Wednesday, April 16, 2014

ኢትዮጵያ እንደ ህንድ ብትሆን ፋሲካ ምን ይመስል ነበር?

ህንድ አገር አሉ፣ "አሉ" ነው ሰው የከብት ስጋ ስለማይበላ በሬና ላም ጋሪ ይጎትታሉ, ከዚያ አርጅተው መሞት ብቻ ነው። ይህ  አገራችን ውስጥ ቢሆን ምን ይፈጠራል? አታድርስ ነው እንጂ እውን ቢሆን ክትፎዱለትጥብስጎረድ ጎረድስጋ ወጥ ሁሉም ባይ ባይ ይሉና አቶ ሽሮ ብቻ አለቃ ይሆን ነበር።   ፋሲካም በቃ  ምን ይመስል ይሆን:

ግን እርስዎ ይስማማሉ? ብታምኑም ባታምኑም ጥቅሙ ያመዝናል።  ለኪስም ለጤንነትም ጥሩ ነበር ፣ በተለይ ደግሞ አሁን በሬው በማዳበሪያ እያደገ ሰውን በሽታ ላይ ነው የጣለው አሉ::

No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.

Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale

Shop Amazon