Shop Amazon

Sunday, October 29, 2017

በረኛው ሽንቱ መጥቶበት ጨዋታውን አቋርጦ ወደ ሽንት ቤት ሄደ





የ24 ዓመቱ  የኒውዚላንድ ዜጋ  በረኛ  ጭዋታ  ላይ እያለ  በ 87 ደቂቃ ላይ ሽንቱ  ሊያመልጠው ሲል ወድ ሽንት  ቤት  ጎሉን  ጥሎ  በመሄድ ታሪክ  ሰርቷል።  ለሁሉም  የእንግሊዘኛውን  ዘገባ  ያንብቡት
The 24-year-old New Zealander apparently didn’t want to ask for the game to be stopped so he could go to the restroom, so instead he urinated next to the goal. Unfortunately for him, he was caught in the act by match officials and sent off the field by a referee.
The incident, which happened in the 87th minute of the match, was later confirmed by Bradford Park Avenue in a tweet: “We can confirm that Crocombe has been sent off for urinating during the game. We are not joking.”
 Wikilina or the Ethiopian Power of Attorney




“He was told by the steward twice not to do it and he went ahead and had a pee,” club secretary Colin Barker said after the match.
The Salford City player later took to his twitter page to apologize. “I was in a very uncomfortable position and made an error in judgement which spoiled a great win,” he tweeted. “My intention was never to offend anyone and I’d like to apologize to both clubs and both sets of supporters and it won’t happen again.”
Barker said that one spectator filed a formal complaint. The incident was also reported to the police. According to AFP, the match was attended by 533 spectators. Despite the incident, Salford City held on to win 2-1. Crocombe joined Salford City in May. Both clubs play in the National League North, the sixth tier of English football.
The incident is reminiscent of what happened to former Germany and Arsenal star Jens Lehmann in 2009. While playing a Champions League game at VfB Stuttgart, he ran behind a billboard to relieve himself.


Monday, October 23, 2017

Television Archive



RegionCountryViews
CaliforniaUnited States of America660,639
OntarioCanada92,582
HessenGermany75,934
TexasUnited States of America53,951
WashingtonUnited States of America51,823
GeorgiaUnited States of America49,454
UnknownNetherlands45,143
IllinoisUnited States of America44,964
UnknownUnited Kingdom of Great Britain and Northern Ireland44,947
ArizonaUnited States of America42,760
pics & Subjects [Show sorted alphabetically]

435,230

washington

338,740

new york

279,408

obama

267,594

california

248,265

san francisco

203,515

Television Program

192,188

donald trump

179,598

Monday, October 16, 2017

The Ethiopian Moive List by Gigramedia.com




ሀ እና ለ ቁጥር  ፊልም Ethiopian Film Ha Ena Le  HD
Ethiopian New Film - ‘Found in a Dream’ Official Trailer
FIIR YASHENIFAL FiNAL FOR YOUTUBE
እውነታ ሙሉ ፊልም - Eweneta Ethiopian Film
እውነታ Eweneta Ethiopian Film Trailer
ፊደላዊት - Fidelawit Ethiopian Film
ፍቅር ያሸንፋል Ethiopian Film Trailer Fiir Yashenefal
አዔ ማንዴላ Atse Mandela Ethiopian Film
ይመችሽ የአራዳ ልጅ  ፊልም -- Ethiopian Film YEMECHISH Trailer HD
ደስ ሲል ፊልም Ethiopian Film - DES SIL Trailer HD
የኔማ Ethiopian Movie Trailer YENEMA
አፄ ማንዴላ ፊልም -- Ethiopian Film ATSE MANDELA Trailer HD
የልጅ ሀብታም - Ethiopian Movie - Yelij habtam -  ሙሉ ፊልም
እንጠይቃት - Ethiopian Movie Eneteyat  ሙሉ ፊልም
የልጅ ሀብታም Yelij Habtam Ethiopian Movie Trailer
ፍርስራሽ - Ethiopian Movie Firsrash  ሙሉ ፊልም
ETHIOPIAN ATNU DANIEL TILAHUN GESSESSE
Ethiopian Film - ስጭኝና - Sechignena
ሽረት የአቤል ሙሉጌታ ፊልም -- Ethiopian Film Shiret Trailer HD
Ethiopian Fil - ባለውለታ - Baleweleta
Ethiopian Film - ewededuat Full Movie
ቤተልሔም - Bethelehem Ethiopian Movie
ኑርልኝ - Ethiopian Film - Nurilegn Full Movie
Ethiopian Film - Lelaw Menged ሌላው መንገድ
Ethiopian Film - Lene alesh (ለኔ ካለሽ) - Full Movie
Ethiopian Film - Mieraf Hulet ( ምዕራፍ ሁለት) Full Movie
Ethiopian Film - Yeteolefebet Feer የተቆለፈበት ፍቅር

መምህር ግርማ ወንድሙ እና የወንጌላዊ አማኞችን ፓስተር ተገናኙ ። ቪዲዮው እነሆ ፦

አቶ በረከት ስምኦን ሥልጣን ለመልቀቅ ጥያቄ አቀረቡ (BBC)

አቶ በረከት ስምኦንበኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ምርምር ማዕከል የኢንዱስትሪ ዘርፍ መሪ ሚኒስትር ሆነው ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ በረከት ስምኦን ሃላፊነታቸውን በፈቃዳቸው ለመልቀቅ ጥያቄ አቀረቡ።
ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ለቢቢሲ እንዳረጋገጡት አቶ በረከት የሥራ መልቀቂያ ጥያቄያቸውን ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ አስገብተዋል።
አቶ በረከት ስምኦን ለበርካታ ዓመታት በቦርድ ሰብሳቢነት ሲመሩት ከነበረው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክም ሊለቁ እንደሆነ ባለፈው ሳምንት ተነግሯል።
አቶ በረከት ባለፈው ሳምንት የሥራ መልቀቂያ ደብዳቤያቸውን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ማስገባታቸው የተነገረ ሲሆን፤ ለመጨረሻ ጊዜ በቢሮአቸው ተገኝተው የነበሩት ሀሙስ ዕለት ነበር።
አቶ በረከት በተመሳሳይ ጊዜ ከሁለት የሃላፊነት ቦታቸው የተነሱ ሲሆን ለሥራ መልቀቃቸው ግልፅ ያለ ምክንያት አልቀረበም።
ነገር ግን በኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ምርምር ማዕከል ውስጥ በነበራቸው ቆይታ ብዙም ደስታኛ እንዳልነበሩ በቅርብ የሚያውቋቸው ሰዎች ይናገራሉ።
በተለይ ማዕከሉ በተለያዩ ጊዜያት የሚያቀርባቸው ሃገር አቀፍ የፖሊሲና የአስተዳደር ጥናቶች በጠቅላይ ሚኒስትሩና በመንግሥት ከፍተኛ ሃላፊዎች ዘንድ ብዙም ተቀባይነት አግኝተው ተግባራዊ አለመደረጋቸው ለቅሬታቸው ምክንያት እንደሆነ ይነገራል።
ቢሆንም ግን በኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ምርምር ማዕከል ያላቸውን ሃላፊነት ለመልቀቅ ሌላ ተጨማሪ ምክንያት እንዳላቸው ማረጋገጥ አልተቻለም።
የኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ምርምር ማዕከል በአቶ አባይ ፀሐዬ ዋና ዳይሬክተርነት የሚመራ ተቋም ነው።
አቶ በረከት ስምኦን ከቀደምት የኢህአዴግ አመራሮች መካከል የሚመደቡ ሲሆን የገዢው ፓርቲ አንድ አካል የሆነው የብአዴን አመራር አባል ናቸው።
አቶ በረከት ባለፉት ሃያ ስድስት ዓመታት በተለያዩ ከፍተኛ የመንግሥት ሃላፊነቶች ላይ የቆዩ ሲሆን፤ የማስታወቂያ ሚኒስትርና የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል።

DV 2019 should be resubmitted.ዲቪ 2019ን እንደገና ሙሉ ተባለ




አዲስ አበባ  ያለው የአሜሪካ ኤምባሲ እንደሚያሳስበው  የ2019 ዲቪ  ሎተሪ የሞላችሁ  ግለሰቦች  እንደገና  መሙላት ያለባችሁ  መሆኑን  አስታውቋል።  የህ  የሆነበት  መክንያት በቴክኒክ  ብልሽት  ምክንያት ነው::

Addis Ababa, October 16, 2017;  Due to technical issues, the registration period for DV-2019 is being restarted, and all entries made prior to October 18, 2017, will need to be for the entrant to be considered. We regret the inconvenience to Diversity Visa entrants.
The new registration period for DV-2019 opens for electronic entries at noon, Eastern Daylight Time, Wednesday, October 18, 2017, and closes at noon, Eastern Standard Time, Wednesday, November 22, 2017.

If you entered before Wednesday, October 18, 2017, that entry will not be considered, and you will need to submit another entry during the new registration period. You may submit one new entry without being disqualified for submitting multiple entries. Individuals who submit more than one entry during the new registration period will be disqualified.
Applicants can access the electronic DV entry form (E-DV) at the official E-DV website, dvlottery.state.gov, during the registration period. DV instructions also are available on the Department of State’s public webpage at usvisas.state.gov/dv/ instructions.



Saturday, September 23, 2017

Global Citizen Festival,


Watch all the action LIVE on YouTube presented by T-Mobile. Stevie Wonder, Green Day, The Killers, The Lumineers, and The Chainsmokers will take the stage plus guest appearances by Alessia Cara, Big Sean, Andra Day, and Pharrell Williams. World leaders from Nigeria, France, Denmark, Ghana and more will make commitments to help the world’s most vulnerable people. Global Citizen is a social action platform for a global generation that aims to solve the world’s biggest challenges. On our platform you can learn about issues, take action on what matters most, and join a community committed to social change. We believe we can end extreme poverty because of the collective actions of Global Citizens across the world.

Saturday, July 15, 2017

Ha Hu and it's meaning

#ETHIOPIA | የሚደንቅ! ... ስንቶቻችን እናውቃለን?

  * እነሆ ትርጉማቸው ...

ሀ ማለት ሀልዎቱ ለአብ እምቅድመ ዓለም ማለት ነው፡፡
ሐ ማለት ሐመ ወሞተ በእንቲአነ ማለት ነው፡፡
ኀ ማለት ኀብአ ርእሶ ማለት ነው፡፡
ሁ ማለት ኪያሁ ተወከሉ ማለት ነው፡፡
ሑ ማለት ሰብሑ ለሥመ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ኁ ማለት እኁዝ አቅርንቲሁ ማለት ነው፡፡
ሂ ማለት አስተይዎ ብሂዐ ማለት ነው፡፡
ሒ ማለት መንጽሒ ማለት ነው፡፡
ኂ ማለት ዘልማዱ ኂሩት ማለት ነው፡፡
ሃ ማለት ሃሌ ሉያ ማለት ነው፡፡
ሓ ማለት መፍቀሬ ንስሓ ማለት ነው፡፡
ኃ ማለት ኃያል በኃይሉ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ሄ ማለት በኵለሄ ሀሎ ማለት ነው፡፡
ሔ ማለት ሔት ሕያው እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ኄ ማለት ኄር እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ህ ማለት ህልው እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ሕ ማለት ሕያው እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ኅ ማለት ኅብስት ለርኁባን ማለት ነው፡፡
ሆ ማለት ኦሆ ይቤ ወመጽአ ማለት ነው፡፡
ሖ ማለት ንሴብሖ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ኆ ማለት ኆኅተ ገነት ወልድ ማለት ነው፡፡
ኈ ማለት ኈለቈ አዕፅምትየ ማለት ነው፡፡
ኋ ማለት ሰንኋቲ ሥጋ ሰብእ ማለት ነው፡፡
ኌ ማለት ይኌልቍ አሥዕርተ ማለት ነው፡፡
ኊ ማለት በኊበኊ ሥጋ አዳም ማለት ነው፡፡
ኍ ማለት ዑጽፍት ወኍብርት ማለት ነው፡፡
ለ ማለት ለብሰ ሥጋ ዚአነ ማለት ነው፡፡
ሉ ማለት ሣህሉ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ሊ ማለት ከሃሊ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ላ ማለት ላሜድ ልዑል እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ሌ ማለት መቅለሌ ዕጹብ ማለት ነው፡፡
ል ማለት መስቀል ዘወልደ አብ ማለት ነው፡፡
ሎ ማለት ዘሀሎ እምቅድም ማለት ነው፡፡
መ ማለት መንክር ግብሩ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ሙ ማለት ሙፃአ ሕግ ማለት ነው፡፡
ሚ ማለት ዓለመ ኀታሚ ማለት ነው፡፡
ማ ማለት ፌማ መንፈስ ቅዱስ ማለት ነው፡፡
ሜ ማለት ሜም ምዑዝ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ም ማለት አምላከ ሰላም ማለት ነው፡፡
ሞ ማለት ሞተ በሥጋ ማለት ነው፡፡
ሰ ማለት ሰብአ ኮነ ከማነ ማለት ነው፡፡
ሠ ማለት ሠረቀ በሥጋ እምድንግል ማለት ነው፡፡
ሱ ማለት ፋሲልያሱ ማለት ነው፡፡
ሡ ማለት መንበረ ንግሡ ማለት ነው፡፡
ሲ ማለት ዘይሴሲ ለኲሉ ዘሥጋ ማለት ነው፡፡
ሢ ማለት ሢመተ መላእክት ማለት ነው፡፡
ሳ ማለት ሳምኬት ስቡሕ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ሣ ማለት ሣህል ወርትዕ ማለት ነው፡፡
ሴ ማለት ለባሴ ሥጋ ማለት ነው፡፡
ሤ ማለት ሤሞሙ ለካህናት ማለት ነው፡፡
ስ ማለት ልብስ ለዕሩቃን ማለት ነው፡፡
ሥ ማለት ንጉሥ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ሶ ማለት መርሶ ለአሕማር ማለት ነው፡፡
ሦ ማለት አንገሦ ለአዳም ማለት ነው፡፡
ረ ማለት ረግዓ ሰማይ ወምድር በጥበቡ ማለት ነው፡፡
ሩ ማለት በኵሩ ለአብ ማለት ነው፡፡
ሪ ማለት ዘይሰሪ አበሳ ማለት ነው፡፡
ራ ማለት ጌራ መድኃኒት ማለት ነው፡፡
ሬ ማለት ሬስ ርኡስ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ር ማለት ርግብ መንፈስ ቅዱስ ማለት ነው፡፡
ሮ ማለት ፈጠሮ ለዓለም ማለት ነው፡፡
ቀ ማለት ቀዳሚሁ ቃል ውእቱ ቃል ወውእቱ ቃል ኀበ
እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ቁ ማለት ጽድቁ ለኃጥእ ማለት ነው፡፡
ቂ ማለት ፈራቂሁ ለዓለም ማለት ነው፡፡
ቃ ማለት ቃልየ አጽምዕ ማለት ነው፡፡
ቄ ማለት ሰዋቄ ኃጥአን ማለት ነው፡፡
ቅ ማለት ጻድቅ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ቆ ማለት ቆፍ ቅሩብ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ቈ ማለት ተኈለቈ ምስለ ጊጉያን ማለት ነው፡፡
ቊ ማለት ቊርባነ ወንጌል ማለት ነው፡፡
ቍ ማለት ቍየጺሁ አዕማደ ባላቅ ማለት ነው፡፡
ቌ ማለት ቀነተ ሐቌሁ ለኀጺበ እግረ አርዳኢሁ ማለት
ነው፡፡
በ ማለት በትሕትናሁ ወረደ ለቤዛ ኵሉ ዓለም ማለት ነው፡፡
ቡ ማለት ጥበቡ ለአብ ማለት ነው፡፡
ቢ ማለት ረቢ ነአምን ብከ ማለት ነው፡፡
ባ ማለት ባዕድ እምአምአማልክተ ሐሰት ማለት ነው፡፡
ቤ ማለት ቤት ባዕል እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ብ ማለት ብርሃነ ቅዱሳን ፍጹማን ማለት ነው፡፡
ቦ ማለት አልቦ ባዕድ አምላክ ዘእንበሌሁ ማለት ነው፡፡
ተ ማለት ተሰብአ ወተሠገወ እማርያም እምቅድስት
ድንግል ማለት ነው፡፡
ቱ ማለት መዝራዕቱ ለአብ ማለት ነው፡፡
ቲ ማለት ተአኳቲ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ታ ማለት ታው ትጉህ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ቴ ማለት ከሣቴ ብርሃን ማለት ነው፡፡
ት ማለት ትፍሥሕት ወሐሤት ማለት ነው፡፡
ቶ ማለት ነአምን ልደቶ ለክርስቶስ ማለት ነው፡፡
ነ ማለት ነሥአ ደዌነ ወጾረ ሕማመነ ማለት ነው፡፡
ኑ ማለት ዛኅኑ ለባሕር ማለት ነው፡፡
ኒ ማለት ኰናኒ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ና ማለት መና እስራኤል ማለት ነው፡፡
ኔ ማለት ወጣኔ ኵሉ ማለት ነው፡፡
ን ማለት መኰንን እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ኖ ማለት ኖላዊ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
አ ማለት አአኵቶ ወእሴብሖ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ዐ ማለት ዐቢይ እግዚአብሔር ወብዙኅ አኮቴቱ ማለት
ነው፡፡
ኡ ማለት ሙጻኡ ለቃል ማለት ነው፡፡
ዑ ማለት ነዋ በግዑ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ኢ ማለት ለሊሁ ተንሣኢ ወለሊሁ አንሣኢ ማለት ነው፡፡
ዒ ማለት ለሊሁ ሠዋዒ ወለሊሁ ተሠዋዒ ማለት ነው፡፡
ኣ ማለት ኣሌፍ ፈጣሬ ኵሉ ዓለም ቀዳማይ ወደኃራዊ
ማለት ነው፡፡
ዓ ማለት ዓይነ ኵሉ ነፍስ ይሴፎ ኪያከ ማለት ነው፡፡
ኤ ማለት አምጻኤ ዓለማት ማለት ነው፡፡
ዔ ማለት ዔ ዐቢይ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
እ ማለት እግዚአብሔር እግዚእ ማለት ነው፡፡
ዕ ማለት ብፁዕ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ኦ ማለት እግዚኦ ማለት ነው፡፡
ዖ ማለት ሞዖ ለሞት ወተንሥአ ማለት ነው፡፡
ከ ማለት ከሃሊ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ኩ ማለት ዐርኩ ለመርዓዊ ማለት ነው፡፡
ኪ ማለት ኪያሁ ንሰብክ ማለት ነው፡፡
ካ ማለት ካፍ ከሃሊ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ኬ ማለት ሰባኬ ወንጌል ነዋ በማእከለ አኃው ማለት
ነው፡፡
ክ ማለት ክብሮሙ ለመላእክት ማለት ነው፡፡
ኮ ማለት ዘረዳእኮ ለአብርሃም ማለት ነው፡፡
ኳ ማለት ኳሄላ አይሁድ ወልድ ማለት ነው፡፡
ኰ ማለት ኰናኔ ዓለም ማለት ነው፡፡
ኵ ማለት ኵርጓኔ ቅዱሳን ማለት ነው፡፡
ኲ ማለት ኲናተ ጌዴዎን ዘቈልቈለ ላዕለ ስሳ ምዕት ሐራ
በምዕር ማለት ነው፡፡
ኴ ማለት ወይኴንን እምባሕር እስከ ባሕር ማለት ነው፡፡
ወ ማለት ወረደ እምሰማያት ማለት ነው፡፡
ዉ ማለት ጼዉ ለምድር ማለት ነው፡፡
ዊ ማለት ናዝራዊ ሐዊ ማለት ነው፡፡
ዋ ማለት ዋው ዋሕድ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ዌ ማለት ዜናዌ ትፍሥሕት ማለት ነው፡፡
ው ማለት ሥግው ቃል ማለት ነው፡፡
ዎ ማለት ቤዘዎ ለዓለም ማለት ነው፡፡
ዘ ማለት ዘኲሎ ይእኅዝ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ዙ ማለት ምርጒዙ ለሐንካሳ ማለት ነው፡፡
ዚ ማለት ናዛዚ ማለት ነው፡፡
ዛ ማለት ዛይ ዝኲር እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ዜ ማለት አኃዜ ዓለም በእራኁ ማለት ነው፡፡
ዝ ማለት ሐዋዝ ሕገ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ዞ ማለት አግአዞ ለአዳም ማለት ነው፡፡
የ ማለት የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኀይለ ማለት ነው፡፡
ዩ ማለት ዕበዩ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ዪ ማለት መስተሥርዪ ማለት ነው፡፡
ያ ማለት አንተ ኬንያሁ ማለት ነው፡፡
ዬ ማለት ዐሣዬ ሕይወት ማለት ነው፡፡
ይ ማለት ሲሳይ ለርኁባን ማለት ነው፡፡
ዮ ማለት ዮድ የማነ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ደ ማለት ደመረ መለኮቶ ምስለ ሥጋነ ወሥጋነ ምስለ
መለኮቱ ማለት ነው፡፡
ዱ ማለት ፈዋሴ ዱያን ማለት ነው፡፡
ዲ ማለት ቃለ ዐዋዲ ማለት ነው፡፡
ዳ ማለት ዳሌጥ ድልው እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ዴ ማለት ዐማዴ ሰማይ ወምድር ማለት ነው፡፡
ድ ማለት ወልድ ዋሕድ ማለት ነው፡፡
ዶ ማለት ፈነወ ዋሕዶ ወተሰብአ ማለት ነው፡፡
ገ ማለት ገባሬ ሰማያት ወምድር ማለት ነው፡፡
ጉ ማለት ለአስካለ ሕይወት ሐረጉ ማለት ነው፡፡
ጊ ማለት ጊዜ ገቢር ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ጋ ማለት ጋሜል ግሩም እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ጌ ማለት ጽጌ ቅዱሳን ማለት ነው፡፡
ግ ማለት ሐጋጌ ሕግ ማለት ነው፡፡
ጐ ማለት ጐሥዐ ልብየ ቃለ ሠናየ ማለት ነው፡፡
ጕ ማለት ስንጓጕ እምኃጢአት ማለት ነው፡፡
ጒ ማለት ጒንደ ሐረገወይን ወልድ ማለት ነው፡፡
ጓ ማለት ዕጓለ እመሕያው ማለት ነው፡፡
ጔ ማለት ዝንጓጔ መስቀል ማለት ነው፡፡
ጕ ማለት ስንጓጕ እምኃጢአት ማለት ነው፡፡
ጠ ማለት ጠቢብ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ጡ ማለት ውስጡ ለሰብእ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ጢ ማለት መያጢሆሙ ለኃጥአን ማለት ነው፡፡
ጣ ማለት የውጣ እንተ አሐቲ ሕርመታ ማለትነው፡፡
ጤ ማለት ጤት ጠቢብ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ጥ ማለት ስሉጥ ወርኡስ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ጦ ማለት ሦጦ ለመንፈስ ቅዱስ ላዕሌነ ማለት ነው፡፡
ጰ ማለት ጰራቅሊጦስ መንፈሰ ጥድቅ ማለት ነው፡፡
ጱ ማለት ኮጱ መዓዛ ሰብእ ማለት ነው፡፡
ጲ ማለት ሠራጲሁ ለዓለም ማለት ነው፡፡
ጳ ማለት ጳጳስ ወንጌል ማለት ነው፡፡
ጴ ማለት አክራጴ ኃጢአት ማለት ነው፡፡
ጵ ማለት ጵርስፎራ ማለት ነው፡፡
ጶ ማለት ጶሊስ ማለት ነው፡፡
ጸ ማለት ጸጋ ወጽድቅ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ፀ ማለት ፀሐየ ጽድቅ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ጹ ማለት ገጹ ለአብ ማለት ነው፡፡
ፁ ማለት ዮም ሠረፁ ጽጌ በረከት ማለት ነው፡፡
ጺ ማለት ሐዋጺ ነፍሰ ትሑታን ማለት ነው፡፡
ፂ ማለት መላፂ ዘክልኤ አፉሁ ማለት ነው፡፡
ጻ ማለት ጻዴ ጻድቅ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ፃ ማለት ፋፃ መንፈስ ቅዱስ ማለት ነው፡፡
ጼ ማለት አዕቃጼ ሰኮና ማለት ነው፡፡
ፄ ማለት ሕፄሁ ለዳዊት ማለት ነው፡፡
ጽ ማለት ጽንሁ ተስፋሁ ማለት ነው፡፡
ፅ ማለት ዕፅ አብርሃም ዘሰፀረ ለምስዋዕ ማለት ነው፡፡
ጾ ማለት ጾም ትፌውስ ቊስለ ነፍስ ማለትነው፡፡
ፆ ማለት ማዕፆ አፉሆሙ ለጻድቃን ማለት ነው፡፡
ፈ ማለት ፈጠረ ዓለመ በጥበቡ ማለት ነው፡፡
ፉ ማለት ምዕራፉ ለዓለም ማለት ነው፡፡
ፊ ማለት ፊደለ ወንጌል ዘአባ ኀነፊ ማለት ነው፡፡
ፋ ማለት አልፋ ወኦ ማለት ነው፡፡
ፌ ማለት ኀዳፌ ነፍሳት ማለት ነው፡፡
ፍ ማለት ፍኖት ለኀበ አቡሁ ማለት ነው፡፡
ፎ ማለት ፎራ ኅብስተ ቍርባን ማለት ነው፡፡
ፐ ማለት ፓፓኤል ስሙ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ፑ ማለት ኖፑ አስካለ ወንጌል ማለት ነው፡፡
ፒ ማለት ፒላሳሁ ማለት ነው፡፡
ፓ ማለት ፓንዋማንጦን ማለት ነው፡፡
ፔ ማለት ፔ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ፕ ማለት ሮፕ ጽኑዕ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
ፖ ማለት በቀዳሚ ገብረ እግዚአብሔር ሰማየ ወምድረ
ወበደኃሪ የኀልፎ ለዓለም ማለት ነው፡፡
የፊደላትን ትርጉም በአግባቡ ከተረዳን በዝተዋል ይቀነሱ
የሚሉትን ሰዎች ማስረዳት ከመቻላችንም በላይ ፊደላትን
ያለቦታቸው ከመጠቀም እንቆጠባለን፡፡

ወስብሐት ለእግዚአብሔር!
ወለወላዲቱ ድንግል!
ወለመስቀሉ ክቡር!

***
ወራዙት አፍቀሩ ልሳነ ግእዝ ይትማህሩ
ወጣቶች የግእዝን ቋንቈ ይማሩ ዘንድ ወደዱ።
***
ምንጭ: ድረ ገጽ

Wednesday, March 15, 2017

ቆሼ: የአዲስ አበባ ልጆች የደበቁን ታላቁ የዘመናችን ሚስጢር

በቅድሚያ  የዚህ ፅሁፍ አቅራቢ  የአዲስ አበባ ልጅ አይደለሁም። ግን ዘመድ ወዳጆቼ፣ ጓደኞቼ  ለሎች  ሌሎችም  የአዲስ አበባ ልጆች ናቸው።  አዲስ አበባ  እኔም ከተወለድሁባት ከተማ  ቀጥላ   የራሴ  ከተማ  ናት ።  በተጨማሪ  ደግሞ  አዲስ  አበባ  የእማማ ኢትዮጵያ ዋና  ከተማ ስለሆነች የሁላችንም  ከተማ ናት ።

እኔን የገረመኝ  ግን  የአዲስ አባባ  ልጅ   ሁሉ  መለያው  ሰፈሩ ነው ።   በቃ  አዲስ አበባ  በሰፈር በሰፈር ተከልሎ  እዚ  አሜሪካ  እንኳ  ጓደኛ  የሚሆነው በሰፈር ልጅ  ነው ።   ሁሉም  ጎጡ ጎጡን  ለይቶ  ነው ያለው። የፒያሳ ልጅ ፣ የቦሌ ልጅ ፣ የአራት ኪሎ፣  የአምስት ኪሎ፣ የመርካቶ፣የአዲስ ከተማ ፣የካዛንችስ፣ የቄራ፣ የፈረንሳይ ፣የጉለሌ  ሌላም ሌላም።  ሁሉም   የየራሱን   ሚና  ለይቶ  ያራሱን  ሰፈር ሲክብ፣ሲያሽሞነሙን፣ ከኔ በላይ አራዳ፣ ጨላጣ  የለም እያለ  የራሱን  ሲያስበልጥ  ይህው ከግማሽ  ምእተ አመት በላይ በዚህች  ምድር ላይ  ስኖር  አንድም  ሰው ስለ ቆሼ  ተንፍሶ አያውቅም ። አንድም  የአዲስ አበባ ልጅ  ስለ  ቆሼ ልጆች ተንፍሶ አያውቅም።

ሁሌ  የምሰማው  የኛ  ሰፈር ፎቅ ተሰራ፣ቀለበት  መንገድ በዚህ አለፈ፣በዚህ ተጠለፈ፣ጁስ ቤት፣ማሳጅ ቤት፣ ሆቴል፣ናይት ክለብ፣ ጫት ቤት፣ሁካ  ቤት  ወዘተ  ነው።

አይ  ቆሼ  ሰፈር?  ከብዙ  አመታት በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ  ቆሻሻ  ሲጣል በጣም  ብዙ  ህዝብ ከቦ በቆሻሻው ሲሻማ  የሚያሳይ ቪዲዮ  ኢንተር ኔት ላይ አይቼ በጣም  አዝኜ  ነበር፣  ግን  ያ ቪዲዮ  የትና  መቼ  እንደተቀረፀ አላውቅም ።  ከዚያ  በቅርብ  አንድ  ፊልም  በYoutube ተመለከትሁ ፣ የፊልሙ እርእስ  “የቆሼ  ልጅ  ” ይላል።  ያንን  ቪዲዮ  አይቼ  በጣም   አዝኘ እና ተደንቄ  ለአንዱ ስነግረው “ ይገርምሃል ያንን  ፊልም  ልክ ቦታውን  እና ሰወችን  ነው ያሳዩን ” አለኝ
 ”እኔ እኮ  ልብ  ወለድ መስሎኝ  ነበር?“ ስለው
“ልብ  ወለድ አይለም እውነት ነው” አለኝ

ከዚያ  ለሌሎች  የአዲስ  አበባ ልጆች  ስነግራቸው ለካን ይህ  የአደባባ ሚስጢር ኖሯል።  ሁሉም  ያውቁታል ።  ለካን የቤት ጉድ  የሚሉት  አይነት ሆኖ  ተከድኖ  ይብሰል አይነት ሆኗል።  ለካን ቆሼ  የአዲስ  አበባ  የተደበቀሽ ሚስጢር ኖራለች።

ለካን ቆሼ  አለም ሳያውቃት ተደብቃ  የምትኖረ  የአዲሰ  አበባ ሚስጢር ኖራላች።
ለመሆኑ  የቆሼ  ልጆች  ዲቪ አይደርሳቸውም?  አሜሪካ  ሰው አያስመጣቸውም?  ወይስ  እነሱም  የቆሼ ልጅ ነኝ ብሎ  መናገር  ትንሽ  ከበድ ስለሚል  የሌላ  ሰፈር ልጆች ነን ይላሉ?

ዛሬ ያ  ሁሉ  ሚስጢር ቧ  ብሎ ተከፍቶ  አለም ቆሼን በቴላቭዥኑ መስኮት እያያት ነው።

ቆሼና  የወሎ እርሃብ  ተመሳሳይነት አላቸው፣ ሁለቱም  ለ አለም ህዝንእይታ  ተደብቀቅ  ባጋጣሚ  የቴለቭዥን  መስኮት ህዝብን  ያሳዘና  እና  ያስለቀሰ እይታዎችን  ይዘው ቀርበዋል።

ግን  ማነው ተጠያቂው? 100% መንግስት ነው ። መጀመሪያ  ደረጃ  ህዝቦች  ለጤናቸው ሲባል የህዝብ  ቆሻሻ  ከሚጣልበት አካባቢ መድረስ  የለባቸውም ።  ምክንያቱም  በዚህ  ቆሻሻ  መጣያ  ቦታ  ከሆስፒታሎች  እና  ከተለያዪ  ቦታዎች የሚመጡ  መርዞች እና በበሽታ የተበከሉ እቃወሽ  ስለሚኖሩ  ከዚያ  የሚመጣው በሽታ  ለግለሰቡ ብቻ ሳይሆን  ለሌላውም ህዝብ  ሊተላለፍ ስለሚችል  መንግስት  የሚጣለውን  ቆሻሻ ማንም ሰው  እንዳይደርስበት በ እጥርና  በዘበኛ  መጠበቅ ነበረበት።  ከቆሻሻው የሚገኘውን  ነገር መልሶ  ለመጠቀም  ወይም  ሪሳይክል ለማድረግ  ቢፈለግ  በህግና  በስነ
 ስርዓት ፈቃድ ያለው ድርጀት  ህዝቦችን  ቀጥሮ  ማሰራት ይችል ነበር።

ግን  መንግስትም ዝም  ህዝቡም ዝም ብሎ  የቆሼን  ህዝብ  በሚስጢር ይዞ መንቀሳቀሱ  እንደ
 አማራጭ  ተወስዶ  ዛሬ  ቆሼ  የሬሳ አውድማ  ሆናለች።  የሚያሳዝነው በሂወተ  ያሉትስ  የቆሼ  ነዋሪወች  ስንቱ ይሆን በበሽታ የተለከፈው ?ስንቱ ይሆን  የቁም  ሙት የሞተው?
ቆሼ የአዲስ  አባባ  ሚስጢር

ያሳዝናል::
በአንድ ከተማ  ሁለት ዜጎች