የቦ ታክስ

ለዲያስፓራ አባላት አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አስተካክለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment), የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViber ሆነ Whatspp ይደውሉልን። 619 255 5530 ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com

Monday, January 3, 2022

Sudan's Prime Minister Abdullah Hamdock has resigned

Sudan's Prime Minister Abdullah Hamdock has resigned
 ******************

 Prime Minister Abdullah Hamdock has announced his resignation.

 In a televised address, Abdullah Hamdock said he had done his utmost to ensure that the country was not in danger and called for a national consultation on the country's political crisis.

 It is unclear who will replace Hamdock as prime minister, CGTN reports.

 Hamdock returned to power after being ousted in a coup.

 


የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላህ ሀምዶክ ከስልጣናቸው ለቀቁ
******************

ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላህ ሀምዶክ ከስልጣናቸው በፈቃዳቸው መልቀቃቸውን አስታወቁ፡፡ 

አብደላህ ሀምዶክ በቴሌቪዥን ቀርበው ባደረጉት ንግግር ሀገሪቱ አደጋ ውስጥ እንዳትገባ የተቻላቸውን ሁሉ ጥረት ማድረጋቸውን ገልጸው የሀገሪቱን የፖለቲካ ቀውስ አስመልክቶም ሀገራዊ ምክክር እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ 

አሁን ላይ ሀምዶክን ተክቶ የጠቅላይ ሚኒስትርነቱን ስልጣን ማን እንደሚቆጣጠር ግልፅ አለመሆኑን ሲጂቲኤን ዘግቧል፡፡

ሀምዶክ በመፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣናቸው ከተወገዱ በኋላ ዳግም ወደ ኃላፊነታቸው ተመልሰው እንደነበር ይታወሳል፡፡

Attaye High School began teaching and learning

የአጣዬ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመማር ማስተማር ሥራ ጀመረ
****************** 

በአሸባሪ ህወሓት በኦነግ ሸኔ ከፍተኛ ገዳት የደረሰበት የአጣዬ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መደበኛ የመማር ማስተማር ሥራውን መጀመሩን የትምህርት ቤቱ ሱፐርቫይዘር አስታወቁ። 

የትምህርት ቤቱ ሱፐርቫይዘር አቶ ማሙሽ ሲከፋኝ ትምህርት ቤቱ አንጋፋ እና በክልሉ ካሉ ውጤታማ ትምህርት ቤቶች መካከል አንዱ መሆኑን ጠቅሰው ነገር ግን በጥፋት ኃይሎች በተደጋጋሚ የጉዳት ሰለባ በመሆኑ በትምህር ቤቱ ላይ ከፍተኛ ውድመት መድረሱን አስታውሰዋል። 

የትምህርት አስተዳደሩ በደረሰው ጉዳት ተስፋ ሳይቆርጥ የአጥፊ ቡድኖቹ  ዕቅድ እንዳይሳካ ትምህርት ለማስጀመር ከመምህራን ጋር ተግባብቶ የማስተማር እንቅስቃሴ መጀመራቸውንም ገልፀዋል። 

የትምህርት ቤቱ መምህራን በበኩላቸው ካለው ጫና ተላቅቀው በቀረው ትንሽ የትምህርት ግብዓት የመማር ማስተማር ሥራውን በተሻለ የሥነ-ልቦና ዝግጅት መጀመራቸውንም ተናግረዋል። 

ከዚህ በተጨማሪም የትምህርት ቤቱ መምህራን ትምህርት ቤቱን ከማፅዳት ጀምሮ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ሙሉ በሙሉ እንዲመጡ ሥነ-ልቦናቸውን የመገንባት ሥራም እየሠሩ እንደሚገኙ ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 

የተለያዩ አካላት ችግሮቹን መጥቶ ከመመልከት በዘለለ የመማር ማስተማር ሥራውን ውጤታማ ለማድረግ ከመንግሥት ጀምሮ ሁሉም የሚችለውን ድጋፍ እዲደረግ የትምህርት ቤቱ አስተዳደር ጠይቋል።
Attaye High School began teaching and learning
 ******************

 Attaye High School, which was severely damaged by the OLF, has resumed its regular teaching and learning activities, according to the school's supervisor.

 The school's supervisor, Mamush, said the school was one of the oldest and most successful schools in the region, but that the school had been severely damaged by the forces of destruction.

 He also said that the education administration has not given up on the damage done by the destructive groups.

 The teachers of the school, for their part, said that they are relieved of the burden and have started the work of teaching and learning with a better psychological preparation.

 In addition, information from the Ministry of Education indicates that the teachers are working to improve the morale of the students, starting with cleaning the school.

 The school administration has called on the government to do all it can to make the teaching and learning process more effective.


The city of Lalibela began welcoming guests who were coming to celebrate Christmas

የላሊበላ ከተማ የገና በዓል ለማክበር እየገቡ ያሉ እንግዶቿን መቀበል ጀመረች
******************** 

የገና በዓል በድምቀት የሚከበርበት ታሪካዊቷ የላሊበላ ከተማ በዓሉን ለማክበር ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደ ከተማዋ እየገቡ ያሉ እንግዶቿን መቀበል ጀምራለች። 

የከተማዋ ወጣቶችም የእንግዶችን እግር ከማጠብ ጀምሮ የተለያዩ ዝግጅቶች በማሰናዳት የበዓሉን ታዳሚዎች እየተቀበሉ ነው። 

በንብረቴ ተሆነ
The city of Lalibela began welcoming guests who were coming to celebrate Christmas
 ********************

 The historic city of Lalibela, home to Christmas festivities, has begun welcoming visitors from all over the country.

 The young people of the city are welcoming the audience by organizing various events, ranging from washing the feet of the guests.

 It happened on my property

 


Ethiopian Airlines is one of the world's leading airlines using the largest fleet of Airbus 350 aircraft by 2021

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በፈረንጆቹ 2021 ግዙፉን የኤርባስ 350 አውሮፕላን በብዛት በመጠቀም በዓለም ከቀዳሚዎቹ ተርታ ተሰለፈ
******************** 

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በፈረንጆቹ 2021 እጅግ ዘመናዊና ግዙፉን የኤርባስ 350 አውሮፕላን በብዛት በመጠቀም በዓለም ከቀዳሚዎቹ አየር መንገዶች ተርታ መሰለፉ ተገለጸ። 

አየር መንገዱ የኤርባስ 350 አውሮፕላኖችን በመጠቀም በ2021 6 ሺህ 500 በረራዎችን ማድረጉ ተጠቅሷል።  

በዚህም ግዙፉን ኤርባስ 350 በብዛት በመጠቀም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ30 አየርመንገዶች የአምስተኛ ደረጃን ይዟል። 

ምንም እንኳን አየርመንገዱ በዋናነት የቦይንግ አውሮፕላኖችን በመጠቀም የሚታወቅ ቢሆንም ለደንበኞቹ አማራጭ በመስጠት ውጤታማ ነበር ተብሏል። 

በዓመቱ የኤርባስ 350 አውሮፕላንን በመጠቀም ከ28 ሺህ በላይ በረራዎችን ያደረገው የኳታር አየር መንገድ የመጀመሪውን ደረጃ መያዙን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

Ethiopian Airlines is one of the world's leading airlines using the largest fleet of Airbus 350 aircraft by 2021
 ********************

 Ethiopian Airlines is one of the leading airlines in the world using the most advanced and largest Airbus 350 aircraft by 2021.

 The airline will operate 6,500 flights by 2021 using Airbus 350 aircraft.

 As a result, Ethiopian Airlines ranks fifth out of 30 airlines, using the giant Airbus 350.

 Although the airline is primarily known for its use of Boeing aircraft, it is said to be effective in providing customers with alternatives.

 Qatar Airways, which has flown more than 28,000 flights using Airbus 350 aircraft this year, is ranked first, according to Ethiopian Airlines.

Ethiopian Airlines launches flight to Lalibela

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ላሊበላ በረራ ጀመረ
******************* 

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የህወሓት የሽብር ቡድን በላሊበላ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ ከፍተኛ ዝርፊያና ውድመት ማድረሱን ተከትሎ አቋርጦት የነበረውን በረራ ዛሬ ዳግም ጀምሯል። 

የአካባቢውን የቱሪዝም እንቅስቃሴ ዳግም ለማነቃቃት እና በደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ የሚከበረውን ታላቁን የልደት በዓል ለማክበር መንግሥት በወሰደው እርምጃ አየር መንገዱ በአፋጣኝ ተጠግኖ ለአገልግሎት ብቁ ሆኗል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድም አቋርጦት የነበረውን በረራ ዳግም ጀምሯል። 

አየር መንገዱ የገና በዓልን በደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ ለሚያከብሩ ምዕምናንና አካባቢውን ለሚጎበኙ ጎብኚዎች አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አሚኮ ዘግቧል።



Ethiopian Airlines launches flight to Lalibela
 *******************

 Ethiopian Airlines resumes flights over Lalibela airport

 The airline was immediately repaired and put into operation by the government in a bid to revitalize the local tourism industry and to celebrate the grand birthday of St. Lalibela in Debre Roha.

 Ethiopian Airlines has resumed flights.

 According to Amiko, the airline has started providing services to parishioners and visitors to the area celebrating Christmas in Debre Roha St. Lalibela.


Ethiopian Airlines lanza vuelo a Lalibela
 *******************

 Ethiopian Airlines reanuda vuelos sobre el aeropuerto de Lalibela

 La aerolínea fue inmediatamente reparada y puesta en funcionamiento por el gobierno en un intento por revitalizar la industria del turismo local y celebrar el gran cumpleaños de St. Lalibela en Debre Roha.

 Ethiopian Airlines ha reanudado los vuelos.

 Según Amiko, la aerolínea ha comenzado a brindar servicios a los feligreses y visitantes de la zona que celebran la Navidad en Debre Roha St. Lalibela.

Sunday, January 2, 2022

በአገራችን ኢትዮጵያ በደረሰው ጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖችን ለመርዳት በተደረገው የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ላይ በሳን ድያጎ ከተማ $195000 ዶላር ተሰበሰበ።




ሰበር ዜና

በአገራችን  ኢትዮጵያ  በደረሰው  ጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖችን ለመርዳት በተደረገው  የገንዘብ  ማሰባሰቢያ ዝግጅት ላይ  በሳን ድያጎ ከተማ  $195000 ዶላር መሰብሰቡ ተገለፀ።

       YebboMedia: (San Diego, CA) Jan 2, 2022 “ኢትዮጵያዊነት  ከዘር በላይ ነው” በሚል  መሪ ቃል  በጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቀሉ ወገኖችን  ለመርዳት  በሳንድያጎ ከተማ በተደረገው  የገንዘብ  ማሰባሰቢያ ዝግጅት  ላይ $195000 ዶላር  መዋጣቱን  የገንዝብ  አሰባሳቢው  ኮሚቴ ተወካይ የሆኑት  ወ/ሮ ቅድስት ብርሃኑ  አስታወቁ።  በሳንድያጎ  ከተማ  በሚገኘው  የኢትዮጵያ  ኮሚኒቲ  አስተባባሪነት  የተጀመረው  ይህ  ፕሮግራም  ላይ በከተማው  ውስጥ የሚገኙ የኢትያጵያዊያን  የሃይማኖት ተቋማት አባቶች፣ ኤርትራዊያን፣ ጥሪ  የተደረገላቸው  የአሜሪካ  ምክር  ቤት አባል እና እጅግ  በጣም ብዙ ቁጥር ያለው  የሳንድያጎ ከተማ  የሚኖሩ  ኢትዮጵያውያን  ተገኝተዋል።

የተዋጣው ገንዘብ  በሁለት ቦታ ተከፍሎ የሚሰጥ  ሲሆን  የመጀመሪያው  40%  የሚሆነው  ገንዘብ  EYZON  በሚባለው Online

የገቢ  ማሰባሰቢያ  ድረ ­_ገፅ ላይ  ገቢ  የሚደረግ  ሲሆን፣   ቀሪውን  60%  ደግሞ ወደ ኢትዮጵያ  በባንክ  ቤት በኩል  ተልኮ ከኮሚቴው ሶስት  አባላት ያሉት  የተወካዮች  ቡድን  ወደ ኢትዮጵያ  የሚያቀና  ሲሆን  ከኢትዮጵያ  የእርዳታ  ቁሳቁሶችን  በመግዛት በወሎ እና  በአፋር ክልል  ለተጎዱ  ወገኖች  የሚያከፋፍል የሆናል። እገር መንገዳቸውንም  ወድ አገር ቤት ሲጓዙ በአገር ውስጥ  የተፈጠረውን  የመድሃኒት እና  የህክምና  ቁሳቁስ እጥረት ለመቅረፍ ከሳንድያጎ  ነዋሪ  ከሆኑ ከዶ/ር ታደሰ ደስታ  በእርዳታ የተገኙ  በህክምና ቁሳቁሶች የተሞሉ አራት ሻንጣዎችን  ይዘው  እንደሚሄዱ  ወ/ሮ  ቅድስት ገልፀዋል። 

በሌላ  በኩል ደግሞ  ኢትዮጵያን ለመርዳት የተያዘው  ታላቅ  ህሳቤ  ዘለቄታዊ  ለማድረግ እዚሁ  ሳንድያጎ  የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን   በየወሩ ከኪሳቸው   $100 ዶላር በወር እናዋጣ በሚል  መርህ   ማህበር  ተመስርቶ  እየተንቀሳቀሰ  ሲሆን፣ የህም ማህበር  በተለየ  መልኩ ተቋቁሞ  ገንዘቡ  ቀጥታ ወደ ኢትዮጵያ  እንዲገባ  መንግስት ባዘጋጀው  የባንክ  ሂሳብ  ውስጥ  ገቢ  የሚሆን ሲሆን፣ ማህበሩ በስድስት  ኢትዮጵያዊያን  ተጀምሮ  በመጀመሪው  ዙር $3600 አዋጥቶ  ቀጥታ  በተከፈተው  የመንግስት የባንክ  ሂሳብ  ያስገባ  ሲሆን፣  ይህንን የ$100 ማዋጣት  መርህ   ቢቻል  ከ ስድስት ወራት እስከ አንድ  አመት  ለማድረግ  የታሰበ  እቅድ  እንዳለ የዚህ  ማህበር  አስተባባሪ  ገልፅዋል። በእንግሊዘኛ  $100 challenge በሚለው መጠሪያ  ስም የሚጠራው ይህ  የገንዘብ  ማሰባሰቢ  ማህበር ሌሎች  ኢትዮጵያዊያንም  እንዲቀላቀሉ ጥሪውን  ያቀረበ ሲሆን፣  እንደ ማህበሩ  ተወካይ  የዚህ ማህበር አላማ  ኢትዮጵያ  የሚገጥሟትን ችግሮች  በአንዴ  ብቻ ሳይሆን  በቋሚነት ከግል ወጫችን  ላይ  $100 በወር  በመቆጠብ ለመርዳት የተዘጋጀ  የገንዘብ  ማሰባሰቢ  ዘዴ  እንደሆነ ተናግረዋል።  ይህን የተቀደሰ አላማ  ለመቀላቀል  የምትፈልጉ  ሰዎች  ኮሚቴው በሳንድያጎ  ከተማ  በሚገኙ  መደብሮች  እና  የንግድ  ተቋማት መረጃዎችን  እንደሚያገኙ  አስታውቀዋል።

 

የገንዝብ አሰባሰቢውን ኮሚቴ በመወክል  ወ/ሮ ቅድስት ብርሃኑ  እንዳሉት  ለዚህ ታላቅ  የአገር ጥሪ ምላሽ  የመስጠት  አላማ  ስኬታማነት ጊዜያቸውን  እና  ገንዘባቸውን  መሰዋት በማድረግ ሌት  ከቀን  የደከሙትን  የኮሚቴውን አባላት  እና   የሳንድያጎ ኢትዮጵያዊያንን እና ኤርትራዊያንን  እጅግ እናመግናለን  ብለዋል።

ሪፖርተር ፡ አምዴ ምትኩ 

 

 

 

 

 

 

Ethiopian Airlines to resume using Boeing 737 MAX planes in Feb

Ethiopian Airlines plans to resume  Addis Ababa, killing all 157 passengers and crew.
"Safety is our topmost priority .... and it guides every decision we make and all actions we take," Tewolde Gebremariam said in a statement.
The best-selling, single-aisle airplane, which was grounded worldwide after two crashes killed 346 people in the space of five months, returned to service in late 2020. [USN:L1N2SK1QP]

check

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon