Shop Amazon

Wednesday, March 12, 2014

እንደ ኢትዮጵያዊ እግዚያብሔርን በየ ሰአቱ የሚጠራ የለም

እንደ ኢትዮጵያዊ እግዚያብሔርን በየ ሰአቱ የሚጠራ የለም::
እኛ ኢትዮጵያዊያን እግዚያብሔርን ሳናውቅ በቃ በክፉም በደጉም እናነሳዋላን ግን አይታወቀንም
ለምሳሌ
ሰላም ነው ሲል ይመስገን
ሰው ሲያስንጠሰው  ይማርህ
ከተጎዳን ይብስ አያማጣ
አንድን ሰው ከጠላንው ይድፋህ
ተንኮለኛውን የጅህን ይስጥህ
ያታለለን ያሳኛል
ከከፋን ስኪ አንተ ታውቃለህ
ከጨነቀን ያዛሬን አውጣን
ከቸገረን እረ ሙላበት
ካመመን ፈውሱን ላክ
ሰው ሙዝዝ ካለብን እረ ገላግልን
ያልሆን ነገር ስናይ ምኑን ጣለብን?
ሌላም ...

 

 ታዲያ እግዜር እኛን ያልሰማ ማንን ይስማ?

አልሰማም ያላችሁ ካላችሁ እንዳትሞኙ ቀኑን ጠብቆ ይመጣል ሁሉም ለደግ ነው።
አሜን

No comments:

Post a Comment