Breaking News. Engineer Yilikal Getnet the Ethiopian Blue Party Chair has been arrested
ኢንጂነር ይልቃል ታሰሩ
(ዘ-ሐበሻ) የሰማያዊ ፓርቲን እስከባለፈው ሳምንት ድረስ ሲመሩ የቆዩት ኢንጂነር ይልቃል መታሰራቸው ተሰማ:: ከርሳቸው ጋር አብረው ሌሎች የሰማያዊ ፓርቲ ወጣቶች መታሰራቸው ተሰምቷል::
መንግስት የአስቸኳይ ጊዜ አውጥቻለሁ; እየታደ
ስኩኝም ነው ባለ ማግስት ተቃዋሚዎችን እየጠራረገ ማሰሩን ተያይዞታል::
ከኢንጂነር ይልቃል በተጨማሪ አቶ ወረታው ዋሴ; ወይንሸት ሞላ እና ብሌን መስፍን እንዲሁም እያስጴድ ተስፋዬ በተለያዩ ቦታዎች በደህንነቶች ተይዘው መታሰራቸውን የዘ-ሐበሻ ምንጮች አስታውቀዋል::
ሰማያዊ ፓርቲ ባለፈው ሳምንት ባደረገው ጉባኤ ኢንጂነር ይልቃልን ከሊቀመንበርነት ማንሳቱ ይታወሳል::
የቦ ታክስ
ለዲያስፓራ አባላት በሙሉ እንዲሁም አሁን ኢትዮጵያ ላላችሁ። የአሜሪካ ታክሳችሁን ካላችሁበት ሆናችሁ እንድታሰሩ ነገሮችን ሁሉ አናስተካክላለናል። ያልተሰራ የታክስ ውዝፍ (Back Tax)፣ መስተካከል ያለበት ታክስ (Amendment) እንችላለን። የዚህ አመት ታክስ እና ሌሎችንም እንሰራለን።በViberም ሆነ Whatspp ይደውሉልን። ስልክ ቁጥራችን 619 255 5530 ነው ። YebboTax info@yebbo.com Yebbo.com
Do you need Ethiopian Power of Attorney where your agent can preform several crucial tasks on your behalf? Such as adoption proceedings, buying movable or immovable properties, paying tax, represent you in governmental and public offices and several others tasks with our your physical presence? If your answer is yes get the Ethiopian Power of Attorney or YEBBO now on sale
Call Yebbo
የቦ ኮሚኒኬሽን ኔት ወርክ ፣
ለ25 አመታት በላይ የስራ ልምድ ያካበተው
የእናንተው በእናንተው።
ከምሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ
የውክልና አገልግሎት መስጠት
የኢትዮጵያ ፓስፖርት አገልግሎት መስጠት
የቢጫ ካርድ የማውጣት አገልግሎት
የታክስ አገልግሎት መስጠት (የትም የኢትዮጵያ ግዛት ይኑሩ)
የጉዞ ወኪል
የትርጉም ስራ አገልግሎት
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር
619-255-5530 ይደውሉ።
No comments:
Post a Comment
Note: Only a member of this blog may post a comment.