Shop Amazon

Wednesday, April 16, 2014

ሱዳንና ግብፅ ሉጣሉ ነው አሉ?

የምስራች ሱዳንና ግብፅ ሉጣሉ ነው አሉ። ሰው ሲጣላ የምስራች አይባልም ግን በኢትዮጵያ የመጣ ስለሆ ነው። ይህን ቢቢሲ፣ ሲኤንኤን ወይም አልጃዚራ የዘገበው አይደለም። የውስጥ አዋቂ ነው የተነፈሰው። ነገሩ እንዲህ ነው። ድሮ ሱዳን ከዛሬዋ ደቡብ ሱዳን ነፃ አውጪ ጋር ግብ ግብ ስትፈጥር ግብጽ ድመጿን አጥፍታ በሰሜን ሱዳን ወይም ደግሞ በደቡብ  ግብፅ ላይ ወደ ቀይ ባህር የምትጥጋዋን  ሃላብ (Hala'ib (Arabic: حلايب‎) or Halayeb) የተለለች ቦታ(ወደብ) አፈፍ አድርጋ ልክ አሁን ራሽያ ካርምያን እንደወስደችው ትወስዳልች። በዚያን ወቅት አልባሽር ሃሳቡ ሁሉ ደቡብ ሱዳንና ዳርፉር ላይ ስለነበር የሆዴን በሆዴ ብሎ ቁጭ ብሎ ነበር። አሁን ግን የይገባኛል ጥያቄ ስላነሳ ግብፅ ለጥያቄው ደስተኛ አይደለችም ነው የሚሉት። ይህ ብጥብጥ ገና ጥንስስ ሲሆን  እየፈላ ነው አሉ። ይህ ለኢትዮጵያ ታላቅ ዜና  ነው። ሳይደግስ አይጣላም ይሉታል ይህን ነው።

Hala'ib

Hala'ib or Halayeb is a Red Sea port and town, located in the Hala'ib Triangle, a 20,580 km² area disputed between Egypt and Sudan. The town lies on the southern tip of the Egyptian Red Sea Riviera and is near the ruins of medieval Aydhab.

No comments:

Post a Comment