር በመቀናጀት የኢትዮጵያን አሸናፊነት አረጋግጠናል፣ድል ተቀዳጅተናል፣የውስጥና የውጭ ጠላቶቻችንን ቅስም ሰብረናል ብለዋል።ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም አሁን ላይ አንድ በመሆናችን ያገኘነውን ድል በልማቱም አንድ ሆነን የተጎዱ ወገኖቻችንን በመደገፍና የኢኮኖሚያችንን ጉዳት እንዲያገግም የማድረጉ ስራ ትኩረታችንን ከማድረግ ጎን ለጎን የሀገራችንንና የክልላችንን ሰላም ተደራጅተን መጠበቅ ይኖርብናልም ብለዋል። ኢትዮጵያዊያን ነክቶ በቀላሉ መመለስ እንደማይቻልና ኢትዮጵያዊነት ከየትኛውም ጉዳይ በላይ መሆኑን በሁሉም ኢትዮጵያውያን በውጭና በሀገር ውስጥ ህዝባዊ ማእበልና ወኔ ማየት ችለናል፤ ይህም ለኛ ትልቅ ድል ለጠላት ደግሞ ትልቅ ፍርሃትንና ሽንፈትን አከናንቧል ብለዋል።"ለድላችን መገኘት በተናጠል የተደረገ ትግል የለም፤በተናጠል የመጣ ድልም የለም" በማለት የክልሉ ር/መስተዳድሩ ክቡር አቶ ደስታ ሌዳሞ አክለውም በመድረኩ አንስተው፤ ድሉም የሁሉም የኢትዮጵያ ህዝብ ነው በማለት ገልፀዋል።በሌላ በኩል የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ አብርሃም ማርሻሎ በበኩላቸው በጠላት የተነካውና የተደፈረው ኢትዮጵያና የኢትዮጵያ ህዝብ በመሆኑ ምክንያት ከዳር እስከ ዳር ተደራጅቶ፣ ተደጋግፎና ተጠናክሮ የፊትና የኃላ ደጀን በመሆን በግንባር በአካል ከጀግናው የመከላከያ ሰራዊት ጎን አብሮ እስከመቆም ታሪክ የማይረሳውን ደጀንነቱን መላው የኢትዮጵያ ህዝብ አረጋግጧል ብለዋል።ኃላፊው አክለውም እንደገለፁት ድሉን ከነባራዊ እውኔታና ሃቅ ውጭ መጠምዘዝም ማድረግም የማይቻልና ድሉ የመላው የኢትዮጵያ ህዝብና ህዝብ ብቻ መሆኑንና አሸናፊዋም ኢትዮጵያ መሆኑን ጨምረው አንስተዋል።በመሆኑም በየደረጃው የሚገኙ አመራሮቻችን ከድህረ ጦርነት በኋላ ሊፈጠሩ የሚችሉ ማህበራዊ፣ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎችን በሚገባ ተገንዝቦ የሚጠበቅበትን ኃላፊነት እንዲወጣ ለማድረግ መድረኩ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።በመጨረሻም በዚህ ለሶስት ቀናት በሚቆየው መድረክ አመራሩ በጉዳዩ ላይ ከሀገራዊ ነባራዊ ሁኔታ መነሻ በድህረ ጦርነትና ከዚያ በኃላ ባለው ፖለቲካዊ፣ኢኮኖሚያዊ የፀጥታና የሰብአዊ ጉዳዮች ሁኔታዎች ላይ በቀረበው ሰነድ ላይ ሰፍ ውይይትና ምክክር ካደረገ በኃላ ይህንን ተግባር ከነባራዊ ሁኔታ ጋር በማመጋገብ በብቃት ለመምራት የማስቻል በሚቀመጡ የጋራ አቅጣጫዎች ላይ በመግባባት ምክክሩ እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል።የቪዲዮ መረጃዎቻችንን ለማግኘት ትክክለኛውን የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉhttps://www.youtube.com/c/EBCworld/ በምስል የሚገኙ መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የኢንስታግራም ገፃችንን ይከተሉ https://www.instagram.com/ebcnews1/አጫጭርና ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት የትዊተር ገፃችንን ይከተሉ https://twitter.com/ebczena ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉhttps://t.me/EBCNEWSNOW

የሲዳማ ክልል ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ሀዋሳ ላይ ምክክር ማካሄድ ጀምረዋል
**********************

የሲዳማ ክልል የክልሉ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ሀዋሳ ላይ ምክክር  ማካሄድ  የጀመሩ ሲሆን በዚህ የምክክር መድረኩ ላይ  የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ፣የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ፅ/ቤት ኃላፍ አቶ አብርሃም ማርሻሎን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ተሳታፊ ሆነዋል።
 
አቶ ደስታ ሌዳሞ በመድረኩ በከሃዲው የሽብር ቡድን የተቃጣብንንና ያለፍላጎት ተገደን ያካሄድነውን ጦርነት ክብሩንና ልዕልናውን ላለማስደፈር በቆረጠው ከመላው የሀገራችን ህዝብና ከጀግናው መከላከያ ኃይላችን ጋር በመቀናጀት የኢትዮጵያን አሸናፊነት አረጋግጠናል፣ድል ተቀዳጅተናል፣የውስጥና የውጭ ጠላቶቻችንን ቅስም ሰብረናል ብለዋል።

ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም አሁን ላይ አንድ በመሆናችን ያገኘነውን ድል በልማቱም አንድ ሆነን የተጎዱ ወገኖቻችንን በመደገፍና የኢኮኖሚያችንን ጉዳት እንዲያገግም የማድረጉ ስራ ትኩረታችንን ከማድረግ ጎን ለጎን የሀገራችንንና የክልላችንን ሰላም ተደራጅተን መጠበቅ ይኖርብናልም ብለዋል። 

ኢትዮጵያዊያን ነክቶ በቀላሉ መመለስ እንደማይቻልና ኢትዮጵያዊነት ከየትኛውም ጉዳይ በላይ መሆኑን በሁሉም ኢትዮጵያውያን በውጭና በሀገር ውስጥ ህዝባዊ ማእበልና ወኔ ማየት ችለናል፤ ይህም ለኛ ትልቅ ድል ለጠላት ደግሞ ትልቅ ፍርሃትንና ሽንፈትን አከናንቧል ብለዋል።

"ለድላችን መገኘት በተናጠል የተደረገ ትግል የለም፤በተናጠል የመጣ ድልም የለም" በማለት የክልሉ ር/መስተዳድሩ ክቡር አቶ ደስታ ሌዳሞ አክለውም በመድረኩ አንስተው፤ ድሉም የሁሉም የኢትዮጵያ ህዝብ ነው በማለት ገልፀዋል።

በሌላ በኩል የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ አብርሃም ማርሻሎ በበኩላቸው በጠላት የተነካውና የተደፈረው ኢትዮጵያና የኢትዮጵያ ህዝብ በመሆኑ ምክንያት ከዳር እስከ ዳር ተደራጅቶ፣ ተደጋግፎና ተጠናክሮ የፊትና የኃላ ደጀን በመሆን በግንባር በአካል ከጀግናው የመከላከያ ሰራዊት ጎን አብሮ እስከመቆም ታሪክ የማይረሳውን ደጀንነቱን መላው የኢትዮጵያ ህዝብ አረጋግጧል ብለዋል።

ኃላፊው አክለውም እንደገለፁት ድሉን ከነባራዊ እውኔታና ሃቅ ውጭ መጠምዘዝም ማድረግም የማይቻልና ድሉ የመላው የኢትዮጵያ ህዝብና ህዝብ ብቻ መሆኑንና አሸናፊዋም ኢትዮጵያ መሆኑን ጨምረው አንስተዋል።

በመሆኑም በየደረጃው የሚገኙ አመራሮቻችን ከድህረ ጦርነት በኋላ ሊፈጠሩ የሚችሉ ማህበራዊ፣ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎችን በሚገባ ተገንዝቦ የሚጠበቅበትን ኃላፊነት እንዲወጣ ለማድረግ መድረኩ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።

በመጨረሻም በዚህ ለሶስት ቀናት በሚቆየው መድረክ አመራሩ በጉዳዩ ላይ ከሀገራዊ ነባራዊ ሁኔታ መነሻ በድህረ ጦርነትና ከዚያ በኃላ ባለው ፖለቲካዊ፣ኢኮኖሚያዊ የፀጥታና የሰብአዊ ጉዳዮች ሁኔታዎች ላይ በቀረበው ሰነድ ላይ ሰፍ ውይይትና ምክክር ካደረገ በኃላ ይህንን ተግባር ከነባራዊ ሁኔታ ጋር በማመጋገብ በብቃት ለመምራት የማስቻል በሚቀመጡ የጋራ አቅጣጫዎች ላይ በመግባባት ምክክሩ እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል።

check

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon