Shop Amazon

Saturday, March 22, 2014

የዳላስ ቴክሳሷ አሰተማሪ አምሰት ልጆችን በሰላም ተገላገለች::

የዳላስ ቴክሳሷ አሰተማሪ አምሰት ልጆችን በሰላም ተገላገለች

Texas teacher gives birth to quintuplets at Dallas hospital

Steven and Michelle Seals of Maud, Tex., welcomed Mia, Tessa, Bryant, Gracie and Rayleigh into the world on Tuesday. The quintuplets are the first to be born at Baylor University Medical Center and weighed between 2 pounds, 7 ounces and 3 pounds, 6 ounces. Doctors say the tiny infants have ‘done remarkably well.’

 

በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ተነስቶ የነበረው እሳት በቁጥጥር ስር ዋለ

ዲስ አበባ  መጋቢት 13/2006  በአዲስ አበባ በአራት ኪሎ አካባቢ በሚገኘው ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ተነስቶ የነበረው እሳት በቁጥጥር ስር መዋሉን የእሳትና ድንገተኛ አደጋ መከላከያና መቆጣጠሪያ ባለስልጣን አስታወቀ።በእሳት ቃጠሎው አንድ ከባድና አምስት ቀላል ጉዳት ደርሷል፡፡
የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የኦፕሬሽን ዘርፍ ሃላፊ ኮማንደር አማኑኤል ረዳ እንደተናገሩት ዘጠኝ ሰአት ከ12 ጥሪ እንደደረሳቸው፣ በሁለት ደቂቃ ቦታው ላይ በመገኘት በሰላሳ ደቂቃ እሳቱን በቁጥጥር ስር ውሏል።
እሳቱ የተነሳው በድርጅቱ የወረቀት መጋዘን ሲሆን የቃጠሎው መንስኤ በመጣራት ላይ መሆኑን በንብረት ላይም ግምቱ ያልታወቀ ጉዳት መድረሱን ገልፀዋል።
በአደጋው አራት የእሳት አደጋ ሰራተኞች ላይ ቀላል ጉዳት አድርሷል።
አደጋውን ለመቆጣጠር አስር መኪናዎች በምልልስ የሰሩ ሲሆን ንብረቶችን በማንሳት አንዳንድ የማጣሪያ ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ አስረድተዋል፡፡
ዋና ዳይሬክተሩ አያይዘውም በመስሪያ ቤቱ ሰራተኞች፣ በፌደራል እና በአዲስ አበባ ፖሊስ በኩል ለተደረገላቸው ከፍተኛ ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተካ አባዲ በበኩላቸው በ9 ሰዓት ገደማ የተነሳው እሳት ምክንያት ምን እንደሆነ አሁን ለመናገር ቢያስቸግርም ምናልባት እሳት ወይም መብራት ሊሆን እንደሚችል ግምታቸውን አስቀምጠዋል።
በአደጋው በመስሪያ ቤቱ ሰራተኞች ላይ አንድ ከባድና አንድ ቀላል  አደጋ ደርሷል።
እሳት የተነሳበት ጊዜያዊ የድርጅቱ መጋዘን ላይ  ሲሆን ዋናውና ትልቁ መጋዘን በሌላ ቦታ ይገኛል።
እሳቱ የድርጅቱ የህትመት ስራዎች ላይ የህትመት መቋረጥም ሆነ ሌላ ምንም አይነት ተጽእኖ እንደማይፈጥር  ዋና ሥራ አስፈፃሚው ተናግረዋል፡፡
የመስሪያ ቤቱን ሰራተኞች ጨምሮ ትብብር ላደረገላቸው አካል ሁሉ ምስጋናቸውን ገልጸዋል።

አዲስ አበባ አዲስ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሊሰራ ታስቧል ተባለ

አዲስ አበባ አዲስ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሊሰራ ታስቧል ተባለ
The Addis Ababa and Oromia Integrated Development Plan Project Office has drafted a plan for a grand airport to be built on the western outskirts of Addis Ababa in the Oromia special zone.
Reports indicate that the airport forms part of a new metropolitan capital master plan that includes the relocation of the Bole International Airport, one of the major hubs on the continent.
Fetuma Lemessa, Deputy Manager of the Addis Ababa and The Surrounding Oromia Integrated Development Plan Project Office, told Capital FM that Teji, about 30km west of Addis Ababa on the road to Jimma, is the proposed site for the location of the new airport.
The project office had been working on refining the new master plan for the past year, reports indicate.
The proposed plan, which work will commence on in a year, replaces the ten-year old master plan for Addis Ababa and incorporates several new details.
Reports indicate that the growth in air traffic at the Addis Ababa Bole International Airport prompted the Ethiopian Airport Enterprise to plan on building a new international airport between the towns of Mojo and Meki on the road to Hawassa, about 90km southeast of Addis.
The Ethiopian Airport Enterprise had reportedly been conducting a study on the establishment of a new international airport for some time.
When the major expansion project at the Addis Ababa Bole International Airport was drafted in the early 1990s, it was assumed that the airport would adequately accommodate air traffic easily up until 2017. However, the airport reached its maximum capacity in 2010, hence, the need to venture into the construction of a new international airport.
According to the master plan, the new airport’s location was favored for several reasons, including the fact that it is relatively close to the capital than the original planned location.
Officials have disclosed that the Addis Ababa Bole International Airport will be used for regional and domestic flights, VIP flights and other general aviation services. “The new airport is expected to accommodate long-haul international flights,” he said.
According to information obtained from the Public Relations Department of Ethiopian Airlines, Addis Ababa Bole International Airport currently accommodates an average of 800 departures per week.
The capacity of Ethiopian Airlines is also growing swiftly in terms of the number of airplanes and destinations. The national flag carrier currently operates 58 airplanes providing services to 72 destinations, of which 45 are in Africa

Breaking News ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት በእሳት እየጋየ ነው ተባለ

Breaking News
እውነት ይሁን ውሸት አይታዎቅም
ማተሚያ ቤቱ ቃጠሎ ደርሶበታል።

ሁኔታው በዚህ ከቀጠለ የIII (ሶስተኛ ) የአለም ጦርነት ዋዜማ ላይ ሳንሆን አንቀርም

ሁኔታው በዚህ ከቀጠለ የIII (ሶስተኛ ) የአለም ጦርነት ዋዜማ ላይ ሳንሆን አንቀርም::


የሩሲያ ጦር ለዩክሬን ወታደሮች የክሪምያን አውሮፕላን ማርፊያ ለቀው እንዲወጡ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ የሰጡ  ሲሆን የሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን አገሮች (NATO) አባላት የሩሲያው ፕሬዜዳንት በዚህ አያያዙ ከቀጠለ ሌሎችንም በአጠገቡ ያሉትን አገሮች እንዳይጎርሳቸው ሁሉም አባላት አገሮች ለመረዳዳት ውል ፈርመዋል። የህንን ውል ተግባራዊ ለማድርግ እና የሩሲያ አጎራባች አገሮች ከፍራቻ ለማውጣት የአሜሪካው ምክትል ፕሬ ዜዳንት ጆ ባይድን (Joe Biden) ወደ አውሮፓ ጉዞ አድርገው ነበር። ከአፍጋኒስታን ጦርነት በሗላ ብዙም ስራ ያላገኘው የኔቶ ሰራዊት አሁን ገና የሚያጣድፍ ስራ አገኘን ብሎ ወድ ሩሲያ ድንብር እየተጠጋ ሲሆን እንደ አንድ የኔቶ ጄኔራል የሩሲያው መሪ ልክ የመንደር አስቸጋሪ ጎረምሳ (Bully) ነው በማልት በፌዝ ሲናገሩ በአንፃሩ ደግሞ ፕሬዜዳንት ፑተን የኔቶን ወደ ራሽያ ድንበር ጠጋ ጠጋ ማለት ትንሽ ቅሬታ አስምቷቸዋል። ይህ ሁኔታ በዚህ ከቀጠለ ፑተን የድሮ የሩሲያ ግዛት አግሮችን ዋጥ ስልቅጥ ያደርጋቸዋል የሚልው ስጋት አሜሪካንና ሌሎችንም የአለም መንግስታትን አስግቷል። ይህ በዚህ እንዳለ የኢራን መንግስት ከእንጨት የተሰራ (እንሱ ነው ያሉት) ልክ የአሜሪካን ጦር ተሸካሚ መርከብ (Navy’s Nimitz-class carriers)በመስራት ላይ መሆኗን አንድ ሪፖርት በሳተላይት አየሁ ብሎ አስታወቀ። እንደ ዘገባው ይህ የውሸት የጦር ተሽካሚ መርከብ ሆን ብሎ በአሜሪካ ላይ ለማሾፍ ተብሎ የተስራ ነው ብሏል። ይህ ሁኔታ በዚህ ከቀጠለ ሶስተኛው የአለም ጦርነት ዋዜማ ላይ ያለን ይመስለኛል። ለሁሉም ያቅለው! AMEN

የአሜሪካው ትልቁ ሱፐር ማርኬት ወልማርት (Walmart) ተፎካካሪዎችን ለመጣል ባለው ጽኑ ውሳኔ ላይ በመቀጥል ሴቪንግ ካቸር (Saving Catcher) ወይም ቁጠባ ማጥመጃ የሚባለውን ፕሮግራም ጀመሯል።




የአሜሪካው ትልቁ ሱፐር ማርኬት ወልማርት ( Walmart ) ተፎካካሪዎችን ለመጣል ባለው ጽኑ ውሳኔ ላይ በመቀጥል ሴቪንግ ካቸር  (Saving Catcher) ወይም ቁጠባ ማጥመጃ የሚባለውን ፕሮግራም ጀመሯል።በዚህ ፕሮግራም ለምሳሌ እርስዎ የሆን እቃ ሌላ ሱቅ ገዝተው ከሆነ እና ወልማርት ያ እቃ በርካሽ ካለው የገዙበትን ደረሰኝ በማሳየት ለዩነቱን ነጥብ ይሰጥዎታል። በዚያ ነጥብም ከወልማት እቃ ለምግዛት ይችላሉ
Wal-Mart told The Associated Press that it has rolled out an online tool that allows shoppers to compare its prices on 80,000 food and household products to those of its competitors. The world’s largest retailer began offering the feature that’s called “Savings Catcher” on its website late last month in seven big markets that include Dallas, San Diego and Atlanta.


The move by Wal-Mart, which has a long history of undercutting competitors, could change the way people shop and how other retailers price their merchandise. After all, Americans already increasingly are searching for the lowest prices on their tablets and smartphones while in checkout aisles.
Shoppers do this so often that big retailers that include behemoths such as Target and Best Buy have started offering to match the lower prices of rivals — but only if shoppers do the research on their own. The idea behind Wal-Mart’s online feature, on the other hand, is to do the legwork for customers.

ከ April 8, 2014 ጀምሮ ማይክሮ ሶፍት ለኤክስፒ አዳዲስ ማሻሻያዎችን (Security Updates) መስጥት ያቆማል::

That's when Microsoft plans to stop issuing security updates for the aging, but still popular XP version of its flagship Windows operating system, which by some estimates is still running on nearly one in three personal computers in homes and offices around the world, along with some bank ATMs and other commercial systems.